Thursday, October 31, 2013

«የእግዚአብሔርን ሥራ፥ በምድር ያደረገውንም ተኣምራት እንድታዩ ኑ» መዝ ፵፮፤፰


መዝሙረ ዳዊት
40፥5
አቤቱ አምላኬ፥ ያደረግኸው ተአምራት ብዙ ነው፥ አሳብህንም ምንም የሚመስለው የለም ባወራም ብናገርም ከቍጥር ሁሉ በዛ።
46፥8
የእግዚአብሔርን ሥራ፥ በምድር ያደረገውንም ተኣምራት እንድታዩ ኑ።
86፥10
አቤቱ፥ ድንቅ የምታደርግ አንተ ታላቅ ነህና፥ አንተም ብቻህን ታላቅ አምላክ ነህና።


ቃል ኪዳንህ ከምድረ በዳ ድንጋይ ጋር ይሆናልና የምድረ በዳም አራዊት ከአንተ ጋር ይስማማሉና። ኢዮብ 5፥23