Sunday, October 6, 2013

ብፁዕ አቡነ ሕርያቆስ አረፉ!



በቅድስት ሀገር ኢየሩሳሌም ባሉ የኢትዮጵያ ገዳማት ውስጥ ላለፉት 43 ዓመታት ያህል የኖሩትና በምንኩስና ስማቸው አባ ላዕከ ማርያም በመባል ሲጠሩ ቆይተው በ1985 ዓ/ም  በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ አንብሮተ እድ  ኤጲስቆጶስ ሆነው የተሾሙት ብጹዕ አቡነ ሕርያቆስ ባደረባቸው ሕመም በሕክምና ሲታገዙ ቆይተው መስከረም 25/ 2005 ዓ/ም ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን የደረሰን ዜና ያስረዳል።
እግዚአብሔር አምላክ የብፁዕነታቸውን ነፍስ በአፀደ ቅዱሳን ያሳርፍልን!!