Wednesday, December 18, 2019

ብጹዕ አቡነ ገዳ!

ብጹዕ አቡነ ገዳ
ልጆቼ: በምሥራቅ ሸዋ ለመኖር ብዬ የክርስቶስን መስቀል በማስቀመጥ የዋቄፈታን ባህላዊ እምነት የሆነውን የወንድ ብልት ዱላ: የቃልቻ መግረፊያ አለንጋና የገዳን የሰንደቅ አርማ ለመያዝ ተገድጃለሁ።