Sunday, April 26, 2015

ኢትዮጵያ ውስጥ የተዳፈነ አክራሪነት አለ!

ወደድንም ጠላንም ኢትዮጵያ ውስጥ በእምነት ተከባብሮ የመኖር የቆየውን ልምድ በተቃራኒው የሚፈታና የሚመለከት የፍጅት፤ የእልቂት፤ የሁከትና ኢስላማዊ መንግሥት የማቋቋም የተዳፈነ አክራሪ ኃይል አለ። ይህንን ጉዳይ ጠበቅ አድርገን መናገራችን እርስ በእርስ አለመተማመንን እንዲኖር ሳይሆን በመሬት ያለውን እውነታ ደብቀን «የኢስላሚክ ስቴት ሽብርተኛ ቡድን እኛን አይወክለንም» የሚለው ወቅታዊ መፈክር የችግሩን አደገኛነት ስለማይለገልጽ ላይ ላዩን ማውራቱ ለአብሪነት በቂ መልስ መሆን ስለማይችል ብቻ ነው። በተለይ መንግሥት ከቀበሌ አንስቶ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሕዝቡን እያወያየ ያለውን የአክራሪ ኃይል በተለይም ወጣቱን በማሳተፍ ስር ነቀል መፍትሄ ካልሰጠበት ውሎ አድሮ አደጋውን መቀልበስ ከማይቻልበት መድረሱ አይቀርም። ይህንን ሐቅ ከሚያረጋግጡልን ማስረጃዎች አንዱ «ጀማል ሀሰን አሊ ይመር» የተባለ ከሙስሊም ቤተሰብ የተገኘ ኦርቶዶክሳዊ፤ በሙስሊም ቤተሰቦቹና ጓደኞቹ መካከል ያለውን ችግር ከተወለደበት መንደር ባሻገር እየተከሰተ ያለውን የአክራሪነት አደጋ በዓይን ምስክርነት እንዲህ ያወጋናል።

ሦስት መልዕክቶች አሉኝ!
መልዕክቶቹም ክርስቲያኑንና ሙስሊሙን ኅብረተሰብ እና መንግሥትን ይመለከታሉ፡፡

መልዕክት አንድ-ለሙስሊም ወገኖቻችን፡-በፎቶው ላይ በቀኝ በኩል ያለው የሥጋ ወንድሜ "አህመድ ሀሰን" ሲሆን በግራ በኩል ያለሁት ደግሞ እኔ ጀማል ሀሰን ነኝ፡፡ ነገር ግን ስመ ጥምቀቴ ገብረ ሥላሴ ነው፡፡ ሁለቱ ሴቶች ደግሞ ወላጅ እናቴና አኅቴ ሲሆኑ ከእኔ ጋር በልጅነት የተነሳው ነው፡፡ ሙስሊም የሆነው የሥጋ ወንድሜ አህመድ ከደቡብ ወሎ ወደ አዲስ አበባ እኔን ክርስቲያን ወንድሙን ሊጠይቀኝ መጥቶ 3 ሳምንት እኔ ጋር ከርሞ ከሄደ ዛሬ ገና 8ኛ ቀኑ ነው፡፡
ጁምዓ ጁምዓ አህመድን አንዋር መስጊጂድ አድርሼው እኔ ራጉኤል ቤተ ክርስቲያን እገባ ነበር፡፡ የሙስሊም ሥጋ ቤት ሄደን ገዝተን እቤት ሄደን እኔው ራሴ ሠርቼ አህመድ ሲመገብ ነው የቆየው፡፡ እኔ ደግሞ አባቴን ሀሰን ዓሊንና ሌላውንም ሙስሊም ቤተሰቤን ልጠይቅ ወሎ ስሄድ ለብቻዬ በግ ያርዱልኛል፡፡ በአጠቃላይ ከእኔም ቤተሰብ አልፎ ወሎ ስሄድ የማየው የክርስቲያኑና የሙስሊሙ ፍቅርና ተቻችሎ መኖር እንዴት ያስቀናል መሰላችሁ!!! ቤተ ክርስቲያን ሲሠራ ሙስሊሞቹ በገንዘብም በጉልበትም ሲረዱ በዓይኔ ተመልክቻለሁ፡፡ መስጂድም ሲሠራ ሕዝበ ክርስቲያኑ አብሮ ከሙስሊሞች ጋር ሠርቷል፡፡
ነገር ግን ይህ እጅግ ያስቀና የነበረው የክርስቲያኑና የሙስሊሙ ፍቅርና መተሳሰብ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየደበዘዘና መጥፎ ጥላ እያጠላበት መጥቷል፡፡

ባለፈው መስከረም ወር ላይ ግሸን ማርያም ደርሼ በዚያው ቤተሰቦቼን ጠይቄ እስከ ቦረና አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫና አባ ጽጌ ድንግል ገዳማት ድረስ በእግሬ ለ7 ሰዓት ተጉዤ ሄጄ ነበር፡፡ አጎቴ ሼህ እንድሪስ ምን አሉኝ መሰላችሁ? "እናንተ ከከተማ የምትመጡ ልጆቻችንኮ ልታስቀምጡን አልቻላችሁም" አሉኝ፡፡ ሼኹን ለምን እንዲህ እንዳሉ ስጠይቃቸው ወደ ዐረብ ሀገራት ሄደው የተመለሱ የሙስሊም ወንዶች ልጆቻቸው ጉዳይ በጣም እንዳሳሰባቸው ነገሩኝ፡፡ ምክንያቱም ሁሉም ከዐረብ ሀገራት የተመለሱት ልጆቻቸው በዚያ በሰፈራቸው ክርስቲያኖች መኖር የለባቸውም የሚል ጽኑ አቋም አላቸው፡፡ ዕድሜ ጠገብ ቃልቻዎችንና ሼኾችን "እናንተ ሙስሊም አይደላችሁም" ይሏቸዋል፡፡ የዋሐቢዝምን ጽንፈኛ አቋም ካላራመዱ ማለትም ከክርስቲያኖች ጋር ቡና ከጠጡና በችግርና በደስታ ከተረዳዱ ሙስሊም እንዳልሆኑ ይነግሯቸዋል፡፡ ወጣቶችን እየሰበሰቡ ጥላቻን ይሰብኳቸዋል፡፡ ሲመክሩ ውለው የሚያድሩት እስልምናን በኃይል ስለማስፋፋትና ክርስቲያኖችን ስለማጥፋት ነው፡፡ ዕድሜ ጠገብ ቃልቻዎቹና ሼኾቹ ደግሞ በዚህ ፈጽሞ አይስማሙም፡፡ "እንደቀድሞው ተዋደንና ተቻችለን እንኖራለን" የሚል ጽኑ አቋም አላቸው፡፡ አጠቃላይ የወጣቶቹ ሙስሊሞች ሁኔታቸው ሼህ እንድሪስንም ሆነ ሌሎቹን ታላላቅ ሽማግሌዎች በጣም አሳስቧቸዋል፡፡ እነሱ ካለፉ በኃላ ተረካቢውና መጪው ትውልድ ያስፈራቸዋል፡፡

ሼኹ እውነታቸውን ነው፡፡ እኔም በዘዴ ቀርቤ የዋሐቢዝምን ጽንፈኛ አቋም የሚያራምዱ ሙስሊም ወጣቶችን ሳናግራቸው የሰጡኝ መልስ እውነትም አስፈሪ ነው፡፡ "ክርስቲያኖችን እናጠፋለን ኢትዮጵያንም እንገዛለን" የሚል ጽኑ አቋም አላቸዉ፡፡ እኔ በዚያው ቦረና ወግዲ አባ ጽጌ ድንግል ገዳም ስሄድ ያየሁትን ልንገራችሁ፡፡ መነኮሳቱ ከገዳሙ ወጥተው ገበያ እንኳን መሄድ አይችሉም፡፡ ሲሄዱ ጠብቀው መንገድ ላይ በድንጋይ ይመቷቸዋል፡፡ ሴቶቹ መነኮሳት ብቻቸውን ወደ ወንዝ ወርደው ውኃ መቅዳት አይችሉም ምክንያቱም የመደፈር አደጋ ላይ ይወድቃሉ፡፡

ውድ ሙስሊም ወገኖቻችን፡- ሰሞኑን የISIS ጽንፈኛ ኢስላማዊ አሸባሪ በክርስቲያኖች ላይ የፈጸመውን እጅግ ዘግናኝ ድርጊት ከልብ አውግዛችሁ ቂርቆስ ሰፈር የታረዱት ሰማዕታት ቤተሰቦች ዘንድ መጥታችሁ አብራችሁን ስታለቅሱ አይቻለሁ፡፡ ምስጋናዬንና አድናቆቴን ሳልገልጽ አላልፍም፡፡ ግን በተቃራኒው ዋሐቢዝምን የሚያራምዱ ልጆቻችሁ በዘመናዊው መገናኛዎች አማካኝነት "እሰይ ታረዱ" ሲሉ እያየናቸውና እየሰማናቸው ነው፡፡ በየፌስቡኩ አስተያየታቸው ላይ አንድ ሙስሊም እንኳን "አላህ ነፍሳቸውን ይማር" ብሎ ምኞቱን የገለጸ የለም፡፡ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ባገኘነው መረጃ መሠረት "ሀዘናችንን በጋራ እንግለጽ ድርጊቱንም በጋራ እናውግዝ" ተብሎ ለሁለቱም እምነቶች በየዩኒቨርሲዎቹ ግቢ ውስጥ በተዘጋጀው መርሀግብር ላይ ሙስሊም ተማሪዎች አልተገኙም፡፡ ይህ ምን ማለት እንደሆነ መገመት ይቻላል፡፡ እኔ ግን የድርጊቱ ደጋፊዎች መሆናቸውን ነው የምረዳው፡፡ በየዩኒቨርሲዎቹ ግቢ ውስጥ ሙስሊሙና ክርስቲያኑ ተማሪ በጠላትነት ነው የሚተያየው፡፡ ይህንንም ከዩኒቨርሲዎች የወጣን ሁላችን በተግባር አይተነዋል፡፡ በአንድ ትልቅ የመንግሥት መ/ቤት ውስጥ አብሮኝ የሚሠራ ሙስሊም ጓደኛዬም ከዚህ በፊት እነ አልቃይዳ እውነኛዎቹ ሙስሊሞች እነርሱ መሆናቸውን ሽንጡን ገትሮ ሲከራከረኝ ነበር፡፡

ወደ መፍትሄው እንምጣ........
ውድ ሙስሊም ወገኖቻችን! እንደቀድሞው እንዳማረብን እንዴት ተከባብረንና ተዋደን እንኑር??? መፍትሄው ቀላል ነው፡፡ ይሄኛው መልዕክት መንግሥትም ይመለከታልና ባለሥልናት ሁላችሁ ስሙ፡፡ መንግሥት እንኳን ለህልውናህ ስትል ሳትወድም ቢሆን በግድ ትሰማለህ ንጹሐን ሙስሊም ወገኖቻችን ግን የድሮውን መዋደድና መተሳሳብ ብሎም መቻቻል እንዳለ ይዘን መቀጠል ከተፈለገ ለጉዳዩ አጽንኦት በመስጠት ችግሩን በግልጽ መነጋገር አለብን፡፡
የችግሩ የመጀመሪያው መፍትሔ ችግሩ መኖሩን አምነን እንቀበል! የአጎቴ የሼህ እንድሪስ ሀሳብ በጣም ትክክል ነው፡፡ ዋሐቢዝምን የሚያራምዱ "አዳዲስ ዘመነኛ ሙስሊሞች" የነገዎቹ አልቃይዳዎችና ISISዎች ናቸው፡፡ እኔ በዚህ 101% እርግጠኛ ነኝ! በየመስጂዱ ውስጥ ለወጣቶቹ ሙስሊሞች ምን ዓይነት ሥልጠናና ትምህርት እንደሚሰጥ እኔው ራሴ እምነቱ ውስጥ በነበርኩበት ወቅት ያየሁትንና የተማርኩትን ነው እየመሰከርኩ ያለሁት፡፡ መንግሥት ሆይ! ንጹሐን ሙስሊም ወገኖቻችን ሆይ! ችግሩን በየሚዲያው በቀን ሺህ ጊዜ "ISIS እስልምናን አይወክልም" በሚል ፉከራና ሽለላ ችግሩን መቅረፍ እንደማይቻል እመኑ፡፡ ጥቂት የማይባሉ የነገዎቹ አልቃይዳዎችና ISISዎች በሀገራችን ሞልተዋል፡፡
በኢትዮጵያ ውስጥ የሩቁን ትተን በቅርቡ በጂማ፣ በስልጤ፣ በኢሉባቡርና በሌሎቹም ክልሎች ጽንፈኛና አክራሪ ሙስሊሞች ቤተ ክርስትያን ውስጥ እየገቡ በጸሎት ላይ የነበሩትን ክርስቲያኖች በገጀራ ሲቆራርጧቸው ያኔ isis አይታወቅም ነበርኮ! "isis የትኛውንም ሃይማኖት አይወክልም" የሚል ባዶ ፉከራ እያሰማችሁ የምታጃጅሉን ለምንድነው? ክርስቲያኖችን በገጀራ እየቆራረጠ ቤ/ክንን ሲያቃጥል ደነበረው ያ ሁሉ ኢትዮጵያዊ ሙስሊም ከነ ገጀራው ማንን ነበር የሚወክለው? የዛኔ የትኛው ሙስሊም ነው በአደባባይ ወጥቶ እኛን አይወክልም ያለው? የisis ዘግናኝ ድርጊት እኛ ሀገር ከተጀመረ ቀየኮ!
isis ዛሬ የፈጸመው አረመኒያዊና እጅግ ዘግናኝ ተግባር በዓይነቱም ሆነ በይዘቱም ከዚ በፊት በሀገራችን ከተፈጸመው ጋር ምንም ልዩነት የለውም። "እውነኛዎቹ ሙስሊሞች እነ አልቃይዳ ናቸው" ያለኝ ያ የመንግሥት መ/ቤት ጓደኛዬ ሁኔታዎች ቢመቻቹለትና አጋጣሚውን ቢያገኝ እኔንም አጋድሞ እንደሚያርደኝ እርግጠኛ ነኝ፡፡ በየገጠሩ ያሉ ጽንፈኛ አክራሪዎች ሁኔታዎች በተመቻቹላቸው ጊዜ ምን እንዳደረጉ አይተናል፡፡
ኢትዮጵያው ውስጥ የሚገኙ ሙስሊም መምህራን በተለያየ ጊዜ የአመጽ ቅስቀሳ ሲያደርጉ የተቀረጸውን ቪዲዮ ማየት እንችላለን፡- "በዚህ ማንም ክርስቲያን አንገቱን ቀና አድርጎ አይሄድም፡ በሜንጫ ነው አንገታቸውን የምንላቸው" "ኪዳነ ምሕረት ቤ/ክንን እናቃጥላታለን..." ሲሉ የነበሩ አመጸኛ አክራሪዎች አጋጣሚውን ቢያገኙና ሁኔታዎች ቢመቻቹላቸው የተናገሩትን ተግባራዊ ማድረጋቸው አይቀርም፡፡ ደግሞም ተግባራዊ አድርገውት አሳይተውናል፡፡

እውነታውን አንሸፋፍን! የመጀመሪያው መፍትሔ ይሄ ነው፡፡ ጉዳዩ የማይመለከታችሁ ንጹሐን ሙስሊም ወገኖቻችንና መንግሥት ችግሩን አምናችሁ ተቀበሉና ወደ መፍትሔው በጋራ እንምጣ፡፡ ዝም ብሎ በአፍዓ ብቻ አክራሪነትን እንቃወም ማለት ብቻ ሳይሆን በሀገራችን ያሉ አክራሪዎቻችንን በተግባርም እንቃወማቸው፡፡ የጽንፈኛዎቹን እንቅስቃሴዎቻቸውን ተከታትሎ ለሕዝብ ይፋ ማድረግና ግለሰቦቹንም ለይቶ መረጃ አጠናክሮ ለሕግ ማቅረብ ቀጣዩ ተግባር ይሁን፡፡ ንጹሐን ሙስሊም ወገኖቻችን ይህን ማድረግ ስትችሉ ነው isis እንደማይወክላችሁ የምናውቀው፡፡ "isis እስልምናን አይወክልም" ስትሉን ሳይሆን "እኛ የ isis ን ድርጊት እንጸየፋለን" ስትሉን ነው የምናምናችሁ፡፡ እናንተ የጽፈኛ አሸባሪዎችን ድርጊት በጽኑ የምትቃወሙ መሆናችሁን በተግባር አሳዩን እንጂ ጽፈኛ አሸባሪዎቹን እስልምናን አይወክልም አትበሉን፡፡ ጽንፈኛ ኢስላማዊ አሸባሪዎቹ "ክርስቶስን ክዳችሁ አላህን ብቻ አምልኩ..." እያሉ ነው ሰማዕታት ወንድሞቻችን ያረዱብን፡፡ ሰያፊዎቹ ቢያንስ እነሱ ለራሳቸው ሙስሊሞች ናቸው እናንተ በግድ "ሙስሊም አይደላችሁም እስልምናንም አትወክሉም" ልትሏቸው አትችሉም፡፡ እነሱ ሃይማኖት ለአላህ ብቻ እስከሚሆን ድረስ ነው እየገደሉና እያረዱ ያሉት፡፡

ስለዚህ ንጹሐን ሙስሊም ወገኖቻችን ፖለቲካኛውን አስተሳሰብና አነጋገር ተውትና በጎረቤትኛና በዘመድኛ አስተሳሰብ እንተሳሰብ፡፡ በፍቅርና በመውደድኛ ቋንቋ እንነጋገር፡፡ "isis እስልምናን አይወክልም" ስትሉን ሳይሆን "እኛ የ isis ን ድርጊት እንጸየፋለን" ስትሉን ነው የምናምናችሁ፡፡ እናንተ የጽፈኛ አሸባሪዎችን ድርጊት በጽኑ የምትቃወሙ መሆናችሁን በተግባር አሳዩን እንጂ ጽንፈኛ አሸባሪዎቹን እስልምናን አይወክልም አትበሉን፡፡ የድርጊቱ ፈጻሚዎች ተጸየፏቸውና ተቃውሞአችሁን አብራችሁን ሆናችሁ በተግባር አሳዩን፡፡ አቤት ያኔ ፍቅራችን ሲደረጅ........

መልዕክት ሁለት-ለክርስቲያን እኅት ወንድሞቼ፡- ከዚህ ከሊቢያው ሰማዕታት ወንድሞቻችን ምን ተማርን??? የትኛውም ሐዋርያ በክብር ዐረፈ የሚል ገድል የለውም፡፡ ሁሉም ሐዋርያት "ተዘቅዝቆ ተሰቀለ፡ አንገቱን በሰይፍ ተቆረጠ፡ በእሳት ተቃጠለ፡ ቆዳው ተገፈፈ..." የሚል ገድል ነው ያላቸው፡፡ ሰማዕታት ሁሉ በሐዋርያት መንገድ ተጉዘው ሰማዕትነታቸውን ፈጸሙ፡፡ በስንክሳሩ መጽሐፍ ላይ ስናነበው የኖርነውን የሐዋርያትንና የሰማዕታትን ታሪክ ወንድሞቻችን ዛሬ በዚህ በ21ኛው ክፍለ ዘመንም በተግባር አሳዩን፡፡ ወንጌልን በተግባር ሰበኩልን፡፡ ክርስቶስን ክደው የአንገታቸውን ክር በጥሰው ቢሆን ኖሮ ማንም አይነካቸውም ነበር፡፡ ሦስት ቀን ሙሉ በረኀብ አሠቃይተዋቸው እስከ መጨረሻው ድረስ በጽናት ቆይተው አንገታቸውን በጸጋ ለሰይፍ ሲሰጡ ስናይ ከጥልቅ ሀዘን ባለፈ ምን ተሰማን በእውነት!?
እኛስ በቃል ሰይፍ ብቻ ታርደን የክብር ባለቤት መድኀኔዓለም ክርስቶስን የካድን ስንቶቻችን እንሆን?
አንድ ዐይን ያለው ሰው በአፈር አይጫወትም፡፡ ሐዋርያው "ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለተሰጠች አንዲት ሃይማኖት እንድትጋደሉ እየመከርኋችሁ እጽፍላችሁ ዘንድ ግድ ሆነብኝ" ያለው ለዚህ ነው፡፡ ይሁ 1፡3፡፡ ሞት እንደሆነ ሰው በዝሙት ይሞታል፡ በመኪና አደጋ ይሞታል፡ በትንታ ወይም የሚበላው እህል አንቆትም ይሞታል፡፡ ምን!... በኃጢአት ላይ ኃጢአት ለመጨመርና እህል ለማመላለስ ተኖረ አልተኖረ!....፡፡ ክርስቶን እንዲህ ሞቱን በሚመስል ሞት አክብሮ ሰማዕት ሆኖ መሞት ምንኛ መታደል ነው!!! ሰማዕታት ወንድሞቻችን ዛሬ ክርስቶስን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ተባብረውት በእቅፉ ውስጥ ናቸው፡፡ ክርስቶስን በሞታቸው ያከበሩት የሰማዕታቶቻችን በረከታቸው ይደርብን በእውነት!!! አባቶችን በገዳም ሰማዕታትን በደም ያጸና አምላክ እኛንም በሃይማኖት በምግባር ያጽናን!

ታስታውሳላችሁ አይደል አሁን በወጣቱ ዘንድ ያለውን የክርስትናውን መነቃቃት የተፈጠረው በበሻሻ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በተሰየፋ ክርስቲያኖች አማካኝነት ነው፡፡ ዛሬም እነዚህ 30 የሊቢያ ሰማዕታት ወንድሞቻችን የለኮሱት የእምነት ችቦ በእያንዳንዳችን ልብ ውስጥ እየተቀጣጠለ ክርስትናችንን በዓለም ዙሪያ አጠንክሮ እንደሚያስፋፋው ሳይታለም የተፈታ ነው!!! ነገር ግን አካሄዳችን ሁሉ በፍጹም ፍቅርና በትዕግስት ይሁን፡፡ ለሙስሊም ወገኖቻችን ፍቅር እንስጥ፡፡ እንደቀድሞው ተዋደንና ተቻችለን እኑር፡፡ በፍቅር የሚሞትለት አንጂ በጥላቻ የሚገደልለት አምላክ እንደሌለን ፍቅር ሰጥተን እናሳያቸው፡፡ በቀል የእኔ ነው ያለ አምላካችን ለእኛ ግን "ጠላቶቻችሁን ውደዱ" የሚል መመሪያ ነው የሰጠን!!!

መልዕክት ሦስት-ለቤተ ክህነትና ለቤተ መንግሥት፡- እግዚአብሔር አምላክ ከሁለቱም ወገን በአንድ ጊዜ ቀንድ ቀንዱን ነቅሎ ሲወስድ አይታችሁ ያልተማራችሁ አሁን ሰው ነግሯችሁ ልትሰሙ ስለማትችሉ ምንም አልልም! ዝምምምም.....

ohhh ሙስሊሞች አንድ የረሳኃት መልዕክት ትዝ አለችኝ! ጀማል የሚባል ልጅ አብሮ ተሰይፏል እያላችሁ ነው መረጃ ግን አልተገኘም፡፡ እስቲ ቤተሰቦቹን ጠቁሙንና አብረን ሄደን እናስተዛዝን??? እስካሁን ጀማል የሚባል የተሰየፈ ከሌለ ግን ምናልባት ወደፊት እኔ ተሰይፌ ያኔ "ካፊሩ ጀማል ተሰየፈ" የምትሉበት ጊዜ ከመጣ እሰየው ነው!

Saturday, April 25, 2015

የኢስላሚክ ስቴት ሽብርተኛ ቡድን የሚያርደው የእስልምና መርህ ያልተቀበሉትን ወይም በትክክል የማይፈፅሙትን ሁሉ ነው!

በኢትዮጵያ ውስጥ እስላሙ ከክርስቲያኑ ጋር ተስማምቶ ለዘመናት ኖሯል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በኢትዮጵያችን ያልታየ ኢስላማዊ ጠባዮች "የኒቃብ:ጂልባብና ሂጃብ ነው ውበቴ" መፈክር መሰማት የጀመረው ኢትዮጵያዊው ሙስሊም ከሃይማኖታዊ ህጉ ጋር በጣም ቅርርብ በመጀመሩና በተግባር ወደማሳየት በመሸጋገሩ እንጂ ቀድሞውኑ በትእዛዝ ስላልተሰጠው አልነበረም። እንደዚሁ ሁሉ ኢትዮጵያዊ ባህልና ወግ ወደፅንፍ እንዳይሄድ ስላቆየውና ሃይማኖታዊ እውቀቱ ወደአዲሱ የማክረር ድርጊት ስላልመራው እንጂ ስላልተፃፈለት አይደለም። በአሁኑ ሰአት በተለይ ወጣቱ ሙስሊም ከቁርአን እና ከመሀመድ ሱና መጻሕፍት ማለትም ( ሳሂህ አልቡካሪ 93 ምእራፍ ያለው: ሳሂህ ሙስሊም 43 ምእራፍ ያለው: ሱናን አቡዳውድ 41 ምእራፍ ያለው: ማሊክስ ሙዋትዋ 61 ምእራፍ ያለያላቸውና ከ6 ሺህ በላይ አንቀፆችን አንብበው ወደተግባር ሲገቡ የሚመጣው ውጤት አይ፣ ኤስ IS መምሰል ነው። እውነቱ እሱ ነው። ከእስልምና ወደክርስትና የተመለሰው " ሳም ሻሙን" ለአይ፣ ኤስ መነሻና አራጅነት ምክንያቶችን በእንግሊዝኛ በመረጃ አስደግፎ እንዲህ አብራርቶታል። "ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው እንዲሉ"
 Sam Shamoun

The Quran commands Muslims to fight all unbelievers:

Fight those who believe not in God nor the Last Day, nor hold that forbidden which hath been forbidden by God and His Apostle, nor acknowledge the religion of Truth, (even if they are) of the People of the Book, until they pay the Jizya with willing submission, and feel themselves subdued. S. 9:29

The above emphatically exhorts Muslims to conquer the following groups of people until they pay a sum of money (Jizya) as a sign of their subjection and humiliation:

Atheists/Agnostics (those who believe not in God nor the Last Day).
Jews and Christians (people of the Book).
Everyone else, whether Hindus/ Magians, Buddhists etc., since these groups do not prohibit what Muhammad forbade nor believe in Islam, the so-called "religion of Truth".
Please note that the passage does not limit the taking of Jizya from the Jews and Christians; it clearly says that the Jizya is to be extracted from all of the subjugated groups that are listed, i.e. those who do not believe in Allah and the last day, or forbid what Muhammad forbade etc.

To say, as some try do, that this verse is referring only to the Jews and Christians makes absolutely no sense when we note that these groups believe in Allah and the last day, just as the Quran testifies:

And dispute ye not with the People of the Book, except with means better (than mere disputation), unless it be with those of them who inflict wrong (and injury): but say, "We believe in the revelation which has come down to us and in that which came down to you; Our God and your God is one; and it is to Him we bow (in Islam)." S. 29:46

Those who believe (in the Qur'an), those who follow the Jewish (scriptures), and the Sabians and the Christians, - any who believe in God and the Last Day, and work righteousness, - on them shall be no fear, nor shall they grieve. S. 5:69, cf. 2:62

This last reference presupposes that Jews and Christians are among those who believe in Allah and the last day. How, then, can the Jews and Christians be listed with those who do not believe in the existence of God and the final judgment? Doesn’t this make it rather obvious that the Quran has some other group in view besides the Jews and Christians from whom Jizya can be extracted?

This, perhaps, explains why Muslim leaders such as Umar ibn al-Khattab took Jizya from the Persians even though they were labeled pagans, specifically al-mushrikeen or those who ascribe partners with Allah:

Narrated Jubair bin Haiya:

'Umar sent the Muslims to the great countries to fight the pagans. When Al-Hurmuzan embraced Islam, 'Umar said to him, "I would like to consult you regarding these countries which I intend to invade." Al-Hurmuzan said, "Yes, the example of these countries and their inhabitants who are the enemies of the Muslims, is like a bird with a head, two wings and two legs; If one of its wings got broken, it would get up over its two legs, with one wing and the head; and if the other wing got broken, it would get up with two legs and a head, but if its head got destroyed, then the two legs, two wings and the head would become useless. The head stands for Khosrau, and one wing stands for Caesar and the other wing stands for Faris. So, order the Muslims to go towards Khosrau." So, 'Umar sent us (to Khosrau) appointing An-Nu’man bin Muqrin as our commander. When we reached the land of the enemy, the representative of Khosrau came out with forty-thousand warriors, and an interpreter got up saying, "Let one of you talk to me!" Al-Mughira replied, "Ask whatever you wish." The other asked, "Who are you?" Al-Mughira replied, "We are some people from the Arabs; we led a hard, miserable, disastrous life: we used to suck the hides and the date stones from hunger; we used to wear clothes made up of fur of camels and hair of goats, and to worship trees and stones. While we were in this state, the Lord of the Heavens and the Earths, Elevated is His Remembrance and Majestic is His Highness, sent to us from among ourselves a Prophet whose father and mother are known to us. Our Prophet, the Messenger of our Lord, has ordered us to fight you till you worship Allah Alone or give Jizya (i.e. tribute); and our Prophet has informed us that our Lord says:-- "Whoever amongst us is killed (i.e. martyred), shall go to Paradise to lead such a luxurious life as he has never seen, and whoever amongst us remain alive, shall become your master." (Al-Mughira, then blamed An-Nu’man for delaying the attack and) An-Nu'man said to Al-Mughira, "If you had participated in a similar battle, in the company of Allah's Apostle he would not have blamed you for waiting, nor would he have disgraced you. But I accompanied Allah’s Apostle in many battles and it was his custom that if he did not fight early by daytime, he would wait till the wind had started blowing and the time for the prayer was due (i.e. after midday)." (Sahih al-Bukhari, Volume 4, Book 53, Number 386)

Now lest a Muslim say that the Persians were also classified as being from the people of the book note the following text:

And this is a Book which We have revealed as a blessing: so follow it and be righteous, that ye may receive mercy: Lest ye should say: "The Book was sent down to two Peoples before us, and for our part, we remained unacquainted with all that they learned by assiduous study:" S. 6:155-156

The two peoples mentioned here are the Jews and Christians:

(Lest ye should say) so that you will not say, O people of Mecca, on the Day of Judgement: (The Scripture was revealed only to two sects) the people of two religions (before us) i.e. the Jews and Christians, (and we in sooth were unaware) ignorant (of what they read) their reading of the Torah and the Gospel; (Tanwîr al-Miqbâs min Tafsîr Ibn ‘Abbâs; source)

We have revealed it, lest you should say, 'The Scripture was revealed only upon two parties - the Jews and the Christians - before us and we (in has been softened, its noun omitted, in other words [read as] inna) indeed have been unacquainted with their study', their reading [of the scripture], not knowing any of it, since it is not in our own language. (Tafsir al-Jalalayn; source)

Clearly, the Quran doesn’t include anyone other than the Jews and Christians as the people of the book since they were the only ones who were given the book from Allah. Therefore, if the Quran were limiting the taking of Jizya to the people of the book then Muhammad violated the orders of his own scripture by permitting the Persians to pay it since they are not part of this group.

In fact, Muhammad himself is reported to have permitted his followers to take Jizya from the pagans/polytheists:

Chapter 2: APPOINTMENT OF THE LEADERS OF EXPEDITIONS BY THE IMAM AND HIS ADVICE TO THEM ON ETIQUETTES OF WAR AND RELATED MATTERS

It has been reported from Sulaiman b. Buraid through his father that when the Messenger of Allah (may peace be upon him) appointed anyone as leader of an army or detachment he would especially exhort him to fear Allah and to be good to the Muslims who were with him. He would say: Fight in the name of Allah and in the way of Allah. Fight against those who disbelieve in Allah. Make a holy war, do not embezzle the spoils; do not break your pledge; and do not mutilate (the dead) bodies; do not kill the children. When you meet your enemies who are polytheists, invite them to three courses of action. If they respond to any one of these, you also accept it and withhold yourself from doing them any harm. Invite them to (accept) Islam; if they respond to you, accept it from them and desist from fighting against them. Then invite them to migrate from their lands to the land of Muhajirs and inform them that, if they do so, they shall have all the privileges and obligations of the Muhajirs. If they refuse to migrate, tell them that they will have the status of Bedouin Muslims and will be subjected to the Commands of Allah like other Muslims, but they will not get any share from the spoils of war or Fai' except when they actually fight with the Muslims (against the disbelievers). If they refuse to accept Islam, demand from them the Jizya. If they agree to pay, accept it from them and hold off your hands. If they refuse to pay the tax, seek Allah’s help and fight them. When you lay siege to a fort and the besieged appeal to you for protection in the name of Allah and His Prophet, do not accord to them the guarantee of Allah and His Prophet, but accord to them your own guarantee and the guarantee of your companions for it is a lesser sin that the security given by you or your companions be disregarded than that the security granted in the name of Allah and His Prophet be violated. When you besiege a fort and the besieged want you to let them out in accordance with Allah’s Command, do not let them come out in accordance with His Command, but do so at your (own) command, for you do not know whether or not you will be able to carry out Allah’s behest with regard to them. (Sahih Muslim, Book 019, Number 4294)

All of this presupposes that Islam permits the existence of other religions and worldviews under its umbrella, provided that those who embrace such beliefs are willing to pay Jizya.

This may account for why the following Muslim scholar believed that Q. 9:29 refers to all disbelieving groups, not just to Jews and Christians:

Verse 28 appearing earlier referred to Jihad against the Mushriks of Makkah. The present verses talk about Jihad against the People of the Book. In a sense, this is a prelude to the battle of Tabuk that was fought against the People of the Book. In Tafsir al-Durr al-Manthur, it has been reported from the Quran commentator, Mujahid that these verses have been revealed about the battle of Tabuk. Then, there is the reference to ‘those who were given the Book’. In Islamic religious terminology, they are referred to as ‘ahl al-Kitab’ or People of the Book. In its literal sense, it covers every disbelieving group of people who believe in a Scripture but, in the terminology of the Holy Quran, this term is used for Jews and Christians only - because, only these two groups from the People of the Book were well-known in and around Arabia. Therefore, addressing the Mushriks of Arabia, the Holy Quran has said…

lest you should say, "The Book was sent down only upon two groups before us, were ignorant of what they studied." – 6:156

As for the injunction of Jihad against the People of the Book given in verse 29, it is really not particular to the People of the Book. The fact is that this very injunction applies to all disbelieving groups - because, the reasons for the injunction to fight mentioned next are common to all disbelievers. If so, the injunction has to be common too. But, the People of the Book were mentioned here particularly to serve a purpose…

Regarding the instruction given in this verse that once these people have agreed to pay jizyah, fighting should be stopped, a little explanation may be useful. According to the majority of Muslim jurists, it includes all disbelievers – whether from the People of the Book or from those other than them. However, the Mushriks of Arabia stand excluded from it for jizyah was not accepted from them. (Mufti Shafi Usmani, Maariful Quran, Volume 4, pp. 360-361, 365; source; bold and underline emphasis ours)

But this contradicts other passages of the Quran, as well as specific Islamic narratives, which demand that those who claim that Allah has a son or that he has co-equal partners must convert to Islam or die:

And an announcement from God and His Apostle, to the people (assembled) on the day of the Great Pilgrimage,- that God and His Apostle dissolve (treaty) obligations with the Pagans (al-mushrikeen- literally, those who associate partners with God). If then, ye repent, it were best for you; but if ye turn away, know ye that ye cannot frustrate God. And proclaim a grievous penalty to those who reject Faith. (But the treaties are) not dissolved with those Pagans (al-mushrikeen) with whom ye have entered into alliance and who have not subsequently failed you in aught, nor aided any one against you. So fulfil your engagements with them to the end of their term: for God loveth the righteous. But when the forbidden months are past, then fight and slay the Pagans (al-mushrikeen) wherever ye find them, an seize them, beleaguer them, and lie in wait for them in every stratagem (of war); but if they repent, and establish regular prayers and practise regular charity, then open the way for them: for God is Oft-forgiving, Most Merciful. If one amongst the Pagans (al-mushrikeen) ask thee for asylum, grant it to him, so that he may hear the word of God; and then escort him to where he can be secure. That is because they are men without knowledge… O ye who believe! Truly the Pagans (al-mushrikoon) are unclean; so let them not, after this year of theirs, approach the Sacred Mosque. And if ye fear poverty, soon will God enrich you, if He wills, out of His bounty, for God is All-knowing, All-wise… The Jews call 'Uzair a son of God, and the Christians call Christ the son of God. That is a saying from their mouth; (in this) they but imitate what the unbelievers of old used to say. God's curse be on them: how they are deluded away from the Truth! They take their priests and their anchorites to be their lords in derogation of God, and (they take as their Lord) Christ the son of Mary; yet they were commanded to worship but One God: there is no god but He. Praise and glory to Him: (Far is He) from having the partners they associate (yushrikoon) (with Him). Fain would they extinguish God's light with their mouths, but God will not allow but that His light should be perfected, even though the Unbelievers may detest (it). It is He Who hath sent His Apostle with guidance and the Religion of Truth, to proclaim it over all religion, even though the Pagans may detest (it). S. 9:3-6, 28, 30-33

The foregoing plainly states that:

Muslims must fight and slay al-mushrikeen wherever they find them unless they repent and convert to Islam.
Al-mushrikeen are unclean and therefore cannot approach the sacred mosque, that is the Kaba in Mecca.
Jews and Christians are al-mushrikeen because they ascribe partners with God, i.e. Jews believe that Ezra is God’s son and that their rabbis are lords besides God, whereas the Christians profess that Jesus is the Son of God and that he and the Christian monks are lords in place of God.
What this basically implies is that Muslims must fight and slay the Jews and Christians until they repent and become Muslims. The hadith literature provides substantiation for our exegesis since it quotes Muhammad as saying that he was ordered to fight the people, not just the Meccans, until they become Muslims:

Narrated Ibn ‘Umar:

Allah's Apostle said: "I have been ordered (by Allah) to fight against the people until they testify that none has the right to be worshipped but Allah and that Muhammad is Allah's Apostle, and offer the prayers perfectly and give the obligatory charity, so if they perform a that, then they save their lives an property from me except for Islamic laws and then their reckoning (accounts) will be done by Allah." (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 2, Number 24)

Narrated Anas bin Malik:

Allah's Apostle said, "I have been ordered to fight the people till they say: ‘None has the right to be worshipped but Allah.’ And if they say so, pray like our prayers, face our Qibla and slaughter as we slaughter, then their blood and property will be sacred to us and we will not interfere with them except legally and their reckoning will be with Allah." Narrated Maimun ibn Siyah that he asked Anas bin Malik, "O Abu Hamza! What makes the life and property of a person sacred?" He replied, "Whoever says, ‘None has the right to be worshipped but Allah’, faces our Qibla during the prayers, prays like us and eats our slaughtered animal, then he is a Muslim, and has got the same rights and obligations as other Muslims have." (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 8, Number 387)

Chapter 9: COMMAND FOR FIGHTING AGAINST THE PEOPLE SO LONG AS THEY DO NOT PROFESS THAT THERE IS NO GOD BUT ALLAH AND MUHAMMAD IS HIS MESSENGER

It is narrated on the authority of Abu Huraira that when the Messenger of Allah (may peace be upon him) breathed his last and Abu Bakr was appointed as his successor (Caliph), those amongst the Arabs who wanted to become apostates became apostates. 'Umar b. Khattab said to Abu Bakr: Why would you fight against the people, when the Messenger of Allah declared: I have been directed to fight against people so long as they do not say: There is no god but Allah, and he who professed it was granted full protection of his property and life on my behalf except for a right? His (other) affairs rest with Allah. Upon this Abu Bakr said: By Allah, I would definitely fight against him who severed prayer from Zakat, for it is the obligation upon the rich. By Allah, I would fight against them even to secure the cord (used for hobbling the feet of a camel) which they used to give to the Messenger of Allah (as zakat) but now they have withheld it. Umar b. Khattab remarked: By Allah, I found nothing but the fact that Allah had opened the heart of Abu Bakr for (perceiving the justification of) fighting (against those who refused to pay Zakat) and I fully recognized that the (stand of Abu Bakr) was right. (Sahih Muslim, Book 001, Number 0029)

It is reported on the authority of Abu Huraira that the Messenger of Allah said: I have been commanded to fight against people so long as they do not declare that there is no god but Allah, and he who professed it was guaranteed the protection of his property and life on my behalf except for the right affairs rest with Allah. (Sahih Muslim, Book 001, Number 0030)

It is narrated on the authority of Jabir that the Messenger of Allah said: I have been commanded that I should fight against people till they declare that there is no god but Allah, and when they profess it that there is no god but Allah, their blood and riches are guaranteed protection on my behalf except where it is justified by law, and their affairs rest with Allah, and then he (the Holy Prophet) recited (this verse of the Holy Qur'an): "Thou art not over them a warden" (lxxxviii, 22). (Sahih Muslim, Book 001, Number 0032)

It has been narrated on the authority of Abdullah b. 'Umar that the Messenger of Allah said: I have been commanded to fight against people till they testify that there is no god but Allah, that Muhammad is the messenger of Allah, and they establish prayer, and pay Zakat and if they do it, their blood and property are guaranteed protection on my behalf except when justified by law, and their affairs rest with Allah. (Sahih Muslim, Book 001, Number 0033)

And:

And he (peace and blessings of Allaah be upon him) said: "I have been sent just before the Hour with the sword, so that Allaah will be worshipped ALONE with no partner or associate." Narrated by Ahmad, 4869; classed as saheeh by al-Albaani in Saheeh al-Jaami', 2831. (Question No. 34647: The reason why jihaad is prescribed; source; capital and underline emphasis ours)

Thus, even Jews and Christians, not just the Arab pagans, had to convert to Islam otherwise Muslims would have to kill them as well if they didn’t.

This further implies that Jews and Christians could not approach Mecca since, being al-mushrikeen, they are unclean. We again find the hadiths substantiating this very point:

Narrated Ibn 'Umar:
Umar expelled the Jews and the Christians from Hijaz. When Allah's Apostle had conquered Khaibar, he wanted to expel the Jews from it as its land became the property of Allah, His Apostle, and the Muslims. Allah's Apostle intended to expel the Jews but they requested him to let them stay there on the condition that they would do the labor and get half of the fruits. Allah’s Apostle told them, "We will let you stay on thus condition, as long as we wish." So, they (i.e. Jews) kept on living there until 'Umar forced them to go towards Taima' and Ariha'. (Sahih al-Bukhari, Volume 3, Book 39, Number 531)

It has been narrated by 'Umar b. al-Khattab that he heard the Messenger of Allah (may peace be upon him) say: I will expel the Jews and Christians from the Arabian Peninsula and will not leave any but Muslim. (Sahih Muslim, Book 019, Number 4366)

To summarize the contradictions:

Q. 9:29 along with certain Islamic narrations teach that Muslims are to fight all the unbelievers until they pay the Jizya and feel subdued. This presupposes that Islam allows even pagans to live under Muslim rule without having to convert to the Islamic faith.
Q. 9:1-6, 28, 30-33 all say that Muslims are to kill those who associate other beings with God, including Jews and Christians, until they repent and become Muslims. The hadith literature provides attestation that this is precisely what Muhammad commanded, specifically, that he (and subsequently his followers) was to fight all the people until they became Muslims. This naturally assumes that Jews and Christians, not just the pagans, must convert to the Islamic faith or die.
There is a way in which Muslims can reconcile Q. 9:29 with what immediately precedes and follows. One can understand from Sura 9 that all those who convert to Islam, whether pagans, Jews, Christians etc., are to pay Jizya as a sign that they have been subdued and brought into the fold of Islam.

Although this may solve the contradiction within the Quran it doesn’t help resolve the problems raised by the hadith literature. The Islamic narratives quote Muhammad as expressly stating that the people must be fought until they testify that Allah is god and that he is his messenger which not only contradicts the Quran but also conflicts with the other reports that we quoted where Muslims allowed pagans such as the Persians to remain in their religion provided that they paid Jizya.

Hence, no matter how a Muslim tries to reconcile all of this some of the contradictions will still remain.

All Quranic citations were taken from the Abdullah Yusuf Ali version.

Friday, April 10, 2015

"ሰላማችን ክርስቶስ ነው"



"ሰላማችን ክርስቶስ ነው"
ዓለም ዛሬ በተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ምክንያት በታላቅ ሥጋት ላይ ወድቃ ትሸበራለች። ድርቅና በረሃማነት የዓለምን ሕዝብ ለረሃብና ለበሽታ አጋልጦታል። ከዓለም ሕዝብ ከፊሉ ያህል በጎርፍ: በረሃብ: በበሽታ: በመሬት መንቀጥቀጥና በዐውሎ ንፋስ ሕይወቱንና ንብረቱን እያጣ ነው።
  ይህም ብቻ አይደለም: አንዱ መንግሥት ከሌላው በፖለቲካ: በድንበር: እየተናቆረ: በንግድ ውድድር እየተጎናተለ ጉልበተኛው መንግሥት ደካማውን እያጠቃ ነው። እንዲያውም የአንዳንድ አገር ሕዝብ እርስ በእርሱ በጦርነት ሲተላለቅ ይታያል። ስለዚህም ነው "ሰላም:ሰላም!" የሚል ድምፅ በዓለማችን ዙሪያ በከፍተኛ ሁኔታ የሚያስተጋባው።
    የርግቧ ሥዕል ከነወይሯ ቀንበጧ በየጋዜጣው: በየመጽሔቱና በየቅ'ስቱ በሠፊው ተሥላ ትታያለች።
የተባበሩት መንግሥታት መልእክተኞችም በየቦታው በአስታራቂነት ይሯሯጣሉ። ይህ በዚህና በዚያ የሚሰማው ጩኸት: የሚደረገው ሩጫና ግርግር የተከሠተውን ውጥረት በመጠኑ ለማርገብ እንጂ እውነተኛውን መሠረታዊ ሰላም ለማስፈን አልቻለም።

እውነተኛው ሰላምስ? መቼ: እንዴት ይገኝ ይሆን? የእግዚአብሔር ቃል ለዚህ መልስ አለው።

  " እርሱ ሰላማችን ነውና: ሁለቱን ያዋሃደ: በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ በመካከል ያለውን የጥል ግድግዳን በሥጋው ያፈረሰ: ይህም ከሁለታቸው አንድን አዲስን ሰው በራሱ ይፈጥር ዘንድ: ሰላምንም ያደርግ ዘንድ: ጥልንም በመስቀሉ ገድሎ በእርሱ ሁለታቸውን በአንድ አካል ከእግዚአብሔር ጋር ያስታርቅ ዘንድ ነው። መጥቶም ርቃችሁ ለነበራችሁ ለእናንተ ሰላምን ቀርበው ለነበሩትም ሰላምን የምሥራች ብሎ ሰበከ። በእርሱም ሥራ በአንድ መንፈስ ወደ አብ መግባት አለንና።" ይላል።
 (ኤፌ 2:21-30)
 ሰው ራሱን: መሰሎቹንና ተፈጥሮንም ጭምር መጥላቱንና መጒዳቱ : ከእግዚአብሔር ጋር የመጣላቱ ውጤት ነው። አሁንም ከእግዚአብሔር ጋር እንድንስማማና ሰላም እንዲኖረን የእግዚአብሔር ቃል ይመሰክርልናል።
  ስለሆነም ሰው ሁሉ እግዚአብሔር ባዘጋጀለት የዕርቅ መንገድ ከአምላኩ ጋር ለመታረቅ እሺ ባይነት ቢኖረው ኖሮ " ሰላም በምድር" ይሆን ነበር።
ከክርስቶስ ጋር ያልታረቀች ዓለም ሰላም ይኖራታል ተብሎ አይታሰብም። ስለሆነም የትንሣዔን በዓል ስናከብር በልማዳዊ ሥርዓት " እንኳን አደረሰህ: አደረሳችሁ" ከመባባል ባለፈ በዕለታዊ ኑሮአችን ሁሉ የተለወጠ: ከክርስቶስ ጋር የታረቀ ሰላማዊ የሕይወት መገለጥ ልናሳይ ይገባል። ካልተለወጥን በስተቀር ሰላም በአካባቢያችንና በዐለማችን ሊኖር አይችልም።
አሁንም ነገም "ሰላም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ" ይሁን! እንል ዘንድ ከክርስቶስ ጋር እንታረቅ።
መልካም ትንሳዔ!!
(በ1984 ዓ/ም ከታተመው ጮራ መጽሔት ቁጥር 3 ተሻሽሎ የተወሰደ)

Monday, April 6, 2015

አስነዋሪው የአሸናፊ መኮንን ንስሐ አልቦ ተግባር

(ሲሳይ ንዳው ለድሬ ቲዩብ ከላከው የደረሰን መረጃ)

ግብረ-ሰዶማዊው ዲያቆን

ቅዱሳት መጽሐፍትን ስንመለከት የእምነት አባቶችን የሕይወት አደራ ያላንዳች ሽፋን፤ ድክመታቸውንም ይሁን ብርታታቸውን እየገለጡ፤ ምስክርነታቸውን ለእኛ አስቀርተው ያስተምሩናል፡፡ ቅዱሳት መጽሐፍት ስለ አብርሃም ሲዘግቡ፡- ልጁ ይስሐቅን በእምነት በእግዚአብሔር ፊት ይሰዋ ዘንድ እስከ መጨረሻው ደቂቃ የታመነ ‹‹የእምነት ሰው›› መሆኑን ብቻ አስረድተው አላለፉም፤ ይልቁንም የተስፋው ቃል የዘገየ የመሰለው አብርሃም ከእግዚአብሔር ፈቃድ አፈንግጦ ከሚስቱ ሳራ ውጭ ከአጋር ጋር ተኝቶ ‹‹እስማኤልን›› እንደወለደ አስፍረውልናል፡፡ ንጉሥ ዳዊት ምን ያህል የእምነት ሰው ሆኖ በእግዚአብሔር ዘንድ ‹‹እንደ ልቤ›› ቢባልም፣ የወዳጁን ሚስት በመድፈሩ የወደቀውን ታላቅ አወዳደቅ ሳይደብቁ መጽሐፍቱ ዘግበውልናል፡፡ ከዚህም የተነሳ የእምነት አባቶቻችንን ብርታትና ድካም ተመልክተን ለሕይወታችን የሚበጀውን ትምህርት እንድንቀስምና ምንም ነውርና ነቀፋ የሌለውን ኢየሱስን ግን በማየት ከፊታችን ያለውን ሩጫ እንድንሮጥ፤የዕብራውያን መልዕክት ጸሐፊ እንዲህ ሲል አመለከተን፡- ‹‹እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።›› ዕብ 12፡-1-2፡፡

   ዛሬም በእግዚአብሔር ፈቃድና ሐሳብ ስር ተጠልሎ፤ ‹‹የግብረ-ሰዶማዊነቱን›› ጥም እየቆረጠ ስላለው ‹‹ዲያቆን አሸናፊ መኮነን›› ማንነት በአደባባይ ለሕዝብ ሁሉ መግለጥ ምን ያህል ተገቢ ነው? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ሳምንታት የፈጀ ሙግት ከራሴ ጋር አድርጌያለሁ። ነገር ግን የእግዚአብሔርን ሥራ እሰራለሁ እያለ የኃጢአትን ኑሮን እያቀላጠፈ ያለን አጭበርባሪ ማንነት መግለጽ ለክርስቲያኖች ጥቅም ሲባል አስፈላጊነቱን አምኜበታለሁ። የዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ-ሰዶማዊነት በተመለከተ ‹‹ይህ መልዕክት››ለሕዝቡ ሁሉ እንዲሰራጭ የፈለኩበት ምክንያት ምን እንደሆነ በግልጽ በማስረዳት፤ የዲያቆኑን ማንነት በማስረጃዎች መግለጥ እጀምራለሁ፡-

1ኛ/ የወንድም የእህቶችን ምክር አልሰማም በማለት ይሄን ዘግናኝ ዓመጻ በገዛ ሰውነቱ ላይ ሾሞ በመቀጠሉ፤
2ኛ/ ሰዶማዊ መሆኑን ‹‹በአዞ እንባም›› ቢሆን ካመነ በኋላ፣ በምን ተፍረት ዳግም ተመልሶ‹‹በአንድ አፍ ሁለት ምላስ›› እንዲሉ አበው ‹‹እኔ ግብረ-ሰዶማዊ አይደለሁም›› ሲል በመዋሸቱ፤
3ኛ/ ሰዶማዊው ዲያቆን እድሉን ተጠቅሞ ንስሐ ከመግባት ይልቅ ወደ ልቡ ይመሰለስ ዘንድ የሚመክሩ ሰዎችን ‹‹በቅናት ተነሳስተውብኝ እንጂ እኔስ ግብረ-ሰዶማዊ አይደለሁም በሐሰት ስሜን እያጠፉብኝ ነው›› ሲል በመክሰሱ፤
4ኛ/ ሰዶማዊው ዲያቆን አሸናፊ መኮነን በእግዚአብሔር ቃል ተከልሎ ነውሩን በማስፋፋት ሥራ ላይ በመጠመዱ፤
5ኛ/ አበው ‹‹ሳይቃጠል በቅጠል›› እንዲሉ የእነዚህ የግብረ-ሰዶማውያን ዓመጻ ሥር ሰዶ፤ ወደፊት ሐገርን ጎድቶ ትውልዱን ሳያበላሽ ከአሁኑ በእንጭጩ ሳለ ‹‹እርቃኑን በአደባባይ ገልጦ ማሳየቱ›› እጅግ መልካም በመሆኑ፤
6ኛ/ ስለ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ-ሰዶማዊነት የተሳሳተ መረጃ ላላቸውና በአንድም በሌላመንገድ ከእርሱ የዓመጻ ግብር ሥር ተጠልለው ለሚገኙ ወገኖች ግልጽ ማስረጃ ለመስጠትና እራሳቸውን ከኃጢአትም ከወንጀልም እንዲለዩለመምከር፤
7ኛ/ ግብረ-ሰዶማዊነት በኢትዮጵያ ህግ የተወገዘና በወንጀለኞች የመቅጫ ሕግ መሰረት ከፍተኛ ቅጣት ከሚያሰጡ አደገኛ ወንጀሎች መካከል አንዱ መሆኑን ተከትሎ፡- ይሄን ጉድ ደጋግሞ ለወገን ራሱን እንዲጠብቅ ማሳወቁ ሐገራ ዊግዴታዬ መሆኑን በማስተዋል የዲያቆን አሸናፊ መኮነንን ግብረ-ሰዶማዊነት በማስረጃዎች ለመግለጥ ተገደናል፡፡
10ኛ/ ግብረ-ሰዶማዊነት በእግዚአብሔር ቃል በከፍተኛ ደረጃ ኃጢአትነት የተፈረጀ በመሆኑ

ግብረሰዶማዊነት ምንም አይነት ማመቻመች ሳይደረግበት የተወገዘና እንዲያውም የአእምሮ መለወጥ ወይም የተፈጠረበትን ዓላማ መሳት ውጤትመሆኑ ስለተገለጸ የዲያቆን አሸናፊ መኮነንን ‹‹የግብረ-ሰዶማዊነት ቅሌት›› በማስረጃነት እያወጣን የምንገልጥበት ምንጫችን፡- እርሱ በሥራ አስኪያጅነት የሚመራበት‹‹የቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎትን›› የመሰረቱት አባላት ባለባቸው ኃላፊነትና ግዴታ መሰረት ማሕበሩን የለቀቁበት ጉዳይምን እንደሆነ ‹‹ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ለሐይማኖት ጉዳዮች ዳይሮክቶሬት በቀን 28/11/2006 ዓመተ ምህረት ያስገቡትን ባለ አራት ገጽ የስንብት ደብዳቤን›› እየጠቀስን የምናወጣ በመሆኑ፤ የነገሩን ሐቀኝነት ልብ ይሏል፡፡
በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስተር በፋይል ቁጥር 0096 በሕዳር 16 ቀን 2006 ዓመተ ምህረት በወጣው የወንጌል አገልግሎት ፈቃድ መሰረት የተቋቋመው ‹‹ቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎት›› ዋና ዓላማው ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ በመመስከር ላይ ያጠነጠነ ቢሆንም፤ እነዚህ በቁጥር ስድስት የሆኑት የድርጅቱ መስራቾች ማህበሩን በይፋ የለቀቁበት ምክንያት፡- በእግዚአብሔር ዘንድ እጅግ አጸያፊ በሆነው ዓመጻ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ ሰዶማዊ በመሆኑ ነበር (በደብዳቤው ገጽ 2፤ አንቀጽ 5 ላይ ይመለከቷል)፡፡
በመጀመርያ የዲያቆኑን ሰዶማዊነት ከስድስት ወራት በፊት በወሬ ደረጃ የሰሙት የወንጌል አገልግሎቱ መስራቾች፤ እየዋለ ሲያድር የወሬው ነገር ስር መስደዱናብሎም በኢንትርኔት በልዩ ልዩ ማስረጃዎች ዜናው መታወጁን ተከትሎ ስለተፈጠረባቸው ድንጋጤ እንዲህ ሲሉ በደብዳቤያቸው ሰይመውታል፡-‹‹ከሁለት ወር በፊት ወዲህ ግን ይህ ነገር ከወሬነት አልፎ ተጨባጭ ማስረጃዎች ሲገኝበት፤ ነገሩ ፈጠረብን ድንጋጤ በወቅቱ ይህንእውነት ለሰማንና ላረጋገጥን ወንድሞችና እህቶች ከቁጥጥራችን በላይ ሆኖብን ነበር፡፡›› በድብዳቤያቸው ገጽ 2 አንቀጽ 4 ያገኙታል፡፡በድርጅቱ የመተዳደሪያ ደምብ መግቢያ ቁጥር 3 ላይ፡- ‹‹የወንጌልን አገልግሎት በመስጠት፣ የክርስቶስ ምሳሌ በመሆን መንግስትና ሕዝባችን የሚጠበቅብንን የዜግነት ግዴታችንን ለመወጣት›› የሚለውን መሰረታዊ ሐሳብ በመጻረር ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ነውረኛ የሶዶማዊነቱንጥም ይቆርጥ ዘንድ የጥቃት ሙከራ ያደረሰባቸው የማህበሩ ሰዎች እንዳሉ በደብዳቤው ገጽ 2፤ አንቀጽ 5 ላይ እንዲህ ሰፍሯል፡-‹‹ነገሩ ምንም አስቸጋሪ ቢሆንም እንደ መንፈሳዊ ሰው ተረጋግተን፤ ለማየት በመሞከር በተናጠል ምስክርነቶቻቸውን ከሰጡን የተወሰኑየግብረ ሰዶም ጥቃት ሙከራ ከደረሰባቸው ጋር እና ከሌሎች ወንድሞችና እህቶች ጋር በመሆን በአጠቃላይ አስራ አንድ ሰዎች ያሉበትስብሰባ ተቀመጥን ...›› ማለቱን ይመለከቷል፡፡ አስራ አንድ (11) በመሆን ስብሰባውን ካደረጉ በኋላ፡- በተፈጠረው ጉዳይ ላይእንደ መጽሐፍ ቅዱስ ቃል አንዱ የአንዱን ሸክም መሸከም አለበትና ስለ ወንድም አሸናፊ መኮነን ‹‹ግበረ-ሰዶማዊነት›› በትጋት በእግዚአብሄርፊት አስቀድሞ መጸለይ እንዳለበት በማመንና በመጨረሻም ዲያቆን አሸናፊን በአካል ለመነጋገር ይወሰናል፡፡

በመጀመሪያ አካባቢ ነገሩ የሚፈለገውን ውጤት ይዞ እየሄደ እንደነበር የሚገልጸው ደብዳቤው ዲያቆኑ ሰዶማዊ መሆኑን በማመኑ ለንስሐም ራሱን ዝግጁ በማድረጉንስሃ እንዲገባና እና አንዲመለስ ጥረት ከማድረግ ባለፈ የተፈጠረ ነገር አልነበረም። ‹‹ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ለሐይማኖት ጉዳዮች ዳይሮክቶሬት›› የገባው ደብዳቤ ዲያቆን አሸናፊ ግብረ-ሰዶማዊ መሆኑን እንዳመነ እንዲህ ሲል አስምሮበታል፡- ‹‹አንድ ወንድም በደረሰውመረጃ መሰረት አጣርቶ ባገኛቸው መረጃዎች ተመርኩዞ፤ ዲያቆን አሸናፊን አነጋግሮታል፤ ዲያቆኑም ድርጊቱን መፈጸሙንና መጸጸቱን ገልጾነበር፡፡ ዲያቆን አሸናፊ በዚሁ ዕለት ጉዳዩን ለሚያውቁ ወንድሞች የይቅርታ መልዕክት በሞባይላቸው ልኳል፡፡ አንዳንዶችንም በአካልጠርቶ ይቅርታ ተይቋል፡፡›› በማለት በገጽ 2፤ አንቀጽ 5 ላይ ይናገራል፡፡ በዲያቆን አሸናፊ መኮነን በግዳጅ የግብረ-ሰዶም ጥቃትሙከራ ያደረሰባቸው ወንድሞች የእርሱን የይቅርታ መልእክት ስለሰሙ በአካል ‹‹ይቅርታውን›› ሊያደምጡ በነጋታው ቀጠሮ በስልክ ተነጋግረውቢይዙም፤ አሸናፊ ግን ወደ ክፍለ ሐገር እንደሄደ በስልክ ሜሴጅ አሳውቋቸው ሳያገኙት ይቀራሉ፡፡ በእዚህ ድርጊቱ ልባቸው ያዘንባቸውናሌሎች የጥቃቱ ሙከራ ያልደረሰባቸውን ወገኖች በመጨመር ‹‹የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ›› የሆነውን ወንድም የሽጥላ ብርሃኑን ቢሮ ድረስበመሄድ ‹‹ዲያቆን አሸናፊ መኮነን በግዳጅ ላደረሰባቸው ግብረ-ሰዶማዊ የጥቃት ሙከራ›› ሊያናግሩት እንደሚፈልጉ በጽኑ አስረድተውትይለያያሉ፡፡ ይህ ከሆነ በኃላ የተፈጠረውን ሁናቴ ደብዳቤው እንዲህ ሲል ይተርካል፡- ‹‹አነጋግረውት ከወጡ በኃላ (ወንድም የሽጥላን)በግምት በአንድ ሰዓት ጊዜ ውስጥ ዲያቆን አሸናፊ እራሱ ደውሎ ‹‹ያለሁበት ቦታ ኑ›› በማለቱ በወቅቱ ሦስት ሙከራው የተደረገባቸውና ሌሎች ሦስት ወንድሞች በአንድነትሆነው ዲያቆን አሸናፊ ወዳለበት ሄደው በጉዳዩ ላይ ተነጋግረው፤ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ያደረገውን ድርጊት በማመኑ እና እግራቸውላይ ወድቆ ‹‹ማሩኝ›› በማለቱ፤ ንስሃ እንዲገባ እና የንስሃን ፍሬ እንዲያሳይ ተነጋግረውበቀጣይ ለመገናኘት ተስማምተው ይለያያሉ፡፡ ከእነዚህ ለምስክርነት ከተገኙ ወንድሞች መካከል አንዱ የጠቅላላ ጉባኤ መስራች አባልየሆነ ወንድም ነው፡፡›› ገጽ 3 አንቀጽ 1 ላይ ሰፍሯል፡፡

እንግዲህ ካላይእንዳየነው ‹‹በቀን 28/11/2006ዓ/ም ቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎት መስራች አባላት ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ለሐይማኖትጉዳዮች ዳይሮክቶሬት›› ባስገቡት ባለ አራት ገጽ የስንበት ደብዳቤ ላይ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ-ሰዶማዊ መሆኑን፣ በዚህምግብረ-ሰዶማዊነቱ ሳያበቃ በተለያዩ ወንድሞች ላይ አስገድዶ የግብረ-ሰዶም ጥቃት ማድረሱን፣ ይህም ድርጊቱ ሲወራ ቢቆይም እየዋለሲያድር ግን አስደንጋጭ ማስረጃዎች እንደተገኙበት፣ በግልጽም ስለ ግብረ-ሰዶማዊነቱ በማስረጃዎች ጥያቄ እንደቀረበለት እርሱም ግብረ-ሰዶማዊመሆኑ፣ በዚህም ጥማቱ ተነሳስቶ ጥቃት ለማድረስ በጽዎታ እሱን መሰል በሆኑ ወገኖች ላይ ሙከራ እንዳደረገ በጸጸት ማመኑንና እንዲሁምማሩኝ ሲል እንደተማጸናቸው፤ ይሄንንም ነገር ላወቁ ወንድሞች በአካልም በስልክም ይቅርታውን እንዳቀረበ ይናገራል፡፡ ታዲያ ይህ መሆኑባልከፋ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን እጅግ አጸያፊ ዓመጻ ሥር መሆኑን አምኖ ወደ ንስሃ ገብቶ ይመለሳል፣ የንስሃንም ፍሬ አሳይቶ ሕይወቱንበእግዚአብሔር እጅ ያኖራል ተብሎ ሲጠበቅ፤ እርሱ ግን ባልተጠበቀው መንገድ ‹‹ሥም የማጥፋት ዘመቻ ተከፍቶብኛል›› እያለ የሞትሽረቱን ግብረ-ሰዶማዊነቱን ለመደበቅ ማስወራት ጀመረ፡፡ በዚህም የሞኛ ሞኝ ሥራው ያታለላቸውን ሰዎች በመሰብሰብ ‹‹እኔ ግብረ-ሰዶማዊአይደለሁም ነገር ግን የእኔን ስም ለማጥፋት ተብሎ ነው የሚወራብኝ›› ማለቱን ተያያዘው፡፡ ይህን ነገሩን ሰምተው የተታለሉና በአንድምበሌላ መንገድ በጥቅማጥቅም ከተሳሰሩት ሰዎች ጋር በጥምረት ‹‹የአይደለሁም›› ትግሉን አሁንም ቀጥሎበት ይገኛል፡፡

ታዲያ ግን! ዲያቆንአሸናፊን ምን ነካው? የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይላል፡- ‹‹ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።›› ምሳ 28፡-13፡፡ ወንድም አሸናፊ ከእግዚአብሔር ቃል ውጭ በአጸያፊ ርኩሰትና ዓመጻ ሥር መሆኑ ሳያንሰው፤ ኃጢአቱን ለመደበቅ የገዛ አዕምሮውን አስቶ ‹‹ንስሃ ግባወደ እግዚአብሔርም ተመለስ ሲሉ በጾም በጸሎት የተጉለትን›› ወንድም እህቶቹን ስሜን ለማጥፋት ነው ሲል መደመጡ፤ በርግጥም ምንያህል በርኩሳን መናፍስት ጥላ ስር ስለማደሩ ምስክር ነው፡፡ ዲያቆን አሸናፊ አሁንም ቢሆን ‹‹ኃጢአቱን አምኖ በንስሃ ወደ እግዚአብሔርመመለስ፣ ፍሬንም አፍርቶ መገኘት እንጂ፤ ኃጢአቱን መሰወር የለበትም፤ ይህ ካልሆነ ግን የእግዚአብሄር ቃል ‹‹‹‹ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።›› እንደሚል ፍሬ የሌለበት ተክል፣ ውሃ የሌለበት ደመና ሆኖ ሞቱን ይጠብቃልና፡፡ በባህላችንም ይሁን በሕግበተለይም በእግዚአብሔር ቃል እጅግ የተወገዘውን ርኩሰት ተሸክሞ ግብዝ ሆኖ በመንፈሳዊ ሽፋን ተሸፋፍኖ እራስን ሲያስቱ መኖር፤ ብርሃንየበራለት ሰው ሕይወት ሳይሆን ያልዳነ ሰው ማንነትና መለያ ነው፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ መልዕክቱ እንዲሲል ገለጠው፡-‹‹ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙትአጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ።›› በማለት የእግዚአሔርን ፍቅር፣ አባትነት፣ ሁሉን ቻይነት፣ ምህረት ርህራሄውን እያወቁ ነገር ግን ያወቁትን እግዚአብሔርን እንደሚገባው የማያመልኩትና የማያመሰግኑት ሰዎች፣ ምን ያህል በአስተሳሰባቸው ከንቱና በልባቸውም ጨለማ መሆናቸውንይናገራል ሮሜ1፡-20-21፡፡ ዛሬም በወንድም አሸናፊ የምናው እግዚአብሔርን አውቃለሁ ብሎ የወንድ ዳሌና ሽንጥ ሲናፍቅ መኖሩ በአሳቡከንቱ በልቡም ጨለማ የመላ መሆኑ ግልጥ ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ እግዚአብሔርን እያወቁት እንደ እግዚአሔርነቱ መጠን ስላላከበሩት ሰዎችሲናገር በመጨረሻ ከእግዚአብሔር ዘንድ ስላገኛቸው ርግማን እንዲህ ሲል ገለጠው፡- ‹‹ስለዚህ እግዚአብሔርለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውምለባሕርያቸው የሚገባውንሥራ ለባሕርያቸው በማይገባውለወጡ፤ እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውንሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸውተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ። እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔርየማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፡፡›› ሮሜ 1፡-26-28፡፡ እንግዲህበአሸናፊም ያየነው ይሄኑ ቃል ነው፡፡ እግዚአብሔርን አውቃለሁ፣ ክርስቶስን እሰብካለሁ፣ ቅድስት ቤተክርስቲያን ተሐድሶ ያስፈልጋታል፣እያለ በግብዝነት በዓመጻ እየኖረ በሕያው አምላክ በእግዚአሔር ላይ ሲዘባበት ለክፉ አዕምሮ ምኞት ተላልፎ ተጣለ፡፡

ወንድ ድመት ከወንድ ድመት ጋር አብሮ ዕለት ዕለት ሲሴስን ያየ ሰው አለን? ሴት ላም ከሴት ባልንጀራዋ ላም ጋር አብራ ስትዳራ በግልሙትናም ስትባዝን የሰማ አለን? ወይስ ወንድ አንበሳ ከወንድ የአንበሳ ደቦል ጋር በፍቅር ተሳስሮ ሲሴስን የተመለከተ አለን? ለማይረባ አዕምሮ ተላልፎ መስጠት፤ አዕምሮ እያለው የእንስሳ እንስሳ መሆን ማለት እንዲህ ነው፡፡ መጽሐፍ እንደሚል፡- ‹‹ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ።›› መዝሙር 49፡-12፡፡ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን እነሆ ስለ ግብረ-ሰዶማዊነቱከእንስሳ ብሶ አዕምሮ ያለው ግና የእንስሳ እንስሳ ሲሆን የወንድ ዳሌና ሽንጥ ናፋቂ፣ እግዚአብሔርም በፍጥረታቱ ዓለም የዘረጋውንስርዓተ-ተዋልዶን ስቶ ይገኛል፡፡ አሁንም ቢሆን በንስሃ መውደቅ ወደ እግዚአብሔር መመለስ እንጂ ከዚህም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያወጣ ዘንድ በእውነት ፍጹም ብቃት አለው፡- ‹‹የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።›› 1ዮሐ 1-7፡፡ ከኃጢአት ‹‹ሁሉ›› ያነጻን ዘንድ የታመነ ጻድቃችንነውና አምላካችን፡፡
በአንድም በሌላ መንገድ የዲያቆን አሸናፊ መኮነንን ግብረ-ሰዶማዊነት አምናችሁም ይሁንሳታውቁ አብራችሁት ላላችሁ ወገኖች፤ እነሆ በእግዚአብሔር ቃል እንጂ አንዳች በስንፈት ቃላት ወደ እናንተ አንመጣምና አድምጡን?በጌታችንንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነ ሕዝብ በእውነትይሄን ጉድ ምን የሚል ይመስላችኋል? አዕምሮአቸው የሳተባቸው ጥቁሩን ነጭ፣ ብርሃኑን ጨለማ፣ የሚሉ የአሮጌው ሰው ወኪሎችን አያስተውልምን?ለገንዘብና ለሆዳቸው ሲሉ ከብርሃን ይልቅ ጨለማን የመረጡ ዓይን እያላቸው የማያዩ ታላላቅ ዕውራንን አይመለከትምን? እንግዲህ እናንተ ከማን ወገን ናችሁ? ከእግዚአብሔር ወይስ ከዲያብሎስ? ሕብረታችሁ ማንን ገለጠ? በቃለ እግዚአብሔር ላይ ልባቸውን አስገዝተው አንዳች እንኳ ከቃሉ ፈቀቅ ለማይሉና ለማያመቻምቹ እንዲህ እንላለን፡- አዕምሮው የሳተበት ግብረ-ሰዶማዊን ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ በሉት እንጂ ከእርሱ ጋር አንዳች እንኳ አትተባበሩ!! የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይላል፡- ‹‹በኃጥኣን መንገድ አትግባ፥ በክፉ ሰዎችም ጎዳና አትሂድ። ከእርስዋ ራቅ፥ አትሂድባትም ፈቀቅ በል ተዋትም። ክፉ ካላደረጉ አይተኙምና፥ካላሰናከሉም እንቅልፋቸውይወገዳልና። የኃጢአትን እንጀራ ይበላሉና፥ የግፍንም ወይን ጠጅ ይጠጣሉና።›› ምሳሌ 4፡-14-17፡፡ በመሆኑምትውልድ የማይረሳው የታሪክ ስህተትን ፈጽማችሁ የታሪክ ተወቃሽ ሆናችሁ ከምታልፉ አሁኑኑ ወደ ልባችሁ ተመለሱ!!
በመጨረሻምበዚህ አጋጣሚ ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሳዊ መንግስታችን የምናስተላልፈው፡- ‹‹በቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎት ድርጅትውስጥ በግብረ-ሰዶማዊነት ወንጀል፤ በዲያቆን አሸናፊ መኮነን ስለሚሰራው ዓመጻ አስፈላጊውን የማጣራትና የመመርመር ስራ ተካሂዶ ተገቢውንሕጋዊ እርምጃ ይወሰድ ዘንድ ነው›› መልዕክታችን፡፡ የእግዚአብሔር ቃል ‹‹ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፡፡›› እንደሚል በተጨማሪ ማስረጃዎች እመለሳለሁ ኤፌሶን 5፡-11!!
እግዚአብሔር የሰዶማዊውን አሸናፊ መኮንን ልብ ይመልስልን!!