Wednesday, January 2, 2013

የማኅበረ ቅዱሳን ሁለት ቢላዋ!


በየድረ ገጹ የስድስተኛው ፓትርያርክ ምርጫ መደረግ የለበትም እያለ የሚያላዝነው ማኅበረ ቅዱሳን በከፍተኛ አመራሩ በኩል የፓትርያርክ አስመራጭ ኮሚቴ አባል ነው። በሌላ መልኩ ከአመራሮቹ አንዱ  ለቪኦኤ በሰጠው የግሉ መግለጫ እርቅ ይቅደም በማለቱ ከሥልጣኑ አባረውታል። ማቅ በሁለት ቢላዋ እየበላ ይህንን የዋህ ህዝብ ያታልላል። ከአስመራጩ አንዱ የሆነው የማቅ አመራር ምነው ድምጹ አይሰማ? ይህንን ደብዳቤ ተመልከቱ!!