Tuesday, February 19, 2013

የሰላምና የአንድነት ኮሚቴው መግለጫ አወጣ!



የሰላምና የአንድነት ኮሚቴው ሁለቱንም ሲኖዶሶች  አነጋግሮ የመጨረሻ ግብ ላይ ለመድረስ የመቻሉ ነገር በሚደረገው ምርጫ ምክንያት መስተጓጎሉ ይታወቃል። የውጪው ሲኖዶስ መብት ይጠብቃል ተብሎ የታሰበውን ያህል የተጨበጠ ነገር ባለመኖሩ በቀጣይም  ይደረጋል የሚባለው ድርድር እዚህ ግባ የሚባል ነገር እንደማያስገኝ ይገመታል። ፓትርያርኩ ይመለሱ የሚለው መከራከሪያ አይመለሱም በሚል አራት ነጥብ ተዘግቶ አዲስ ምርጫ ላይ ተገብቷልና። ከእንግዲህስ? አብሮ ለመሥራት? ወይስ ምን?
ለማንኛውም የሰላምና የአንድነት ኮሚቴ አዲስ መግለጫ አውጥቷል። የመግለጫውን ሙሉ መልእክት  ለማንበብ፤    ( እዚህ ላይ ይጫኑ )