Monday, March 4, 2013

«ያዘዝሁህንም ቃል ኪዳኔንና ሥርዓቴን አልጠበቅህምና መንግሥትህን ከአንተ ቀዳድጄ ለባሪያህ እሰጠዋለሁ»

ከኒቆዲሞስ

 የተወደዳችሁ ደጀብርሃኖች እንደስማችሁ ብርሃንናሰላም ሊያመጣ የሚችል ጽሑፍ እያወጣችሁ እያስነበባችሁንና እንድንረዳላችሁ እየሞከራችሁ ነውና እግዚአብሔር ይስጥልን::በተቻለ መጠን በተለይ በተከፋፈልችው ቤ/ክርስቲያናችን ውስጥ ሰላም እንዲሆን የምትጽፉት ጽሑፍና ጥረታችሁ ያስመሰግናችኋል::ግን አንድ ነገር አስተውለን ይሆን?መለያየትና መከፋፈል መልካም ጎን የለውም እንደምንል ሁሉ መለያየት በመጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ራሱ ያደረገበትን የእስራኤል ነገድን ሕዝብ ታሪክ በማን ልናላክክ ነው?በሰይጣን ወይስ በሰው?ታውቃላችሁ በ1ኛ ነገሥት ምዕራፍ 11:9-13 እና 29-40 ድረስ ያለውን ስናነብ የምናየው የማንን ሥራ ነው?ታዲያ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክ ብትከፋፈል ምን ያስደንቃል?እኔ ፈራጅ ባልሆንና ባልናገር እውነቱንና ሐቁን ግን ለማሳየት እሞክራለሁ!!
 ( ቀሪውን ጽሁፍ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ )