Wednesday, May 2, 2012

ጴንጤናዊው ጲላጦስ



A Scientific approach to more Biblical mysteries
ከተሰኘውና  Robert W. Faid  ከተጻፈው መጽሐፍ የተወሰደ
                                         ......to read in PDF ( Click Here )
በጥንታዊት ሮም ዘመን በጣም የታወቀ ነገር ግን በመልካም ሥራው የማይታወቅ ንድ ይሁድ ገዢ ነበር፡፡ ይሄ ሰው ጴንጤናዊው ጲላጦስ ይባላል፡፡ በዚህ ገዢ ውሳኔ ነበር በኢየሱስ ላይ የስቅላት ፍርድ የተፈረደበት፡፡ ይህ ሰው በመጽሐፍ ቅዱስ የሚታወቀው የሱስ ፍርድ ጋር በተያያዘ ብቻ ነው፡፡ ለመሆኑ ጴንጤናዊው ጲላጦስ መጨረሻውስ ምን ነበር? ማን ነው? እንዴት የይሁዳ  ገዢ ሊሆን ቻለ?
ስለዚህ ክፉና ግልጽ ያልሆነ ታሪክ ስላለው ሰው ነገር ግን ለክርስትና እምነት ወሳኝ በሆነው የናዝሬቱ የኢየሱስ ስቅላት ዋንኛ ተሳታፊ ስለነበረው ሰው ጥቂት ነገር እንመልከት፡፡
ስለጴንጤናዊው ጲላጦስ ተጽፈው ከሚገኙ መረጃዎች በመጀመሪያ የምናገኘው ከወንጌል መጽሐፍት፣ ጆሲፈስ የተባለ Aይሁዳዊ የታሪክ ጸሐፊ በይሁዳ ስለነበረው ገዛዝ ከጻፈው ከፊሎ ጋር ከተገናኘው ሁኔታ ነው፡፡ ታኪተስ የተባለ ጸሐፊ ደግሞ Annals of Imperial Rome በተሰኘ ጽሑፉ ከክርስቶስ ስቅለት ጋር በተገናኘ ሁኔታ ስለዚህ ሰው ጽፏል፡፡ በቂሳሪያ ንድ የቄሳር ጢባሪዮስ የጴንጤናዊ ጲላጦስ ስም ተቀርጾበት የተቀበረ ጠፍጣፋ ድንጋይ ተገኝቷል፡፡ ተቀብሮ የተገኘው ጽሑፍ ያልተሟላና የሚያሳየው የሁለቱን ታዋቂ ስሞች ለዛውም ከስሞቹ ንዱን ስም የመጀመሪያውን ቆርጦ ነው፡፡ ሆኖም ግን ትክክለኛ የሆነና ጴንጤናዊው ጲላጦስ የይሁዳ ገዢ ንደሆነ የሚያስረዳ የሥነ ምድር ቁፋሮ /ርኪሎጂ/ ማስረጃ ነው፡፡ጴንጤናዊ የሚለው የቤተሰብ ስም ብዛኛው በመላው የመካከለኛው የሰሜን ጣሊያን ክፍለ ግዛት በየትኛውም የማህበረሰብ ደረጃ ላሉ ቤተሰብ የሚሰጥ መጠሪያ ነው፡፡ ከዛ ቤተሰብ የሆነ ሰው የሮም መንግስት ቆንሲል ሆኖ ከክርስቶስ ልደት በኋላ 17 . ስከ 37 . ድረስ ሠርቷል፡፡ ጲላጦስ የሚለው መጠሪያ ስም በጥንታዊት ሮም በጣም የሚያስገርምና ሰዎች ለመጠሪያነት ጅግ ጥቂት ሰዎች ብቻ የሚመርጡት ስም ነው፡፡ ትርጓሜውምበጦር የታጠቀንደ ማለት ነው፡፡ ጌታ ኢየየሱስ በመስቀል ላይ በዋለ ሰዓት ሞቱን ለማረጋገጥ ጎኑን በጦር በመወጋቱ ንዲሰቀል ያዘዘው ሰውና ድርጊቱ የተገናኘ ንደሆነ ማስተዋል ይቻላል፡፡ 

ጲላጦስ ከሮም ማህበረሰብ ከፈረሰኞች መደብ ነበር፡፡ ይህም በመካከለኛው ዘመን ይኖሩ የነበሩ ጀብደኞች ካላቸው ረግ ጋር የሚመሳሰል ነው፡፡ ርግጥ መደቡ ከመካከለኛው መደብ ክፍል የበለጠ ነገር ግን ከላይኛዎቹ ገዢ መደቦች ያነሰ ነበር፡፡ በሁሉም ግምቶች ከወታደር ቤተሰብ የመጣ ሆኖ የይሁዳ ገረ ገዢ ሆኖ ከመሾሙ በፊት በሮማዊያን የጦር ክፍል ውስጥ ንደ ወታደር ስተዳደራዊ ሥራዎች ውስጥ ያገለገለ ንደሆነ ይገመታል፡፡ ባለቤቱ ክላውዲያ ፕሩስኩላ ርሱ ተመሳሳይ ከሆነ የመደብ ክፍል ካላቸው ወይም በጥቂቱ ከፍ ካለ ቤተሰብ የተገኘች ናት፡፡ ከዚህች ሴት ቤተሰብ በመጣ ተጽ በሚሆን ምክንያት ጲላጦስ ለወደፊት ሕይወቱ ንደ ሳዳጊና ተንከባካቢ ሊሆን ከሚችል ሰው ጋር ተገናኘ፡፡ ሰው ንድ ወቅት በሮም ኤምፓየር ውስጥ ከንጉሰ ነገስቱ ጢባሪዮስ ይልቅ ኃይልና መፈራት የነበረው ሰው ነው፡፡ ሱም ሉሲዮስ ይለዩስ ሲጃኑስ ይባላል፡፡
ዋንኛው የሮም ንጉሰ ነገስት ጠባቂ /ፕራይቶሪየም/ ነበር፡፡ ንጉሰ ነገስቱምየስራዬ ጋርይለው ነበር፡፡ ሲጃኑስ ጅግ በጣም ጨካኝ ርህራሄ የሚባል የማያውቅ ማንነት የነበረው ሰው ነው፡፡ ይነት ባህሪይ ያላቸውን በውስጡ ያለውን የሮም ንጉሰ ነገስት የመሆን ዓላማውን ለማሳካት የሚጠቅሙትን ሰዎች ወደ ሥልጣን ንዲመጡ ሲያመቻች የነበረ ሰው ነው፡፡ ጢባሪዮስ ከመንገሱ በፊት ሉሲየስ ሲጃኑስ ጢባሪዮስ የሚተማመንበትና ለብዙ ዓመታት ጠላቶቹን ሲደመስስለት የነበረ ሰው ነው፡፡ ርግጥም ከጢባሪዮስ በፊት የነበሩትንና ውግስቶስ ቄሳርን ንግስና ለመውረስ የተዘጋጁትን ሰዎች መገደል ተጠያቂው ራሱ ነው፡፡ ጢባሪዮስ ንጉሰ ነገስት ሆኖ ሲሾም ሉሲየስ ሲጃኑስ ንጉሱን ለመጠበቅ ሥልጣን የተሰጣቸው ወታደሮች ማለትም የቄሳሩ የጥበቃ ኃይል ዛዥ ሆኖ ተሾመ፡፡ በዚህ ሥልጣኑም የንጉሱን ጠላቶችንና በንጉሰ ነገስቱ ሥልጣን ላይ የተነሱትንና ወደፊት ሥልጣኑን ይቀማሉ ብሎ ያሰባቸውን የንጉሱን ልጆችና የልጅ ልጆች በሙሉ ፈጃቸው፡፡ ቄሳር ጢባሪዮስ ተጠራጣሪና በጣም ጭንቀታም ሰው ነው፡፡ ከዚህ ፍርሃቱ የተነሳም ከሲጃኑስ ሌላ የጥበቃ ኃይሉ ዛዥ መሆን የሚችል ሰው ንደሌለ ስኪታመነው ድረስ ደረሰው፡፡ በመጨረሻም የጥበቃ ዛዡ ካልፈቀደና ቀጠሮ ካልሰጠው በስተቀረ ማንም ከጢባሪዮስ ጋር ንዳይገናኝ ደረገ፡፡ ሰዎች ለወታደራዊም ሆነ ለፖለቲካዊ ሥልጣን ሲሾሙ ከጀርባ ያለው የሉሲየስ ሲጃኑስ ነበረበት፡፡ ሉሲየስ ሲጃኑስ በሮማ ምፓየር ውስጥ በነበረው ጅግ ከፍተኛ የሆነ ሥልጣን ረግ ሊረካ ልቻለም፡፡ የሮም ቄሳር ወይም ንጉሰ ነገስት የመሆንና ቢሮውን የመያዝ ከፍተኛ ፍላጎት ደረበት፡፡ ቅዱም ጢባሪዮስ በገዛ ፈቃዱ የወደፊቱ ወራሽ ድርጎት ንዲሰይመውና ከዛም ያልጠረጠረውን ንጉሰ ነገስት ገድሎ ሥልጣኑን መያዝ ሆነ፡፡ ይህንን ሥውር ቅዱን ለማሳካት ሲጃኑስ ምፓየሩ ውስጥ የራሱን ታማኝ ሰው በከፍተኛ ሥልጣን ላይ ማስቀመጥ ምርጫው ሆነ፡፡ ስቡት ስቲ! ሲጃኑስ ለተመኘው ቦታና ለስውር ሐሳቡ ማከናወኛ የሚመጥን፣ ሳዳጊው ጋር ተመሳሳይ የሆነ ባህሪይ ያለው፣ ጨካኝ፣ በጉጉትና ምኞት የተሞላ፣ ጠቃላይ ከሥነ ምግባርና ከሞራል የጎደለውን ሰው፤ ያም ጴንጤናዊው ጲላጦስ ነው፡፡
ጴንጤናዊው ጲላጦስ የይሁዳ ገዢ
ከክርስቶስ ልደት በኋላ 26 . ጲላጦስ የይሁዳ ገዢ ሆኖ የቀድሞውን ገዢ ቫሊሪየስ ጋራቱስን በመተካት ተሾመ፡፡ ከገዢነት ዘመኑ መጀመሪያ ንስቶ የሉሲየስ ሲጃኑስን ይሁዳዊያንን የመጥላት ባዜ ንደተካፈለ ባህሪው ያስረዳ ነበር፡፡ ያስተዳድራቸው የነበሩትን ህዝቦች የሃይማኖት ባህሪይ ያልተረዳ ሰው ነው፡፡ ይሁዳ ትንሽ ውራጃና ጲላጦስም ኃላፊነቱ ለሲቭልና ህግ ነክ ጉዳዮች ቢሆንም በሶሪያ ያለው የሮም ብርጌድ ጠቅላላ ባለሥልጣን ሥር Aዛዥ፣ የምስራቅ ከፍተኛ ወታደራዊ ኃይል ዛዥ በማንኛው ወታደራዊ ጉዳዮች የሚመለከተው ሰው ነበረ፡፡ ጲላጦስ ንደ ገዢ በይሁዳ የነበረውን የጦር ማለትም የፈረሰኛውን ምድብ ወይም ንድ መቶ ሃያ ሰዎችን፣ ራት ወይም ምስት ምድብ የሆኑ 2,500-3,000 ወንዶች ያሉበትን ግረኛ ጦር ያዝ ነበር፡፡ ወታደሮቹ በመጀመሪያ የሰፈሩት ቂሳሪያ ነበር፡፡ የጲላጦስ መቀመጫ ግረኛው ምድብ ጋር በሰባስቴ ሲሆን ነስተኛው ምድብ ደግሞ የሩሳሌም በሚገኘው ንቶኒያ ምሽግ ነበር፡፡ ይሁድ የበዓል ቀናት የሩሳሌም ከተማ ነዋሪ ሲጨምርና በሚሊዮን ሲቆጠር የሩሳሌም ያለው ጦር ቂሳሪያ ካለው ጋር ኃይላቸውን በማቀናጀት ሁከትን ለማስቆም ወደ ከተማው ይተሙ ነበር፡፡ ጴንጤናዊው ጲላጦስ ይሁዳዊያንን የሚያስቆጣ ተቃራኒ ተግባር ማከናወን የጀመረው ከሱ ቀደም የነበሩ ገዢዎች ይጠነቀቁ የነበረውን፣ ወታደሮቹ ወደ የሩሳሌም ከተማ ሲገቡ በያዙት ሰንደቅ ላይ የጣቶቻቸውን ምስል ንዲሰቅሉና ንደሰንደቅ ዓላማ ያሳዩ ንዲገቡ ማድረጉ ነው፡፡ ነኝህ ምስሎች በሮማዊያን ወታደሮች ሲመለኩ ይሁዳዊያን ግን ታት ሆነው ይታዩ ነበር፡፡ ይህንን ይሁዳዊያንን የመሳደብ ያህል የተቆጠረውን ድርጊት ተቃውሞ ይሁዳዊያን ዘንድ ሊነሳ ችሏል፡፡ ይሁድ መሪዎች የተወከሉ ካን በዚህ ጉዳይ ላይ ጴንጤናዊውን ጲላጦስን ሊያናግሩት ሲሄዱ ግን ካኑን ካባቢው ስቸኳይ ካልሄዱ ወዲያው ንደሚገድላቸው ዛተባቸው፡፡ ነገር ግን ዛቻው የልካኑን ሐሳብ ልቀየረም፡፡ ምስት ቀናት ልበገር ባይነት በኋላ ጲላጦስ ለጥያቄያቸው መገዛት ግድ ሆኖበት ከየሰንደቁ ላይ የጣ ምስሎቹ ንዲነሱ ደረገ፡፡ ሆኖም ምላሹ ግን ቢቱ ላይ ነፋስ መንፈስ የጀመረበት ጁን ያገኘበት ሆነ፡፡ የሩሳሌም መኖሪያው ሳለም ጲላጦስ የታላቁን ሄሮድስን የቀድሞውን ቤተመንግስት ይዞ ነበር፡፡ ከቂሳሪያ ያመጣቸውን የጢባሪዮስ ስም የተቀረጸባቸውን የወርቅ ምባሮች አምጥቶ በቤተመንግስቱ ግድግዳ ላይ ሰቅሎት ነበር፡፡ ንደገና ይህ ድርጊቱ ቄሳር ጢባሪዮስን ይሁዳዊያን ንዲያመልኩት ለማድረግ በጲላጦስ የታቀደ ድርጊት ንደሆነ በተመለከቱ ይሁዳዊያን ተቃውሞ ገጠመው፡፡ ሁኔታው የሮም ምፓየር በሚገዛቸው ቦታዎች ሁሉ የሚከናወንና መቅደስ በሚሠራበት ቦታና ጊዜ ሁሉ መሰዋ ለቄሳር ንዲቀርብ የሚደረግበት ነበር፡፡ የጲላጦስ ሁኔታም ይሁድ ካን ወደ ሮም ተጉዘው ቄሳር ጢባሪዮስን ንዲያገኙት የወርቅ ምባሮችንም የሩሳሌም ንዲያስወግድ ስከመጠየቅ ደረሳቸው፡፡
ነኝህ ሁለት ዋንኛ የሆኑ ከጲላጦስ ጋር የተደረጉ ሽኩቻዎች ያለ ደም የተጠናቀቁ ነበሩ፡፡ ቀጣዩ ግን ንደ መጀመሪያዎቹ ልነበረም፡፡ ጲላጦስ የሩሳሌም ህዝብ ቁጥር በበዓል ሰሞናት በመጨመሩና በከተማዋ ከፍተኛ የሆነ የውሃ ጥረት ጋጠመ በሚል ሰበብ ከከተማዋ 25 ማይል ርቆ ከሚገኝ የውሃ ምንጭ ውሃ ለመሳብ ግንባታ ሊያደርግ ንድ ፕሮጄክት ቀረጸ፡፡ ለዚህ ፕሮጄክት የሚውል ገንዘብ ግን ጲላጦስ ልነበረውም፡፡ የሩሳሌም ነዋሪዎች መሻሻልና ጥቅም በመሆኑ የከተማዋ ህዝብ መክፈል ነበረባቸው፡፡ ይሁን ንጂ በመቅደስ ውስጥ በዛ ያለ ገንዘብ በመኖሩ ይህን የተቀደሰ ገንዘብ የሆነውን ቁርባን በመውሰድ ለውሃው ሥራ ግንባታ ዋለው፡፡ ይህንን ድርጊቱን በመቃወም ወደ ሥር ሺህ የሚጠጉ ይሁዳዊያን ለተቃውሞ ደባባይ ወጡ፡፡ ገረ ገዢው ጲላጦስ ለሮም ቄሳር ሁለት ነገሮችን ማድረግ ንደሚጠበቅበት ያውቃል፡፡ የመጀመሪያው ይሁዳዊያን ለሮም ቄሳር ግብር ንዲያስገቡ ማድረግ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ በሮም ሥልጣን ላይ የሚነሳውን ማንኛውንም ተቃውሞ ማኮላሸት ናቸው፡፡ ስለሆነም ወደ ተቃዋሚ ሰልፈኛው ምንም ንዳላወቀ በማስመሰል ወታደሮቹን ላከ፡፡ ያንዳንዱ ወታደር የመግደያ መሳሪያውን በልብሱ ውስጥ ሸሽጎ ይዞ ነበር፡፡ ሲታዘዙ ያን መሳሪያቸውን ውጥተው ወደ ህዝቡ ሰነዘሩ፤ በዚህም ብዙ ይሁዳዊያን ለቁ፡፡ ይሄ ምን ልባትም በሉቃስ ወንጌል ራፍ ሥራ ሦስት ቁጥር 1 ጀምሮ ኢየየሱስ ጲላጦስ ደማቸውን ከመሰዋታቸው ጋር ስለደባለቀው የገሊላ ሰዎች ጋር በማነጻጸር የተነገረው ታሪክ ሊሆን ይችላል፡፡
ምናልባትም ይሄ ድርጊት ምክንያት ሆኖ በጲላጦስና ሄሮድስ ንቲጳስ መካከል ጠላትነትን የፈጠረ ድርጊት ሆኖ ይሆናል፡፡ ምክንያቱም የተገደሉት ገሊላዊያን ጉዳይ የሚመለከተው የገሊላ ገዢ የሆነውን ሄሮድስ ንቲጳስን ስለሆነ ነው፡፡
በመጀመሪያዎቹ በጲላጦስ ስተዳደር ዓመታት ይሁዳዊያንን ለመርዳትና ሊራራላቸው ቅንጣት ስሜት ይሰማውም ነበር፡፡ ሳዳጊውና ተንከባካቢው ሉሲዩስ ሲጃኑስ በሮም ከፍተኛ ሥልጣን ላይ ስለነበር ምንም ንኳን ነኛ ይሁድ ካን ተቃውሞቸውን ለጢባሪዮስ ቢያደርሱም ስለ ጉዳዩ ቅንጣት ታህል ፍርሃት ላደረበትም፡፡ ሆኖም ግን የተማመነበት ሉሲየስ ሲጃኖስ በሚኖርበት ሮም የተፈጠረው ክስተት ግን በጴንጤናዊው ጲላጦስ ደህንነቱ ላይ ቀይ መብራት ማሳየት ጀመረ፡፡ ሉሲየስ ሲጃኑስ ቄሳር የመሆን ምኞት ተፈጻሚነት የማግኘቱ ጉዳይ ሳሳቢ ሆነበት፡፡
ስለዚሀም ርምጃዎችን መውሰድ ጀመረ፡፡ ጢባሪየስ የሮም መንግስት ከፍተኛ ባለሥልጣን ቢያደርገውም በውስጡ ያለውንና በየጊዜው የሚጨምረውን ሥልጣን ጠቅልሎ የመያዝ መሻቱን ግን ሊያረካለትልቻለም፡፡ የንጉሠ ነገሥት ጢባሪየስ ልጅ የሆነውን ልጋ ወረሽ ድሩሱስ ሚስት ሊቫላን ደፈራት፡፡ በመቀጠልም ሲጃኑስ ልጋ ወራሽ ድሩሱስን በመርዝ ስገደለው፡፡
ይህን ካደረገ በኋላ ምቹ ሰዓት ጠብቆ ሲያገኝ ወደ ጢባሪዮስ በመቅረብ የድሩሱስን ሚስት ሊቫላን ንዲያጋባው ጠየቀ፡፡ ይህም ዝናውንና ስሙን ከሮም የልላን ቤተሰቦች ጋር የሚያጣምርና ከፍ የሚያደርገው ወደ ቄሳርነትም የሚያንደረድረው ነበር፡፡ ከዚሀም በላይ ቄሳር ጢባሪዮስ ንደ ማደጎ ልጁ ንዲቀበለው ተማጽኖውን ቀረበለት፡፡
ሆኖም ግን ነኝህ ተደራራቢ የሲጃኖስ ድርጊቶች ጢባሪዮስ ሰውየውን መጠራጠር ጀመረ፡፡ ይህ ጥበቃ ተብሎ የተሾመ ሰው በተቃራኒው ሊያጠፋው የሄደ ንዳለም ተገነዘበ፡፡ ይህ ንዲህ ንዳለ ሲጃኑስ ሊቫላን ሲያገባት የቀድሞ ሚስቱ ወደ ጢባሪዮስ መጥታ ስለ ቀድሞ ባልዋ ማንነት ልጁንና ልጋ ወራሹን ድሩሱስን በመርዝ የገደለው መሆኑን በዝርዝር ነገረችው፡፡ በዚህን ጊዜ ከዚህ ቀደም የጥበቃ ኃላፊው ድርጊት ልጥም ያለው ቄሳር ጢባሪየስ ሉሲየስ ሲጃኑስን በማሰር ስገደለው፡፡ ይህ ሁኔታ በቀጥታ የሚነካውና ከፍተኛ ጉዳት የሚሆንበት በይሁዳ ገረ ገዢ በሆነው ጴንጤናዊው ጲላጦስ ላይ ነበር፡፡ ጲላጦስ ስተማማኝ ሞግዚቱን ከዚህች ዓለም ሲያሰናብቱት ሳይወድ በግድ ብቸኛ ሆነ፡፡ የሚሠራው ሥራ በቀጥታ የሚገመገመው በጢባሪዮስ ብቻ ሆነ፡፡ ስለሆነም ቀኑ ንዳይጨልምበት የሥልጣን ግዛቱ በሆነው በይሁዳ ላሉ ይሁዳዊያን ጥያቄ በተለይም ለሃይማኖት መሪዎችና ካህናት ራሱን በማስገዛት መግባባትና ሰላምን መፍጠር ግድ ሆነበት፡፡ የሱስ ክርስቶስ የፍርድ ሂደት ክክርስቶስ ልደት በኋላ 33 . የፋሲካ በዓል ከመከበሩ ጥቂት ቀደም ብሎ በይሁዳ ውራጃ በሞት ሊያስቀጣ በሚችል ክስ በሃይማኖት መሪዎች የተከሰሰ ንድ ሰው ክስ ወደ ጲላጦስ መጣ፡፡ ካህናቱ ክሱን ወደ ገዢው ይዘው የሄዱበት ምክንያት የሞት ክስን ውራጃው ተግባራዊ ማድረግ የሚችለው ገረ ገዢው ብቻ ንደሆነ የሮም ህግ ስለሚደነግግ ነበረ፡፡ ጸሐይ ስትጠልቅ ምሽቱ ሲጀምር የፋሲካ በዓል መግቢያው በመሆኑ ከሳሾቹ ወደ ሮማዊው የፍርድ ዳራሽ መግባት ይችሉም፡፡ ይህንን ቢያደርጉ ርሾ በተበከለው ዳራሽ ከገቡያልነጹስለሚያደርጋቸው በህጋቸው መሠረት የፋሲካን በዓል ማክበር ይችሉም፡፡ ስለሆነም ገዢው ጲላጦስ ንቶኒያ ምሽግ ክፍል ከሆነው ከፕራይቶረም ፊት ካለው ሰገነት መውጣትና ክሳቸውን ማድመጥ ግድ ሆነበት፡፡ የመጀመሪያው ክሳቸው በዮሐንስ ወንጌል 1832 ላይ የተጠቀሰው በቀላሉክፉ ድራጊ ሰው ነውየሚል ነበር፡፡ ጲላጦስ በዚህ ክሳቸው ተሳልቆባቸዋል፡፡ የሁሉም ክስ ይህ ከሆነ በራሳቸው ህግ ወስደው ንዲቀጡ ነገራቸው፡፡ ነርሱ ግን ሲመልሱ ንድ ሰው በሞት ንዲቀጣ ማድረግ ንደማይችሉ፣ ንዳልተፈቀደ ይህን ማድረግ የሚችለው ጲላጦስ ብቻ ንደሆነ ንክሮ ነገሩት፡፡ ለካህናቱ Iየሱስ ላይ የሚቀርበው ክስ ግልጽ ነበር፡፡ ስለሆንም ያቀረቡት ክስ በማነሳሳትና ራስን ክርስቶስ ይሁድከባድ ጲላጦስ ሊያስብባቸው የሚገቡ ይበልጥ ከባድ ንዲሆን ማድረግ ንደሚቻል ሕዝብን በማወክ፣ ለቄሳር ግብር ንዳይከፈል ንጉስ ድርጎ ማቅረብ ናቸው፡፡ ነኝህ ክሶች ናቸው፡፡ ጲላጦስ ከሳሾቹን ውጭ ተዋቸውና ኢየየሱስን ወደ ዳራሹ ይዞት ገባ፡፡ ናም ጠየቀው፡፡ የጠየቀው ጥያቄ ርግጥ ርሱ ይሁድ ንጉስ ንደሆነ የሚጠየቅ ነበር፡፡ ኢየየሱስ ሙሉ ምላሽ ግንንተ ልህየሚል ሆነ፡፡ ዚህ ላይ ማስተዋል ያለብን ጲላጦስ ሮማዊ ነው፡፡ ምንም ንኳን የሃይማኖት ሰው ባይሆንም የሚያመልከው የሮማዊያንን ታት ነው፡፡ የሱስ ራሱን ክርስቶስ ድርጎ ጠራው ማለት ራሱን  ግዚብሔር ልጅ ደረገ ማለት ነው፡፡ በሮማዊያን ሃይማኖት ማልክት ብዙውን ጊዜ በሰዎች ቅርጽ ተገልጠው በምድር ላይ ንደሚሄዱ ይታሰባል፡፡ ጲላጦስ የንጉስነት መንበርህ የት ነው? ብሎ ሲጠይቀው የሱስ ከዚህ ለም ንዳልሆነ መልሶለታል፡፡ ይህ ምላሹ የተከሳሹ ንግግር ስቶይኮች የተባሉት የፍልስፍና ራማጆች ንደሚያስቡትና ራሱ ጲላጦስ ንደሚያውቀው ንጉስነቱ የፍልስፍና ንጉስነት በመሆኑ ርክቶታል፡፡ ስለሆንም ሌላ ጥያቄ ጠየቀውውነት ምንድ ናት?”
ጲላጦስ ዳራሹ በመውጣት ውጭ ለሚጠብቁት ካህናትምንም ይነት ጥፋት ላገኘሁበትም!” ብሎ ነገራቸው፡፡ በዚህን ጊዜ ካህናቱ ተቆጡ፡፡ ምናልባት ይህ ሁኔታቸው ጲላጦስን ስደስቶ ሊሆን ይችላል፡፡ ዳግም በውይይት ከማስደሰት ይልቅ ሳዘናቸው፡፡ ናም ጲላጦስ ኢ,የሱስ ከገሊላ ንደሆነ ስላወቀ በወቅቱ የገሊላው ገረ ገዢ ሔሮድስ ንቲጳስ የሩሳሌም ነበረ፡፡ ስለሆነም ጲላጦስ ሁለት ሊያሳካ የሚችላቸውን ነገሮች ሰበ፡፡ የመጀመሪያው ነኝህን የማይሆን ክስ ይዘው የቀረቡትን ይሁድ ካህናትን ጠገቡ ዘወር ንዲሉ ማድረግ፡፡ ሁለተኛው ከገሊላ ገዢ ጋር የነበረውን ያለፈውን ከለላ በማስወገድ የተሻለ ግኑኝነትን መፍጠር፡፡ ስለሆንም የሱስን ለፍርድ ወደ ሄሮድስ ንቲጳስ ዘንድ ሰደደው፡፡ ጲላጦስ ንድ ቅጣጫ ትክክል ነበረ፡፡ ሄሮድስ የሱስ ከጲላጦስ ወደ ለፍርድ በመላኩ ጅግ ተኩራራ፡፡ የገሊላው ገረ ገዢ የሱስ ያደረጋቸውን ተዓምራቶች ሰምቷል፡፡ ሊያገኘውም በጣም ይጓጓ ነበር፡፡ ምናልባት ይሄ ንግዳ ሰው ይኖቹ ፊት ተዓምራትን ሊያደርግ ይችላል፡፡ ነገር ግን ያሰበው ሳይሳካለት ገረ ገዢው ዘነና መልሶ ወደ ጲላጦስ ላከው፡፡
ይሁድ ገዢ ለሁለተኛ ጊዜ በፍርድ ወንበር ላይ ተቀመጠ፡፡ በዚህን ጊዜ ሚስቱ ክላውዲያ ፕርስኩላ ወደሱ መጣችና በጆሮው ንሾካሾከች፡፡ የማቴዎስ ወንጌል 2719 ንዲህ ይላል፤ርሱ ምክንያት ዛሬ በህልሜ ብዙ ስለተሰቃየሁ በዚህ ንጹህ ሰው ላይ
ምንም ነገር ንዳታደርግ፡፡ጲላጦስ የሱስን ከከሳሾቹ ለማዳን ሌላ ሙከራ ደረገ፡፡ በፋሲካ ልማድ መሠረት የሱስና ከሌላ ንድ ስረኛ ንዲፈታላቸው ምርጫ ሰጣቸው፡፡ ህዝቡም በጩኸት ካህናቱም ተደምረውየሱስ ንዳይፈታ፣ በርባን ይፈታ!” በማለት ለመኑት፡፡ ሌላ ጩኸትም ተሰማ! ያም ጩኸት ጲላጦስ በምንም ይነት ሊያልፈው የማይችለው ጩኸት ነበረ፡፡ይኸው ንጉሳችሁ!” ባላቸው ጊዜ - “ከቄሳር በቀር ሌላ ንጉስ የለንም!”
/ዮሐ 1915/ ደግሞምይህን ሰው ብትፈታው የቄሳር ወዳጅ ይደለህም!” /ዮሐ 1912/ ሉ፡፡
ጲላጦስ በልቡ የሱስ ወደ ሞት የሚያደርሰው ምንም ይነት ጥፋት ንዳላደረገ ቢያውቅም የሮምን ህግ ግን መጣስ ይችልም፡፡ ካህናቱ ምንም ነገር ቢፈልጉ የሱስ መለቀቅ ለበት፡፡ ይሁን ንጂ ጲላጦስና ሥልጣኑ ደገኛ ጣብቂኝ ውስጥ ነው ያሉት፡፡ ንደ ቀድሞው የሚደግፈውና ጠገቡ የሚቆምለት ሮም ያለ ባለሥልጣን የለም፡፡ ይህን ሰው ነጻ ቢያደርገው ይሁድና ካህናቱ በክህደት ወንጀል ይከሱታል፡፡ ግራ ሲገባው፣ታዲያ ክርስቶስ የተባለውን የሱስንስ ምን ላድርገው?” ብሎ ጠየቃቸው፡፡ስቀለው!” መልሳቸው ነበረ፡፡ /ማቴ. 2722/
ጲላጦስ ፍትህን ከመስጠት ይልቅ ያተኮረው በራሱ ደህንነት ላይ ነው፡፡ ናም ውሃ ስመጥቶ ጁን ታጠበ፡፡ ይህም የሚያመለክተው ንጹህ የሆነውን ሰው ከመግደል ነጻ ንደሆነ ለማመልከት ነው፡፡ ከዚህ ሰው ደም ንጹህ ሰው ነኝለናንግዲህ ኃላፊነቱ የራሳችሁ ነውብሎ ደመደመ፡፡ በዚህን ጊዜ ከህዝቡ ሌላ ጩኸት ተሰማ፡፡ደሙ ኛና በልጆቻችን ላይ ይሁን!”
ጲላጦስ ለወታደሮቹ የሱስን ሳልፎ ሰጠ፡፡ ወታደሮቹም ወደ ገረፉበትና መስቀል ንዲሸከም ወዳረጉበት ቦታ ወስደው ከባዱን ንጨት መስቀል ሸክመውት ወደ ጎልጎታ በሚወስደው የሩሳሌም ጎዳና በህዝብ ፊት ንዲሄድ ደረጉት፡፡ የሱስም በዚያ ቦታ ላይ ከሁለት ወንጀለኞች ጋር ተሰቀለ፡፡ ይህ ታሪክ በታሪክ ውስጥ ጅግ ጉልህ ክንውን ስለሆነ ከዚህ በኋላ ስላለው ታሪክ ብዙ ማለት ይቻላል። ሞትም ሆነ መቃብር ግዚብሔርን ልጅ ልቻሉትም፡፡ ከሦስት ቀናት በኋላ የከበረው ትንሳኤ ነበረ፡፡
የዚህ ዝግጅት ዓላማ ግን ስለጴንጤናዊው ነውና ወደ ጀመርነው ታሪክ ንመለስ፡፡ ከዚህ በኋላ ጴንጤናዊው ጲላጦስ ላይ ምን ደረሰ?
መጽሐፍ ቅዱስ ጴንጤናዊው ጲላጦስን በተመለከተ ምንም የሚለን ነገር የለም፡፡ ጆሲፈስ(ዮሴፍ ወልደ ኰርዮን) ንደተባለው የታሪክ ጸሐፊ ከሆነ ይህ ታሪክ ከተፈጸመ ከስድስት ዓመታት በኋላ የጲላጦስ የፖለቲካ ሕይወቱ የማብቂያ ጊዜ ደረሰ፡፡ ነገሩ ንዲህ ነው፡፡
ንድ ቀን ንድ ሳምራዊ፣ ሙሴ ከማደሪያ ድንኳን ውስጥ ውጥቶ ሥርቱ ዛዛት ያሉበትን ቅዱስ ጽላት የት ንደደበቀው ንደሚያውቅ ይፋ ደረገ፡፡ ሰውየው ክሎ ለሀገሩ ሰዎች ወደ ኮራዚም ተራራ ብረው ቢሄዱ ይሄ ጽላት የት ንደተቀበረ ማሳየት ንደሚችል ነገራቸው፡፡ ጉዳዩ ግን ሙሴ የዮርዳኖስን ወንዝ ያለመሻገሩን ግሩም ሰማሪያን ያለመርገጡን የዘነጋ ነበረ፡፡ ይሁን ንጂ የሰውየው ንግግር በብዙ ሰዎች ዘንድ ታላቅ ደስታንና የጋለ ስሜትን ቀሰቀሰ፤ ተቀባይነትም ገኘ፡፡ ጅግ ብዙ ህዝብ ተሰባስበው ወደ ተራራው በሞቀ መንፈስ ተመሙ፡፡ ንድ መነጋገሪያ ጉዳይም ካባቢው ይሰራጭ ነበር፡፡ ይሄ ቅዱስ ጽላት ካለበት ከወጣ ግዚብሔር ከጭቆና ነጻ ሊያወጣቸው ንደሆነና ንደገና ታላቅ መንግስት ድርጎ ሊያነሳቸው ንደሆነ ተወራ፡፡ ጲላጦስ ይህንን ወሬ ሰማና ወዲያው ፈጣን ርምጃ ወሰደ፡፡ ገረ ገዢው የተላኩ የታጠቁ የሮማ ወታደሮች ከገሪዛን ተራራ ሥር ወዳለችው ትሪያታባ ደረሱና ተራራውን ወጥተው ጽላቱን ቆፍረው ሊያወጡ ተዘጋጁ፡፡ ወታደሮቹ ንደደረሱ ግን ንድ ነገር ተመለከቱ ህዝቡ የጦር መሳሪያ ሳይቀር ይዞ ወደተራራው የወጣ ንደሆነ ስተዋሉ፡፡ ወዲያው ወደ መንደሯ የሚወስደውን መንገድ ዘጉና ህዝቡ ላይ መተኮስ ጀመሩ፡፡ ጅግ ብዙ ሰማሪያውን በዚህ ጥቃት ተገደሉ፡፡ ብዙ ሰውምመለጠ፡፡ የቀሩት ግን ተይዘው ታሠሩና በኋላ ላይ በሞት ፍርድ ተቀጡ፡፡
ይህ ከሆነ በኋላ ይሁድ የተወከሉ ካን በሶሪያ የሮማ ገዢ ወደ ሆነው ወደ ቪተሊስ ተላኩና ጴንጤናዊው ጲላጦስ በታላቂቱ ሮም ላይ ያላመጹ ሰላማዊ የሆኑና ቅዱስና ንደተቀበረ የተነገረ ጽላት ለማውጣት የሄዱ ሳምራዊያንን ላግባብ ንዳስጨፈጨፈ የሚያስረዳ ክስ ቀረቡ፡፡ ቪተለስ ለረጅም ግዜ የጲላጦስን ክፉ ድርጊትና ውስጣዊ ስሜት ስለሚያውቅ ንዱን ከሱ ሥር ያለ ባለሥልጣን የሆነውን ማርሴሉስን የይሁዳን ውራጃ ጉዳይ ንዲመለከት ወሰነ፡፡ ጲላጦስም ወደ ሮም ሄዶ በንጉሰ ነገስቱ ፊት ምላሽ ንዲሰጥ ዘዘ፡፡ ጲላጦስ ሌላ ምርጫ ስላልነበረው ወደ ሮም በመርከብ ተሳፍሮ ተጓዘ፡፡ በጉዞው መሃል ንጉሰ ነገስቱ ቄሳር ጤባሪዮስ መሞቱ ተሰማ፡፡ ቄሳር ጋዩስ /ካሊጉላ ተብሎ የሚታወቀው/ የሮም ንጉሰ ነገስት ሆኖ ተሰየመ፡፡ ጲላጦስ ዲሱ ቄሳር ፊት ቀርቦ ስለ ጉዳዩ ቢያስረዳም በዚህ ላይ ምንም ይነት የተመዘገበ መረጃ ልተገኘም፡፡ ዩሲበስ ከሦስት መቶ ዓመታት በኋላ ንደዘገበው ጲላጦስ ተይዞ በታላቅ ስቃይ ውስጥ ንዳለፈና በራሱ ራሱን ንዲገድል ጫና ንደደረሰበት ዘግቧል፡፡ ዩሲበስ በዘገባው ላይ መለኮታዊው ፍርድ በራሱ ላይ ሊደርስበት ልዘገየም ሲል ስምሯል፡፡ ሌሎች በዘልማድና ታሪክ የሚነገሩ ታሪኮች በጲላጦስና በክላውዲያ ፕሮስኩላ ላይ የደረሰውን ሲገልጹ - በደቡብ ፈረንሳይ በሚገኘው የሮሆኒ ወንዝ ወዳለበት ቬይኒ በግዞት ነበሩ፡፡ ሌሎች ደግሞ ራሱ ከሮም ፖለቲካ መራቅ በመፈለግ በሉክሬን ሐይቅ ጠገብ በሚገኘው የጲላጦስ ተራራ ተብሎ በሚታወቀው ስፍራ ንደነበረ ይናገራሉ፡፡ በዚህኛው ታሪክ ለኣመታት ከገጠመው ጭንቀት የተነሳ ወደ ኃይቅ ዘሎ በመግባት ሰጥሞ ሞቷል ብለው ይተርካሉ፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ጲላጦስን የተመለከተ የሚነገር ታሪክ በቬስቪዩስ ተራራ ናት በሚገኘው መንደር ጡረታ ወጥቶ የኖረ በደረሰበት ከፖለቲካ መራቅ ሊያም ሳያምንበት በተሳተፈበት Iየሱስ ስቅለት በመጸጸት በጣም ይጠጣና ይሰክር ነበረ፡፡ በዚህም ተባለ በዚያ ሱና ሚስቱ ከክ... 79 . ላይ ሳተ ጎመራ ፍንዳታ በደረሰው ደጋ ንደጠፉ ይነገራል፡፡
በተቃራኒው ደግሞ ሌላ የሚነገር ነገርም ለ፡፡ ከቀድሞዎቹ ትንሽ ለየት ባለ ሁኔታ ጴንጤናዊው ጲላጦስና ሚስቱ በኋላ ላይ ክርስቲያን ሆነው በሰማትነት ንደተገደሉ ይናገራሉ፡፡
155-245 . የኖረ ተርቱሊያን የተባለ ጸሐፊ ጲላጦስን Apologeticus በተባለ መጽሐፉ የልብ ክርስቲያን ብሎታል፡፡ ንደ ማስረጃ ድርጎም ጲላጦስ የክርስትና ምነትን ድንቆ የጻፈውን ደብዳቤ ያይዟል፡፡ ሪገን የተባለው 185-254 . የኖረው ጸሐፊም ክለውዲያ ፕሩስኩላ ወደ ክርስትና የተመለሰች ሴት ድርጎ ጽፏል፡፡የጲላጦስ ሥራየተባለ መጀመሪያ ላይ 315-403 . በኖረው ፒፋኑስ የተጠቀሰውና ዛሬም ድረስ ያለ ዋልድ መጽሐፍ ከትንሳኤ በኋላ የሆነውን የጲላጦስን ታሪክ ይናገራል፡፡
ነኝህ ታሪኮች መነሻ ትዮጵያ ርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጴንጤናዊው ጲላጦስና ሚስቱ ክላውዲያ ፕሩስኩላ ቅዱሳን ተደርገው ይዘከራሉ፡፡ የሚዘከሩበት ቀን በየዓመቱ ሰኔ 18 /በፈረንጆች ጁን 25/ ቀን ነው፡፡ የግሪክ ርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንም ጲላጦስን ሳይሆን ሚስቱን ቅድስት ድርጋ በየዓመቱ ጥቅምት 17 /ክቶበር 27/ ቀንን ትዘክራለች፡፡ የቀናቱ ልዩነት ከምን እንደሆነ በውል አይታወቅም።
ርግጥ የጲላጦስ ሚስት ንዳንድ ስሜታዊ የሆኑ ልምምዶችን በህልም መልክ ንዳየች ይስተባበልም፡፡ ይህንን ማቴዎስ ወንጌል 27 19 ላይ ያለው ክፍል በሚገባ ያሳየናልና፡፡  ጴጥሮስ የሱስ ግዚብሔር ልጅ ንደሆነ ከመሰከረ በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ሊሰቀል ንደሚሄድ ጌታ ሲነግረው በዲያቢሎስ ተመርቶ ግዚብሔር ፈቃድ ሊከላከለው ሲጥር ናያለን፡፡ የሱስ በዚህ ጊዜ ጴጥሮስን ሲገስጸውሂድ ንተ ሰይጣን!” ለው /ማቴ. 1623/፡፡ ሰይጣን በሌላ መልኩ ደግሞ የጲላጦስን ሚስት ተጠቅሞ የሱስን ስቅለትና ትንሳኤ ልክ ጴጥሮስን ንደተጠቀመ ለመከላከል ሲሞክር ናያለን፡፡ የክላውዲያ ህልም ግዚብሔር ይሁን ከሰይጣን ርግጠኛ ልንሆን ንችልም፡፡ ሷም በኋላ ላይ ክርስቲያን ልትሆን ትችላለች፡፡ የትንሳኤው ዜና ከትንሳኤው በኋላ በደቀመዛሙርቱ በስፋት ስለተሰራጨ ስለ ጌታ ትንሳኤም ውቃለች፡፡ ህልምዋ ርግጥ ትክክለኛ ከሆነ ወደ ባሏ ንድትመጣና የሱስን ንዳይነካው ንድታስጠነቅቅ ካደረገ ትንሳኤው ስገራሚና ጠንካራ የሆነ ተጽ ሊያመጣባት ይችላል፡፡
ዲስ ኪዳን ጸሐፍት የጲላጦስ ጠላቶች ሆነው ልቀረቡም፡፡ የሱስ ክርስቶስ የሞተው ሙሉ ለሙሉ ግዚብሔር ፈቃድ ንደሆነ ተረድተዋል፡፡ ያለ ስቅለቱ ደግሞ ትንሳኤ የለም፡፡ ይሄ ስተሳሰባቸው ምናልባት በኋላ ላይ በመጡት ክርስቲያን ጸሐፍት ዘንድ ተንጸባርቆ ጲላጦስብጹተብሎ ንዲጠራ ድርጎ ሊሆን ይችላል፡፡ የጲላጦስ በኋላ ላይ መለወጥ የማይሆን ሊሆን ይችልም፡፡ የሱስ ሳዳጅና በኋላ ላይ የተለወጠ የመጀመሪያው ሰውም ይደለም፡፡ ለዚህ ማስረጃ ይሆን ዘንድ ሐዋሪያው ጳውሎስን ማየት ብቻ በቂ ነው፡፡ ጲላጦስ ታዲያ በተዘዋዋሪም ቢሆን የሱስ ሞት ተጠያቂ ከሆነና ለድርጊቱ በኋላ ላይ ይቅርታ ቢያገኝ ይሄ ለሁላችንም ስገራሚ የሆነ መልክት ነው፡፡ ውነተኛና ከልብ የሆነ ንስሐ ከሆነ ይቅርታን የማያገኝ ኃጢአት የለም፡፡
ዎን! ጴንጤናዊው ጲላጦስ የሱስንውነት ምንድ ነው?” ብሎ ጠየቀው፡፡
 ርግጥም ጲላጦስ በኋላ ላይ ይህን ውነት ግኝቷል! ብለን ልንወስድ እንችላለን።
ከሕያው ተስፋ ስነጽሁፍ ክፍል