Saturday, February 22, 2020

ጉባዔ ከለባት እና የዘመኑ ሆድ አደር ሲኖዶስ!

ፓትርያርኩ እድል ይሁን የችሎታ ማነስ ቤተ ክርስቲያን በዘመናቸው እየፈረሰች ነው።
ጳጳሳቱስ ችግር ፈቺ ናቸው ወይስ ችግር ፈጣሪ? ሁሉም ቤተ ክርስቲያንን በማፈራረስ የየድርሻቸውን እየተወጡ ናቸው።
አቡነ ጃዋር: አቡነ ጃዊሮስ ቀውስ በላይንና ሌሎች ሃይማኖት የለሽ ኦነጋውያንን ማስቆም ያልቻለ ሲኖዶስ ጥጉን ይዞ ይስቃል።