Wednesday, November 16, 2011

በትዳር መካከል ያለውን ችግር መፍታት



ባልና ሚስት ፍጹማን ባለመሆናቸው በዚህ ምድር ባሉበት ጊዜ በግልም ይሁን በጋራ ስህተት ሊፈጽሙ እንደሚችሉ ማሰብ አያዳግትም።ባለትዳሮች ሁሉ በሆነ ወቅትና ሁኔታ ውስጥ ይሳሳታሉ። መጠኑና ዓይነቱ ይለያይ እንጂ ስህተት የማይሰሩ ባልና ሚስት የሉም። የአንዳንዶች በሰዎች ዘንድ ሲታወቅ የአንዳንዶች ደግሞ ሳይገለጥ ሊቀር ይጥላል።የአንዳንዶች ብዙ ኪሳራ የማያስከትል ሲሆን የአንዳንዶች ደግሞ ከእነርሱም አልፎ ትውልድን የሚጎዳ አሉታዊ ውጤት ያለው ይሆናል። ይህ ጽሑፍም መጽሐፍ ቅዱስን ዋቢ አድርጎ ይመለከታልና መልካም ንባብ ለባለትዳሮችና ትዳር ለመያዝ ላሰቡ ሁሉ!!

ሙሉውን ጽሑፍ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ