Sunday, April 28, 2013

የአሜሪካው ሲኖዶስ ስለተፈናቀሉ ዜጎች መግለጫ አወጣ



ቅዱስ ሲኖዶስ
The Holy Synod
4127 Redwood
Oakland, CA 94610
በአገራችን በኢትዮጵያ በአማርኛ ተናጋሪ ወገኖቻችን ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘር ማጽዳትና ማጥፋት ዘመቻ አስመልክቶ ከሕጋዊው ቅዱስ ሲኖዶስ የቀረበ ጥሪ
ሚያዚያ ፲፬ ቀን ፪ ሺ ፭ ዓ.ም"
እግዚአብሔር እንዲህ ይላል።የዋይታና የመራራ ልቅሶድምፅ በራማ ተሰማ፤ራሔል ስለ ልጆችዋ  አለቀሰች፤የሉምና ስለ ልጆችዋ መጽናናትን እንቢ አለች። " ኤር 31 ፡16
የተወደዳችሁ በአገራችን በኢትዮጵያ እና በመላው ዓለም ተበትናችሁ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን፤

ሙሉውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ  ( Click here )