Saturday, April 25, 2015

የኢስላሚክ ስቴት ሽብርተኛ ቡድን የሚያርደው የእስልምና መርህ ያልተቀበሉትን ወይም በትክክል የማይፈፅሙትን ሁሉ ነው!

በኢትዮጵያ ውስጥ እስላሙ ከክርስቲያኑ ጋር ተስማምቶ ለዘመናት ኖሯል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በኢትዮጵያችን ያልታየ ኢስላማዊ ጠባዮች "የኒቃብ:ጂልባብና ሂጃብ ነው ውበቴ" መፈክር መሰማት የጀመረው ኢትዮጵያዊው ሙስሊም ከሃይማኖታዊ ህጉ ጋር በጣም ቅርርብ በመጀመሩና በተግባር ወደማሳየት በመሸጋገሩ እንጂ ቀድሞውኑ በትእዛዝ ስላልተሰጠው አልነበረም። እንደዚሁ ሁሉ ኢትዮጵያዊ ባህልና ወግ ወደፅንፍ እንዳይሄድ ስላቆየውና ሃይማኖታዊ እውቀቱ ወደአዲሱ የማክረር ድርጊት ስላልመራው እንጂ ስላልተፃፈለት አይደለም። በአሁኑ ሰአት በተለይ ወጣቱ ሙስሊም ከቁርአን እና ከመሀመድ ሱና መጻሕፍት ማለትም ( ሳሂህ አልቡካሪ 93 ምእራፍ ያለው: ሳሂህ ሙስሊም 43 ምእራፍ ያለው: ሱናን አቡዳውድ 41 ምእራፍ ያለው: ማሊክስ ሙዋትዋ 61 ምእራፍ ያለያላቸውና ከ6 ሺህ በላይ አንቀፆችን አንብበው ወደተግባር ሲገቡ የሚመጣው ውጤት አይ፣ ኤስ IS መምሰል ነው። እውነቱ እሱ ነው። ከእስልምና ወደክርስትና የተመለሰው " ሳም ሻሙን" ለአይ፣ ኤስ መነሻና አራጅነት ምክንያቶችን በእንግሊዝኛ በመረጃ አስደግፎ እንዲህ አብራርቶታል። "ከባለቤቱ ያወቀ ቡዳ ነው እንዲሉ"
 Sam Shamoun

The Quran commands Muslims to fight all unbelievers:

Fight those who believe not in God nor the Last Day, nor hold that forbidden which hath been forbidden by God and His Apostle, nor acknowledge the religion of Truth, (even if they are) of the People of the Book, until they pay the Jizya with willing submission, and feel themselves subdued. S. 9:29

The above emphatically exhorts Muslims to conquer the following groups of people until they pay a sum of money (Jizya) as a sign of their subjection and humiliation:

Atheists/Agnostics (those who believe not in God nor the Last Day).
Jews and Christians (people of the Book).
Everyone else, whether Hindus/ Magians, Buddhists etc., since these groups do not prohibit what Muhammad forbade nor believe in Islam, the so-called "religion of Truth".
Please note that the passage does not limit the taking of Jizya from the Jews and Christians; it clearly says that the Jizya is to be extracted from all of the subjugated groups that are listed, i.e. those who do not believe in Allah and the last day, or forbid what Muhammad forbade etc.

To say, as some try do, that this verse is referring only to the Jews and Christians makes absolutely no sense when we note that these groups believe in Allah and the last day, just as the Quran testifies:

And dispute ye not with the People of the Book, except with means better (than mere disputation), unless it be with those of them who inflict wrong (and injury): but say, "We believe in the revelation which has come down to us and in that which came down to you; Our God and your God is one; and it is to Him we bow (in Islam)." S. 29:46

Those who believe (in the Qur'an), those who follow the Jewish (scriptures), and the Sabians and the Christians, - any who believe in God and the Last Day, and work righteousness, - on them shall be no fear, nor shall they grieve. S. 5:69, cf. 2:62

This last reference presupposes that Jews and Christians are among those who believe in Allah and the last day. How, then, can the Jews and Christians be listed with those who do not believe in the existence of God and the final judgment? Doesn’t this make it rather obvious that the Quran has some other group in view besides the Jews and Christians from whom Jizya can be extracted?

This, perhaps, explains why Muslim leaders such as Umar ibn al-Khattab took Jizya from the Persians even though they were labeled pagans, specifically al-mushrikeen or those who ascribe partners with Allah:

Narrated Jubair bin Haiya:

'Umar sent the Muslims to the great countries to fight the pagans. When Al-Hurmuzan embraced Islam, 'Umar said to him, "I would like to consult you regarding these countries which I intend to invade." Al-Hurmuzan said, "Yes, the example of these countries and their inhabitants who are the enemies of the Muslims, is like a bird with a head, two wings and two legs; If one of its wings got broken, it would get up over its two legs, with one wing and the head; and if the other wing got broken, it would get up with two legs and a head, but if its head got destroyed, then the two legs, two wings and the head would become useless. The head stands for Khosrau, and one wing stands for Caesar and the other wing stands for Faris. So, order the Muslims to go towards Khosrau." So, 'Umar sent us (to Khosrau) appointing An-Nu’man bin Muqrin as our commander. When we reached the land of the enemy, the representative of Khosrau came out with forty-thousand warriors, and an interpreter got up saying, "Let one of you talk to me!" Al-Mughira replied, "Ask whatever you wish." The other asked, "Who are you?" Al-Mughira replied, "We are some people from the Arabs; we led a hard, miserable, disastrous life: we used to suck the hides and the date stones from hunger; we used to wear clothes made up of fur of camels and hair of goats, and to worship trees and stones. While we were in this state, the Lord of the Heavens and the Earths, Elevated is His Remembrance and Majestic is His Highness, sent to us from among ourselves a Prophet whose father and mother are known to us. Our Prophet, the Messenger of our Lord, has ordered us to fight you till you worship Allah Alone or give Jizya (i.e. tribute); and our Prophet has informed us that our Lord says:-- "Whoever amongst us is killed (i.e. martyred), shall go to Paradise to lead such a luxurious life as he has never seen, and whoever amongst us remain alive, shall become your master." (Al-Mughira, then blamed An-Nu’man for delaying the attack and) An-Nu'man said to Al-Mughira, "If you had participated in a similar battle, in the company of Allah's Apostle he would not have blamed you for waiting, nor would he have disgraced you. But I accompanied Allah’s Apostle in many battles and it was his custom that if he did not fight early by daytime, he would wait till the wind had started blowing and the time for the prayer was due (i.e. after midday)." (Sahih al-Bukhari, Volume 4, Book 53, Number 386)

Now lest a Muslim say that the Persians were also classified as being from the people of the book note the following text:

And this is a Book which We have revealed as a blessing: so follow it and be righteous, that ye may receive mercy: Lest ye should say: "The Book was sent down to two Peoples before us, and for our part, we remained unacquainted with all that they learned by assiduous study:" S. 6:155-156

The two peoples mentioned here are the Jews and Christians:

(Lest ye should say) so that you will not say, O people of Mecca, on the Day of Judgement: (The Scripture was revealed only to two sects) the people of two religions (before us) i.e. the Jews and Christians, (and we in sooth were unaware) ignorant (of what they read) their reading of the Torah and the Gospel; (Tanwîr al-Miqbâs min Tafsîr Ibn ‘Abbâs; source)

We have revealed it, lest you should say, 'The Scripture was revealed only upon two parties - the Jews and the Christians - before us and we (in has been softened, its noun omitted, in other words [read as] inna) indeed have been unacquainted with their study', their reading [of the scripture], not knowing any of it, since it is not in our own language. (Tafsir al-Jalalayn; source)

Clearly, the Quran doesn’t include anyone other than the Jews and Christians as the people of the book since they were the only ones who were given the book from Allah. Therefore, if the Quran were limiting the taking of Jizya to the people of the book then Muhammad violated the orders of his own scripture by permitting the Persians to pay it since they are not part of this group.

In fact, Muhammad himself is reported to have permitted his followers to take Jizya from the pagans/polytheists:

Chapter 2: APPOINTMENT OF THE LEADERS OF EXPEDITIONS BY THE IMAM AND HIS ADVICE TO THEM ON ETIQUETTES OF WAR AND RELATED MATTERS

It has been reported from Sulaiman b. Buraid through his father that when the Messenger of Allah (may peace be upon him) appointed anyone as leader of an army or detachment he would especially exhort him to fear Allah and to be good to the Muslims who were with him. He would say: Fight in the name of Allah and in the way of Allah. Fight against those who disbelieve in Allah. Make a holy war, do not embezzle the spoils; do not break your pledge; and do not mutilate (the dead) bodies; do not kill the children. When you meet your enemies who are polytheists, invite them to three courses of action. If they respond to any one of these, you also accept it and withhold yourself from doing them any harm. Invite them to (accept) Islam; if they respond to you, accept it from them and desist from fighting against them. Then invite them to migrate from their lands to the land of Muhajirs and inform them that, if they do so, they shall have all the privileges and obligations of the Muhajirs. If they refuse to migrate, tell them that they will have the status of Bedouin Muslims and will be subjected to the Commands of Allah like other Muslims, but they will not get any share from the spoils of war or Fai' except when they actually fight with the Muslims (against the disbelievers). If they refuse to accept Islam, demand from them the Jizya. If they agree to pay, accept it from them and hold off your hands. If they refuse to pay the tax, seek Allah’s help and fight them. When you lay siege to a fort and the besieged appeal to you for protection in the name of Allah and His Prophet, do not accord to them the guarantee of Allah and His Prophet, but accord to them your own guarantee and the guarantee of your companions for it is a lesser sin that the security given by you or your companions be disregarded than that the security granted in the name of Allah and His Prophet be violated. When you besiege a fort and the besieged want you to let them out in accordance with Allah’s Command, do not let them come out in accordance with His Command, but do so at your (own) command, for you do not know whether or not you will be able to carry out Allah’s behest with regard to them. (Sahih Muslim, Book 019, Number 4294)

All of this presupposes that Islam permits the existence of other religions and worldviews under its umbrella, provided that those who embrace such beliefs are willing to pay Jizya.

This may account for why the following Muslim scholar believed that Q. 9:29 refers to all disbelieving groups, not just to Jews and Christians:

Verse 28 appearing earlier referred to Jihad against the Mushriks of Makkah. The present verses talk about Jihad against the People of the Book. In a sense, this is a prelude to the battle of Tabuk that was fought against the People of the Book. In Tafsir al-Durr al-Manthur, it has been reported from the Quran commentator, Mujahid that these verses have been revealed about the battle of Tabuk. Then, there is the reference to ‘those who were given the Book’. In Islamic religious terminology, they are referred to as ‘ahl al-Kitab’ or People of the Book. In its literal sense, it covers every disbelieving group of people who believe in a Scripture but, in the terminology of the Holy Quran, this term is used for Jews and Christians only - because, only these two groups from the People of the Book were well-known in and around Arabia. Therefore, addressing the Mushriks of Arabia, the Holy Quran has said…

lest you should say, "The Book was sent down only upon two groups before us, were ignorant of what they studied." – 6:156

As for the injunction of Jihad against the People of the Book given in verse 29, it is really not particular to the People of the Book. The fact is that this very injunction applies to all disbelieving groups - because, the reasons for the injunction to fight mentioned next are common to all disbelievers. If so, the injunction has to be common too. But, the People of the Book were mentioned here particularly to serve a purpose…

Regarding the instruction given in this verse that once these people have agreed to pay jizyah, fighting should be stopped, a little explanation may be useful. According to the majority of Muslim jurists, it includes all disbelievers – whether from the People of the Book or from those other than them. However, the Mushriks of Arabia stand excluded from it for jizyah was not accepted from them. (Mufti Shafi Usmani, Maariful Quran, Volume 4, pp. 360-361, 365; source; bold and underline emphasis ours)

But this contradicts other passages of the Quran, as well as specific Islamic narratives, which demand that those who claim that Allah has a son or that he has co-equal partners must convert to Islam or die:

And an announcement from God and His Apostle, to the people (assembled) on the day of the Great Pilgrimage,- that God and His Apostle dissolve (treaty) obligations with the Pagans (al-mushrikeen- literally, those who associate partners with God). If then, ye repent, it were best for you; but if ye turn away, know ye that ye cannot frustrate God. And proclaim a grievous penalty to those who reject Faith. (But the treaties are) not dissolved with those Pagans (al-mushrikeen) with whom ye have entered into alliance and who have not subsequently failed you in aught, nor aided any one against you. So fulfil your engagements with them to the end of their term: for God loveth the righteous. But when the forbidden months are past, then fight and slay the Pagans (al-mushrikeen) wherever ye find them, an seize them, beleaguer them, and lie in wait for them in every stratagem (of war); but if they repent, and establish regular prayers and practise regular charity, then open the way for them: for God is Oft-forgiving, Most Merciful. If one amongst the Pagans (al-mushrikeen) ask thee for asylum, grant it to him, so that he may hear the word of God; and then escort him to where he can be secure. That is because they are men without knowledge… O ye who believe! Truly the Pagans (al-mushrikoon) are unclean; so let them not, after this year of theirs, approach the Sacred Mosque. And if ye fear poverty, soon will God enrich you, if He wills, out of His bounty, for God is All-knowing, All-wise… The Jews call 'Uzair a son of God, and the Christians call Christ the son of God. That is a saying from their mouth; (in this) they but imitate what the unbelievers of old used to say. God's curse be on them: how they are deluded away from the Truth! They take their priests and their anchorites to be their lords in derogation of God, and (they take as their Lord) Christ the son of Mary; yet they were commanded to worship but One God: there is no god but He. Praise and glory to Him: (Far is He) from having the partners they associate (yushrikoon) (with Him). Fain would they extinguish God's light with their mouths, but God will not allow but that His light should be perfected, even though the Unbelievers may detest (it). It is He Who hath sent His Apostle with guidance and the Religion of Truth, to proclaim it over all religion, even though the Pagans may detest (it). S. 9:3-6, 28, 30-33

The foregoing plainly states that:

Muslims must fight and slay al-mushrikeen wherever they find them unless they repent and convert to Islam.
Al-mushrikeen are unclean and therefore cannot approach the sacred mosque, that is the Kaba in Mecca.
Jews and Christians are al-mushrikeen because they ascribe partners with God, i.e. Jews believe that Ezra is God’s son and that their rabbis are lords besides God, whereas the Christians profess that Jesus is the Son of God and that he and the Christian monks are lords in place of God.
What this basically implies is that Muslims must fight and slay the Jews and Christians until they repent and become Muslims. The hadith literature provides substantiation for our exegesis since it quotes Muhammad as saying that he was ordered to fight the people, not just the Meccans, until they become Muslims:

Narrated Ibn ‘Umar:

Allah's Apostle said: "I have been ordered (by Allah) to fight against the people until they testify that none has the right to be worshipped but Allah and that Muhammad is Allah's Apostle, and offer the prayers perfectly and give the obligatory charity, so if they perform a that, then they save their lives an property from me except for Islamic laws and then their reckoning (accounts) will be done by Allah." (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 2, Number 24)

Narrated Anas bin Malik:

Allah's Apostle said, "I have been ordered to fight the people till they say: ‘None has the right to be worshipped but Allah.’ And if they say so, pray like our prayers, face our Qibla and slaughter as we slaughter, then their blood and property will be sacred to us and we will not interfere with them except legally and their reckoning will be with Allah." Narrated Maimun ibn Siyah that he asked Anas bin Malik, "O Abu Hamza! What makes the life and property of a person sacred?" He replied, "Whoever says, ‘None has the right to be worshipped but Allah’, faces our Qibla during the prayers, prays like us and eats our slaughtered animal, then he is a Muslim, and has got the same rights and obligations as other Muslims have." (Sahih al-Bukhari, Volume 1, Book 8, Number 387)

Chapter 9: COMMAND FOR FIGHTING AGAINST THE PEOPLE SO LONG AS THEY DO NOT PROFESS THAT THERE IS NO GOD BUT ALLAH AND MUHAMMAD IS HIS MESSENGER

It is narrated on the authority of Abu Huraira that when the Messenger of Allah (may peace be upon him) breathed his last and Abu Bakr was appointed as his successor (Caliph), those amongst the Arabs who wanted to become apostates became apostates. 'Umar b. Khattab said to Abu Bakr: Why would you fight against the people, when the Messenger of Allah declared: I have been directed to fight against people so long as they do not say: There is no god but Allah, and he who professed it was granted full protection of his property and life on my behalf except for a right? His (other) affairs rest with Allah. Upon this Abu Bakr said: By Allah, I would definitely fight against him who severed prayer from Zakat, for it is the obligation upon the rich. By Allah, I would fight against them even to secure the cord (used for hobbling the feet of a camel) which they used to give to the Messenger of Allah (as zakat) but now they have withheld it. Umar b. Khattab remarked: By Allah, I found nothing but the fact that Allah had opened the heart of Abu Bakr for (perceiving the justification of) fighting (against those who refused to pay Zakat) and I fully recognized that the (stand of Abu Bakr) was right. (Sahih Muslim, Book 001, Number 0029)

It is reported on the authority of Abu Huraira that the Messenger of Allah said: I have been commanded to fight against people so long as they do not declare that there is no god but Allah, and he who professed it was guaranteed the protection of his property and life on my behalf except for the right affairs rest with Allah. (Sahih Muslim, Book 001, Number 0030)

It is narrated on the authority of Jabir that the Messenger of Allah said: I have been commanded that I should fight against people till they declare that there is no god but Allah, and when they profess it that there is no god but Allah, their blood and riches are guaranteed protection on my behalf except where it is justified by law, and their affairs rest with Allah, and then he (the Holy Prophet) recited (this verse of the Holy Qur'an): "Thou art not over them a warden" (lxxxviii, 22). (Sahih Muslim, Book 001, Number 0032)

It has been narrated on the authority of Abdullah b. 'Umar that the Messenger of Allah said: I have been commanded to fight against people till they testify that there is no god but Allah, that Muhammad is the messenger of Allah, and they establish prayer, and pay Zakat and if they do it, their blood and property are guaranteed protection on my behalf except when justified by law, and their affairs rest with Allah. (Sahih Muslim, Book 001, Number 0033)

And:

And he (peace and blessings of Allaah be upon him) said: "I have been sent just before the Hour with the sword, so that Allaah will be worshipped ALONE with no partner or associate." Narrated by Ahmad, 4869; classed as saheeh by al-Albaani in Saheeh al-Jaami', 2831. (Question No. 34647: The reason why jihaad is prescribed; source; capital and underline emphasis ours)

Thus, even Jews and Christians, not just the Arab pagans, had to convert to Islam otherwise Muslims would have to kill them as well if they didn’t.

This further implies that Jews and Christians could not approach Mecca since, being al-mushrikeen, they are unclean. We again find the hadiths substantiating this very point:

Narrated Ibn 'Umar:
Umar expelled the Jews and the Christians from Hijaz. When Allah's Apostle had conquered Khaibar, he wanted to expel the Jews from it as its land became the property of Allah, His Apostle, and the Muslims. Allah's Apostle intended to expel the Jews but they requested him to let them stay there on the condition that they would do the labor and get half of the fruits. Allah’s Apostle told them, "We will let you stay on thus condition, as long as we wish." So, they (i.e. Jews) kept on living there until 'Umar forced them to go towards Taima' and Ariha'. (Sahih al-Bukhari, Volume 3, Book 39, Number 531)

It has been narrated by 'Umar b. al-Khattab that he heard the Messenger of Allah (may peace be upon him) say: I will expel the Jews and Christians from the Arabian Peninsula and will not leave any but Muslim. (Sahih Muslim, Book 019, Number 4366)

To summarize the contradictions:

Q. 9:29 along with certain Islamic narrations teach that Muslims are to fight all the unbelievers until they pay the Jizya and feel subdued. This presupposes that Islam allows even pagans to live under Muslim rule without having to convert to the Islamic faith.
Q. 9:1-6, 28, 30-33 all say that Muslims are to kill those who associate other beings with God, including Jews and Christians, until they repent and become Muslims. The hadith literature provides attestation that this is precisely what Muhammad commanded, specifically, that he (and subsequently his followers) was to fight all the people until they became Muslims. This naturally assumes that Jews and Christians, not just the pagans, must convert to the Islamic faith or die.
There is a way in which Muslims can reconcile Q. 9:29 with what immediately precedes and follows. One can understand from Sura 9 that all those who convert to Islam, whether pagans, Jews, Christians etc., are to pay Jizya as a sign that they have been subdued and brought into the fold of Islam.

Although this may solve the contradiction within the Quran it doesn’t help resolve the problems raised by the hadith literature. The Islamic narratives quote Muhammad as expressly stating that the people must be fought until they testify that Allah is god and that he is his messenger which not only contradicts the Quran but also conflicts with the other reports that we quoted where Muslims allowed pagans such as the Persians to remain in their religion provided that they paid Jizya.

Hence, no matter how a Muslim tries to reconcile all of this some of the contradictions will still remain.

All Quranic citations were taken from the Abdullah Yusuf Ali version.

Friday, April 10, 2015

"ሰላማችን ክርስቶስ ነው"



"ሰላማችን ክርስቶስ ነው"
ዓለም ዛሬ በተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ምክንያት በታላቅ ሥጋት ላይ ወድቃ ትሸበራለች። ድርቅና በረሃማነት የዓለምን ሕዝብ ለረሃብና ለበሽታ አጋልጦታል። ከዓለም ሕዝብ ከፊሉ ያህል በጎርፍ: በረሃብ: በበሽታ: በመሬት መንቀጥቀጥና በዐውሎ ንፋስ ሕይወቱንና ንብረቱን እያጣ ነው።
  ይህም ብቻ አይደለም: አንዱ መንግሥት ከሌላው በፖለቲካ: በድንበር: እየተናቆረ: በንግድ ውድድር እየተጎናተለ ጉልበተኛው መንግሥት ደካማውን እያጠቃ ነው። እንዲያውም የአንዳንድ አገር ሕዝብ እርስ በእርሱ በጦርነት ሲተላለቅ ይታያል። ስለዚህም ነው "ሰላም:ሰላም!" የሚል ድምፅ በዓለማችን ዙሪያ በከፍተኛ ሁኔታ የሚያስተጋባው።
    የርግቧ ሥዕል ከነወይሯ ቀንበጧ በየጋዜጣው: በየመጽሔቱና በየቅ'ስቱ በሠፊው ተሥላ ትታያለች።
የተባበሩት መንግሥታት መልእክተኞችም በየቦታው በአስታራቂነት ይሯሯጣሉ። ይህ በዚህና በዚያ የሚሰማው ጩኸት: የሚደረገው ሩጫና ግርግር የተከሠተውን ውጥረት በመጠኑ ለማርገብ እንጂ እውነተኛውን መሠረታዊ ሰላም ለማስፈን አልቻለም።

እውነተኛው ሰላምስ? መቼ: እንዴት ይገኝ ይሆን? የእግዚአብሔር ቃል ለዚህ መልስ አለው።

  " እርሱ ሰላማችን ነውና: ሁለቱን ያዋሃደ: በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ በመካከል ያለውን የጥል ግድግዳን በሥጋው ያፈረሰ: ይህም ከሁለታቸው አንድን አዲስን ሰው በራሱ ይፈጥር ዘንድ: ሰላምንም ያደርግ ዘንድ: ጥልንም በመስቀሉ ገድሎ በእርሱ ሁለታቸውን በአንድ አካል ከእግዚአብሔር ጋር ያስታርቅ ዘንድ ነው። መጥቶም ርቃችሁ ለነበራችሁ ለእናንተ ሰላምን ቀርበው ለነበሩትም ሰላምን የምሥራች ብሎ ሰበከ። በእርሱም ሥራ በአንድ መንፈስ ወደ አብ መግባት አለንና።" ይላል።
 (ኤፌ 2:21-30)
 ሰው ራሱን: መሰሎቹንና ተፈጥሮንም ጭምር መጥላቱንና መጒዳቱ : ከእግዚአብሔር ጋር የመጣላቱ ውጤት ነው። አሁንም ከእግዚአብሔር ጋር እንድንስማማና ሰላም እንዲኖረን የእግዚአብሔር ቃል ይመሰክርልናል።
  ስለሆነም ሰው ሁሉ እግዚአብሔር ባዘጋጀለት የዕርቅ መንገድ ከአምላኩ ጋር ለመታረቅ እሺ ባይነት ቢኖረው ኖሮ " ሰላም በምድር" ይሆን ነበር።
ከክርስቶስ ጋር ያልታረቀች ዓለም ሰላም ይኖራታል ተብሎ አይታሰብም። ስለሆነም የትንሣዔን በዓል ስናከብር በልማዳዊ ሥርዓት " እንኳን አደረሰህ: አደረሳችሁ" ከመባባል ባለፈ በዕለታዊ ኑሮአችን ሁሉ የተለወጠ: ከክርስቶስ ጋር የታረቀ ሰላማዊ የሕይወት መገለጥ ልናሳይ ይገባል። ካልተለወጥን በስተቀር ሰላም በአካባቢያችንና በዐለማችን ሊኖር አይችልም።
አሁንም ነገም "ሰላም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ" ይሁን! እንል ዘንድ ከክርስቶስ ጋር እንታረቅ።
መልካም ትንሳዔ!!
(በ1984 ዓ/ም ከታተመው ጮራ መጽሔት ቁጥር 3 ተሻሽሎ የተወሰደ)

Monday, April 6, 2015

አስነዋሪው የአሸናፊ መኮንን ንስሐ አልቦ ተግባር

(ሲሳይ ንዳው ለድሬ ቲዩብ ከላከው የደረሰን መረጃ)

ግብረ-ሰዶማዊው ዲያቆን

ቅዱሳት መጽሐፍትን ስንመለከት የእምነት አባቶችን የሕይወት አደራ ያላንዳች ሽፋን፤ ድክመታቸውንም ይሁን ብርታታቸውን እየገለጡ፤ ምስክርነታቸውን ለእኛ አስቀርተው ያስተምሩናል፡፡ ቅዱሳት መጽሐፍት ስለ አብርሃም ሲዘግቡ፡- ልጁ ይስሐቅን በእምነት በእግዚአብሔር ፊት ይሰዋ ዘንድ እስከ መጨረሻው ደቂቃ የታመነ ‹‹የእምነት ሰው›› መሆኑን ብቻ አስረድተው አላለፉም፤ ይልቁንም የተስፋው ቃል የዘገየ የመሰለው አብርሃም ከእግዚአብሔር ፈቃድ አፈንግጦ ከሚስቱ ሳራ ውጭ ከአጋር ጋር ተኝቶ ‹‹እስማኤልን›› እንደወለደ አስፍረውልናል፡፡ ንጉሥ ዳዊት ምን ያህል የእምነት ሰው ሆኖ በእግዚአብሔር ዘንድ ‹‹እንደ ልቤ›› ቢባልም፣ የወዳጁን ሚስት በመድፈሩ የወደቀውን ታላቅ አወዳደቅ ሳይደብቁ መጽሐፍቱ ዘግበውልናል፡፡ ከዚህም የተነሳ የእምነት አባቶቻችንን ብርታትና ድካም ተመልክተን ለሕይወታችን የሚበጀውን ትምህርት እንድንቀስምና ምንም ነውርና ነቀፋ የሌለውን ኢየሱስን ግን በማየት ከፊታችን ያለውን ሩጫ እንድንሮጥ፤የዕብራውያን መልዕክት ጸሐፊ እንዲህ ሲል አመለከተን፡- ‹‹እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።›› ዕብ 12፡-1-2፡፡

   ዛሬም በእግዚአብሔር ፈቃድና ሐሳብ ስር ተጠልሎ፤ ‹‹የግብረ-ሰዶማዊነቱን›› ጥም እየቆረጠ ስላለው ‹‹ዲያቆን አሸናፊ መኮነን›› ማንነት በአደባባይ ለሕዝብ ሁሉ መግለጥ ምን ያህል ተገቢ ነው? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ሳምንታት የፈጀ ሙግት ከራሴ ጋር አድርጌያለሁ። ነገር ግን የእግዚአብሔርን ሥራ እሰራለሁ እያለ የኃጢአትን ኑሮን እያቀላጠፈ ያለን አጭበርባሪ ማንነት መግለጽ ለክርስቲያኖች ጥቅም ሲባል አስፈላጊነቱን አምኜበታለሁ። የዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ-ሰዶማዊነት በተመለከተ ‹‹ይህ መልዕክት››ለሕዝቡ ሁሉ እንዲሰራጭ የፈለኩበት ምክንያት ምን እንደሆነ በግልጽ በማስረዳት፤ የዲያቆኑን ማንነት በማስረጃዎች መግለጥ እጀምራለሁ፡-

1ኛ/ የወንድም የእህቶችን ምክር አልሰማም በማለት ይሄን ዘግናኝ ዓመጻ በገዛ ሰውነቱ ላይ ሾሞ በመቀጠሉ፤
2ኛ/ ሰዶማዊ መሆኑን ‹‹በአዞ እንባም›› ቢሆን ካመነ በኋላ፣ በምን ተፍረት ዳግም ተመልሶ‹‹በአንድ አፍ ሁለት ምላስ›› እንዲሉ አበው ‹‹እኔ ግብረ-ሰዶማዊ አይደለሁም›› ሲል በመዋሸቱ፤
3ኛ/ ሰዶማዊው ዲያቆን እድሉን ተጠቅሞ ንስሐ ከመግባት ይልቅ ወደ ልቡ ይመሰለስ ዘንድ የሚመክሩ ሰዎችን ‹‹በቅናት ተነሳስተውብኝ እንጂ እኔስ ግብረ-ሰዶማዊ አይደለሁም በሐሰት ስሜን እያጠፉብኝ ነው›› ሲል በመክሰሱ፤
4ኛ/ ሰዶማዊው ዲያቆን አሸናፊ መኮነን በእግዚአብሔር ቃል ተከልሎ ነውሩን በማስፋፋት ሥራ ላይ በመጠመዱ፤
5ኛ/ አበው ‹‹ሳይቃጠል በቅጠል›› እንዲሉ የእነዚህ የግብረ-ሰዶማውያን ዓመጻ ሥር ሰዶ፤ ወደፊት ሐገርን ጎድቶ ትውልዱን ሳያበላሽ ከአሁኑ በእንጭጩ ሳለ ‹‹እርቃኑን በአደባባይ ገልጦ ማሳየቱ›› እጅግ መልካም በመሆኑ፤
6ኛ/ ስለ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ-ሰዶማዊነት የተሳሳተ መረጃ ላላቸውና በአንድም በሌላመንገድ ከእርሱ የዓመጻ ግብር ሥር ተጠልለው ለሚገኙ ወገኖች ግልጽ ማስረጃ ለመስጠትና እራሳቸውን ከኃጢአትም ከወንጀልም እንዲለዩለመምከር፤
7ኛ/ ግብረ-ሰዶማዊነት በኢትዮጵያ ህግ የተወገዘና በወንጀለኞች የመቅጫ ሕግ መሰረት ከፍተኛ ቅጣት ከሚያሰጡ አደገኛ ወንጀሎች መካከል አንዱ መሆኑን ተከትሎ፡- ይሄን ጉድ ደጋግሞ ለወገን ራሱን እንዲጠብቅ ማሳወቁ ሐገራ ዊግዴታዬ መሆኑን በማስተዋል የዲያቆን አሸናፊ መኮነንን ግብረ-ሰዶማዊነት በማስረጃዎች ለመግለጥ ተገደናል፡፡
10ኛ/ ግብረ-ሰዶማዊነት በእግዚአብሔር ቃል በከፍተኛ ደረጃ ኃጢአትነት የተፈረጀ በመሆኑ

ግብረሰዶማዊነት ምንም አይነት ማመቻመች ሳይደረግበት የተወገዘና እንዲያውም የአእምሮ መለወጥ ወይም የተፈጠረበትን ዓላማ መሳት ውጤትመሆኑ ስለተገለጸ የዲያቆን አሸናፊ መኮነንን ‹‹የግብረ-ሰዶማዊነት ቅሌት›› በማስረጃነት እያወጣን የምንገልጥበት ምንጫችን፡- እርሱ በሥራ አስኪያጅነት የሚመራበት‹‹የቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎትን›› የመሰረቱት አባላት ባለባቸው ኃላፊነትና ግዴታ መሰረት ማሕበሩን የለቀቁበት ጉዳይምን እንደሆነ ‹‹ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ለሐይማኖት ጉዳዮች ዳይሮክቶሬት በቀን 28/11/2006 ዓመተ ምህረት ያስገቡትን ባለ አራት ገጽ የስንብት ደብዳቤን›› እየጠቀስን የምናወጣ በመሆኑ፤ የነገሩን ሐቀኝነት ልብ ይሏል፡፡
በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስተር በፋይል ቁጥር 0096 በሕዳር 16 ቀን 2006 ዓመተ ምህረት በወጣው የወንጌል አገልግሎት ፈቃድ መሰረት የተቋቋመው ‹‹ቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎት›› ዋና ዓላማው ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ በመመስከር ላይ ያጠነጠነ ቢሆንም፤ እነዚህ በቁጥር ስድስት የሆኑት የድርጅቱ መስራቾች ማህበሩን በይፋ የለቀቁበት ምክንያት፡- በእግዚአብሔር ዘንድ እጅግ አጸያፊ በሆነው ዓመጻ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ ሰዶማዊ በመሆኑ ነበር (በደብዳቤው ገጽ 2፤ አንቀጽ 5 ላይ ይመለከቷል)፡፡
በመጀመርያ የዲያቆኑን ሰዶማዊነት ከስድስት ወራት በፊት በወሬ ደረጃ የሰሙት የወንጌል አገልግሎቱ መስራቾች፤ እየዋለ ሲያድር የወሬው ነገር ስር መስደዱናብሎም በኢንትርኔት በልዩ ልዩ ማስረጃዎች ዜናው መታወጁን ተከትሎ ስለተፈጠረባቸው ድንጋጤ እንዲህ ሲሉ በደብዳቤያቸው ሰይመውታል፡-‹‹ከሁለት ወር በፊት ወዲህ ግን ይህ ነገር ከወሬነት አልፎ ተጨባጭ ማስረጃዎች ሲገኝበት፤ ነገሩ ፈጠረብን ድንጋጤ በወቅቱ ይህንእውነት ለሰማንና ላረጋገጥን ወንድሞችና እህቶች ከቁጥጥራችን በላይ ሆኖብን ነበር፡፡›› በድብዳቤያቸው ገጽ 2 አንቀጽ 4 ያገኙታል፡፡በድርጅቱ የመተዳደሪያ ደምብ መግቢያ ቁጥር 3 ላይ፡- ‹‹የወንጌልን አገልግሎት በመስጠት፣ የክርስቶስ ምሳሌ በመሆን መንግስትና ሕዝባችን የሚጠበቅብንን የዜግነት ግዴታችንን ለመወጣት›› የሚለውን መሰረታዊ ሐሳብ በመጻረር ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ነውረኛ የሶዶማዊነቱንጥም ይቆርጥ ዘንድ የጥቃት ሙከራ ያደረሰባቸው የማህበሩ ሰዎች እንዳሉ በደብዳቤው ገጽ 2፤ አንቀጽ 5 ላይ እንዲህ ሰፍሯል፡-‹‹ነገሩ ምንም አስቸጋሪ ቢሆንም እንደ መንፈሳዊ ሰው ተረጋግተን፤ ለማየት በመሞከር በተናጠል ምስክርነቶቻቸውን ከሰጡን የተወሰኑየግብረ ሰዶም ጥቃት ሙከራ ከደረሰባቸው ጋር እና ከሌሎች ወንድሞችና እህቶች ጋር በመሆን በአጠቃላይ አስራ አንድ ሰዎች ያሉበትስብሰባ ተቀመጥን ...›› ማለቱን ይመለከቷል፡፡ አስራ አንድ (11) በመሆን ስብሰባውን ካደረጉ በኋላ፡- በተፈጠረው ጉዳይ ላይእንደ መጽሐፍ ቅዱስ ቃል አንዱ የአንዱን ሸክም መሸከም አለበትና ስለ ወንድም አሸናፊ መኮነን ‹‹ግበረ-ሰዶማዊነት›› በትጋት በእግዚአብሄርፊት አስቀድሞ መጸለይ እንዳለበት በማመንና በመጨረሻም ዲያቆን አሸናፊን በአካል ለመነጋገር ይወሰናል፡፡

በመጀመሪያ አካባቢ ነገሩ የሚፈለገውን ውጤት ይዞ እየሄደ እንደነበር የሚገልጸው ደብዳቤው ዲያቆኑ ሰዶማዊ መሆኑን በማመኑ ለንስሐም ራሱን ዝግጁ በማድረጉንስሃ እንዲገባና እና አንዲመለስ ጥረት ከማድረግ ባለፈ የተፈጠረ ነገር አልነበረም። ‹‹ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ለሐይማኖት ጉዳዮች ዳይሮክቶሬት›› የገባው ደብዳቤ ዲያቆን አሸናፊ ግብረ-ሰዶማዊ መሆኑን እንዳመነ እንዲህ ሲል አስምሮበታል፡- ‹‹አንድ ወንድም በደረሰውመረጃ መሰረት አጣርቶ ባገኛቸው መረጃዎች ተመርኩዞ፤ ዲያቆን አሸናፊን አነጋግሮታል፤ ዲያቆኑም ድርጊቱን መፈጸሙንና መጸጸቱን ገልጾነበር፡፡ ዲያቆን አሸናፊ በዚሁ ዕለት ጉዳዩን ለሚያውቁ ወንድሞች የይቅርታ መልዕክት በሞባይላቸው ልኳል፡፡ አንዳንዶችንም በአካልጠርቶ ይቅርታ ተይቋል፡፡›› በማለት በገጽ 2፤ አንቀጽ 5 ላይ ይናገራል፡፡ በዲያቆን አሸናፊ መኮነን በግዳጅ የግብረ-ሰዶም ጥቃትሙከራ ያደረሰባቸው ወንድሞች የእርሱን የይቅርታ መልእክት ስለሰሙ በአካል ‹‹ይቅርታውን›› ሊያደምጡ በነጋታው ቀጠሮ በስልክ ተነጋግረውቢይዙም፤ አሸናፊ ግን ወደ ክፍለ ሐገር እንደሄደ በስልክ ሜሴጅ አሳውቋቸው ሳያገኙት ይቀራሉ፡፡ በእዚህ ድርጊቱ ልባቸው ያዘንባቸውናሌሎች የጥቃቱ ሙከራ ያልደረሰባቸውን ወገኖች በመጨመር ‹‹የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ›› የሆነውን ወንድም የሽጥላ ብርሃኑን ቢሮ ድረስበመሄድ ‹‹ዲያቆን አሸናፊ መኮነን በግዳጅ ላደረሰባቸው ግብረ-ሰዶማዊ የጥቃት ሙከራ›› ሊያናግሩት እንደሚፈልጉ በጽኑ አስረድተውትይለያያሉ፡፡ ይህ ከሆነ በኃላ የተፈጠረውን ሁናቴ ደብዳቤው እንዲህ ሲል ይተርካል፡- ‹‹አነጋግረውት ከወጡ በኃላ (ወንድም የሽጥላን)በግምት በአንድ ሰዓት ጊዜ ውስጥ ዲያቆን አሸናፊ እራሱ ደውሎ ‹‹ያለሁበት ቦታ ኑ›› በማለቱ በወቅቱ ሦስት ሙከራው የተደረገባቸውና ሌሎች ሦስት ወንድሞች በአንድነትሆነው ዲያቆን አሸናፊ ወዳለበት ሄደው በጉዳዩ ላይ ተነጋግረው፤ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ያደረገውን ድርጊት በማመኑ እና እግራቸውላይ ወድቆ ‹‹ማሩኝ›› በማለቱ፤ ንስሃ እንዲገባ እና የንስሃን ፍሬ እንዲያሳይ ተነጋግረውበቀጣይ ለመገናኘት ተስማምተው ይለያያሉ፡፡ ከእነዚህ ለምስክርነት ከተገኙ ወንድሞች መካከል አንዱ የጠቅላላ ጉባኤ መስራች አባልየሆነ ወንድም ነው፡፡›› ገጽ 3 አንቀጽ 1 ላይ ሰፍሯል፡፡

እንግዲህ ካላይእንዳየነው ‹‹በቀን 28/11/2006ዓ/ም ቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎት መስራች አባላት ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ለሐይማኖትጉዳዮች ዳይሮክቶሬት›› ባስገቡት ባለ አራት ገጽ የስንበት ደብዳቤ ላይ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ-ሰዶማዊ መሆኑን፣ በዚህምግብረ-ሰዶማዊነቱ ሳያበቃ በተለያዩ ወንድሞች ላይ አስገድዶ የግብረ-ሰዶም ጥቃት ማድረሱን፣ ይህም ድርጊቱ ሲወራ ቢቆይም እየዋለሲያድር ግን አስደንጋጭ ማስረጃዎች እንደተገኙበት፣ በግልጽም ስለ ግብረ-ሰዶማዊነቱ በማስረጃዎች ጥያቄ እንደቀረበለት እርሱም ግብረ-ሰዶማዊመሆኑ፣ በዚህም ጥማቱ ተነሳስቶ ጥቃት ለማድረስ በጽዎታ እሱን መሰል በሆኑ ወገኖች ላይ ሙከራ እንዳደረገ በጸጸት ማመኑንና እንዲሁምማሩኝ ሲል እንደተማጸናቸው፤ ይሄንንም ነገር ላወቁ ወንድሞች በአካልም በስልክም ይቅርታውን እንዳቀረበ ይናገራል፡፡ ታዲያ ይህ መሆኑባልከፋ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን እጅግ አጸያፊ ዓመጻ ሥር መሆኑን አምኖ ወደ ንስሃ ገብቶ ይመለሳል፣ የንስሃንም ፍሬ አሳይቶ ሕይወቱንበእግዚአብሔር እጅ ያኖራል ተብሎ ሲጠበቅ፤ እርሱ ግን ባልተጠበቀው መንገድ ‹‹ሥም የማጥፋት ዘመቻ ተከፍቶብኛል›› እያለ የሞትሽረቱን ግብረ-ሰዶማዊነቱን ለመደበቅ ማስወራት ጀመረ፡፡ በዚህም የሞኛ ሞኝ ሥራው ያታለላቸውን ሰዎች በመሰብሰብ ‹‹እኔ ግብረ-ሰዶማዊአይደለሁም ነገር ግን የእኔን ስም ለማጥፋት ተብሎ ነው የሚወራብኝ›› ማለቱን ተያያዘው፡፡ ይህን ነገሩን ሰምተው የተታለሉና በአንድምበሌላ መንገድ በጥቅማጥቅም ከተሳሰሩት ሰዎች ጋር በጥምረት ‹‹የአይደለሁም›› ትግሉን አሁንም ቀጥሎበት ይገኛል፡፡

ታዲያ ግን! ዲያቆንአሸናፊን ምን ነካው? የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይላል፡- ‹‹ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።›› ምሳ 28፡-13፡፡ ወንድም አሸናፊ ከእግዚአብሔር ቃል ውጭ በአጸያፊ ርኩሰትና ዓመጻ ሥር መሆኑ ሳያንሰው፤ ኃጢአቱን ለመደበቅ የገዛ አዕምሮውን አስቶ ‹‹ንስሃ ግባወደ እግዚአብሔርም ተመለስ ሲሉ በጾም በጸሎት የተጉለትን›› ወንድም እህቶቹን ስሜን ለማጥፋት ነው ሲል መደመጡ፤ በርግጥም ምንያህል በርኩሳን መናፍስት ጥላ ስር ስለማደሩ ምስክር ነው፡፡ ዲያቆን አሸናፊ አሁንም ቢሆን ‹‹ኃጢአቱን አምኖ በንስሃ ወደ እግዚአብሔርመመለስ፣ ፍሬንም አፍርቶ መገኘት እንጂ፤ ኃጢአቱን መሰወር የለበትም፤ ይህ ካልሆነ ግን የእግዚአብሄር ቃል ‹‹‹‹ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።›› እንደሚል ፍሬ የሌለበት ተክል፣ ውሃ የሌለበት ደመና ሆኖ ሞቱን ይጠብቃልና፡፡ በባህላችንም ይሁን በሕግበተለይም በእግዚአብሔር ቃል እጅግ የተወገዘውን ርኩሰት ተሸክሞ ግብዝ ሆኖ በመንፈሳዊ ሽፋን ተሸፋፍኖ እራስን ሲያስቱ መኖር፤ ብርሃንየበራለት ሰው ሕይወት ሳይሆን ያልዳነ ሰው ማንነትና መለያ ነው፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ መልዕክቱ እንዲሲል ገለጠው፡-‹‹ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙትአጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ።›› በማለት የእግዚአሔርን ፍቅር፣ አባትነት፣ ሁሉን ቻይነት፣ ምህረት ርህራሄውን እያወቁ ነገር ግን ያወቁትን እግዚአብሔርን እንደሚገባው የማያመልኩትና የማያመሰግኑት ሰዎች፣ ምን ያህል በአስተሳሰባቸው ከንቱና በልባቸውም ጨለማ መሆናቸውንይናገራል ሮሜ1፡-20-21፡፡ ዛሬም በወንድም አሸናፊ የምናው እግዚአብሔርን አውቃለሁ ብሎ የወንድ ዳሌና ሽንጥ ሲናፍቅ መኖሩ በአሳቡከንቱ በልቡም ጨለማ የመላ መሆኑ ግልጥ ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ እግዚአብሔርን እያወቁት እንደ እግዚአሔርነቱ መጠን ስላላከበሩት ሰዎችሲናገር በመጨረሻ ከእግዚአብሔር ዘንድ ስላገኛቸው ርግማን እንዲህ ሲል ገለጠው፡- ‹‹ስለዚህ እግዚአብሔርለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውምለባሕርያቸው የሚገባውንሥራ ለባሕርያቸው በማይገባውለወጡ፤ እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውንሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸውተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ። እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔርየማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፡፡›› ሮሜ 1፡-26-28፡፡ እንግዲህበአሸናፊም ያየነው ይሄኑ ቃል ነው፡፡ እግዚአብሔርን አውቃለሁ፣ ክርስቶስን እሰብካለሁ፣ ቅድስት ቤተክርስቲያን ተሐድሶ ያስፈልጋታል፣እያለ በግብዝነት በዓመጻ እየኖረ በሕያው አምላክ በእግዚአሔር ላይ ሲዘባበት ለክፉ አዕምሮ ምኞት ተላልፎ ተጣለ፡፡

ወንድ ድመት ከወንድ ድመት ጋር አብሮ ዕለት ዕለት ሲሴስን ያየ ሰው አለን? ሴት ላም ከሴት ባልንጀራዋ ላም ጋር አብራ ስትዳራ በግልሙትናም ስትባዝን የሰማ አለን? ወይስ ወንድ አንበሳ ከወንድ የአንበሳ ደቦል ጋር በፍቅር ተሳስሮ ሲሴስን የተመለከተ አለን? ለማይረባ አዕምሮ ተላልፎ መስጠት፤ አዕምሮ እያለው የእንስሳ እንስሳ መሆን ማለት እንዲህ ነው፡፡ መጽሐፍ እንደሚል፡- ‹‹ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ።›› መዝሙር 49፡-12፡፡ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን እነሆ ስለ ግብረ-ሰዶማዊነቱከእንስሳ ብሶ አዕምሮ ያለው ግና የእንስሳ እንስሳ ሲሆን የወንድ ዳሌና ሽንጥ ናፋቂ፣ እግዚአብሔርም በፍጥረታቱ ዓለም የዘረጋውንስርዓተ-ተዋልዶን ስቶ ይገኛል፡፡ አሁንም ቢሆን በንስሃ መውደቅ ወደ እግዚአብሔር መመለስ እንጂ ከዚህም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያወጣ ዘንድ በእውነት ፍጹም ብቃት አለው፡- ‹‹የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።›› 1ዮሐ 1-7፡፡ ከኃጢአት ‹‹ሁሉ›› ያነጻን ዘንድ የታመነ ጻድቃችንነውና አምላካችን፡፡
በአንድም በሌላ መንገድ የዲያቆን አሸናፊ መኮነንን ግብረ-ሰዶማዊነት አምናችሁም ይሁንሳታውቁ አብራችሁት ላላችሁ ወገኖች፤ እነሆ በእግዚአብሔር ቃል እንጂ አንዳች በስንፈት ቃላት ወደ እናንተ አንመጣምና አድምጡን?በጌታችንንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነ ሕዝብ በእውነትይሄን ጉድ ምን የሚል ይመስላችኋል? አዕምሮአቸው የሳተባቸው ጥቁሩን ነጭ፣ ብርሃኑን ጨለማ፣ የሚሉ የአሮጌው ሰው ወኪሎችን አያስተውልምን?ለገንዘብና ለሆዳቸው ሲሉ ከብርሃን ይልቅ ጨለማን የመረጡ ዓይን እያላቸው የማያዩ ታላላቅ ዕውራንን አይመለከትምን? እንግዲህ እናንተ ከማን ወገን ናችሁ? ከእግዚአብሔር ወይስ ከዲያብሎስ? ሕብረታችሁ ማንን ገለጠ? በቃለ እግዚአብሔር ላይ ልባቸውን አስገዝተው አንዳች እንኳ ከቃሉ ፈቀቅ ለማይሉና ለማያመቻምቹ እንዲህ እንላለን፡- አዕምሮው የሳተበት ግብረ-ሰዶማዊን ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ በሉት እንጂ ከእርሱ ጋር አንዳች እንኳ አትተባበሩ!! የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይላል፡- ‹‹በኃጥኣን መንገድ አትግባ፥ በክፉ ሰዎችም ጎዳና አትሂድ። ከእርስዋ ራቅ፥ አትሂድባትም ፈቀቅ በል ተዋትም። ክፉ ካላደረጉ አይተኙምና፥ካላሰናከሉም እንቅልፋቸውይወገዳልና። የኃጢአትን እንጀራ ይበላሉና፥ የግፍንም ወይን ጠጅ ይጠጣሉና።›› ምሳሌ 4፡-14-17፡፡ በመሆኑምትውልድ የማይረሳው የታሪክ ስህተትን ፈጽማችሁ የታሪክ ተወቃሽ ሆናችሁ ከምታልፉ አሁኑኑ ወደ ልባችሁ ተመለሱ!!
በመጨረሻምበዚህ አጋጣሚ ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሳዊ መንግስታችን የምናስተላልፈው፡- ‹‹በቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎት ድርጅትውስጥ በግብረ-ሰዶማዊነት ወንጀል፤ በዲያቆን አሸናፊ መኮነን ስለሚሰራው ዓመጻ አስፈላጊውን የማጣራትና የመመርመር ስራ ተካሂዶ ተገቢውንሕጋዊ እርምጃ ይወሰድ ዘንድ ነው›› መልዕክታችን፡፡ የእግዚአብሔር ቃል ‹‹ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፡፡›› እንደሚል በተጨማሪ ማስረጃዎች እመለሳለሁ ኤፌሶን 5፡-11!!
እግዚአብሔር የሰዶማዊውን አሸናፊ መኮንን ልብ ይመልስልን!!

Tuesday, March 24, 2015

ቤተ ክርስቲያን ግን እያሽቆለቆለች፤ አስተዳደሯ እየሞተ ነው። እየገደላት ያለው ማነው?


  በቤተ ክርስቲያን ድክመትና የቁልቁሊት ጉዞ ትልቁን ድርሻ የሚወስደው ከውስጥ የሚነሳው ሽኩቻ እንደሆነ ታሪክ ይነግረናል። ከኬልቄዶን ጉባዔ አንስቶ በየዘመናቱ ሂደት በየክፍልፋይ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ ሲታይ የቆየው መለያየትና መናቆር መነሻው በመንፈሳዊ ሥልጣን ላይ በሚቀመጡ መሪዎችና ሊቅ ነን በሚሉ ሹመኞች እንደሆነ ብዙ ዋቢ ማቅረብ ይቻላል። ተመሪው ሕዝብም በሚናቆሩ መሪዎች ሁለት ወገን ቆሞ ለአንዱ ወገን አሸናፊነት የቤተክርስቲያኒቱን ግድግዳ እየነቀለ የማፍረሱን ሂደት ማፋጠኑ ሌላው ጉዳት ነው። ሥልጣኑ መንፈሳዊ ሆኖ ሳለ ሽኩቻው ወደሥጋዊ ሕይወት በማድላቱ በመደማመጥ መፍትሄ ለማምጣት ባለመቻሉ ምክንያት ቤተ ክርስቲያን እየተዳከመች በመሄድ ላይ ትገኛለች። በዚያው አንጻር ያሉባትን ተግዳሮቶችና ጊዜውን የዋጀ ክህሎት ያለው ብቁ አመራር በመፍጠር ስላልተቻለ ችግሩ እንዳለ ሊቆይ ችሏል። በዓለም ላይ ካሉ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ አንዷ የሆነችው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንም አንዷ የችግሩ ሰላባ ቤተ ክርስቲያን መሆኗን መካድ አይቻልም።


   የሩቁን ትተን የራሷን ቤተ ክርስቲያን ላዕላይ መዋቅር ራሷ መምራት ከጀመረችበት ከ1950ቹ አንስቶ ብንመለከት ችግሮች እየገዘፉ እንጂ እንየቀነሱ አለመሄዳቸው አስገራሚ ነው። በተለይም ከአፄው ስርወ መንግሥት መውደቅ ጀምሮ አሁን እስካለው እስከ ዘመነ ኢህአዴግ ድረስ ቤተክርስቲያን በአስተዳደሯ ተዳክማ፤ በተከታዮቿ አሽቆልቁላ መሄዷገሃዳዊ እውነት ነው። ጳጳሳቶቿ ፓትርያርካቸውን ከሰው በላው ደርግ ጋር ወግነው የበሉት ሥልጣን እናገኛለን ብለው ካልሆነ ስለእውነትና ስለቤተ ክርስቲያን ዝም ማለታቸው ሌላ ምን ሊሆን ይችላል? ደርግ ፓትርያርክ ሲሾምላቸው አሜን ብለው መቀበላቸው ሥጋዊ ፍርሃት አሸንፏቸው ካልሆነ በስተቀር ለቤተ ክርስቲያን ልዕልናና ስለክርስቶስ ወንጌል ግድ ብሏቸው ሊሆን አይችልም። እንዲያም ሆኖ ከነፈሰው ጋር የሚነፍሱት ጳጳሳት «ብፁዕ ወቅዱስ» ሲሉ በነበሩት ፓትርያርክ ላይ ሌላ ፓትርያርክ ለመሾም ሰላማዊ ሰልፍ በመውጣት ወደምርጫ የገቡት ለቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ እድገት ተጨንቀው አለመሆኑንም አስረግጦ መናገር ይቻላል።


   በዘመነ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ ፕትርክና የተሻለ አስተዳደርና የልማት ምልክቶች የታየበት ጊዜ ቢሆንም ዘመኑን የዋጀ መዋቅራዊ አደረጃጀት ባለመኖሩ የሰውና የሀብት ብክነቱ ግን ወደር ያልተገኘለት ሆኖ አልፏል።  በሌላ መልኩም ከታዩት ስህተቶች ውስጥ ደግሞ ወደመንፈሳዊ ሥልጣን እንዲመጡ የተደረጉት ኤጲስ ቆጶሳት ሹመት ለለውጥ ሳይሆን ለውድቀት በር የከፈተ መሆኑ ሌላው ጉዳይ ነው። እንኳን ለሊቀ ለሊቀጳሳትነት ይቅርና ለደላላነት የማይመጥኑ ሰዎች በአፈፋ በገፈፋ መሾማቸው በአሳፋሪነቱ ወደር የለውም። ጳጳሳቱ የታወቀና ያልታወቀ የግል ኃጢአታቸው በአደባባይ የተነበበት እንዲሁም በዘረኝነት፤ በጎጠኝነት፤ በአፍቅሮ ንዋይ ፤ በሥልጣን ጥመኝነት፤ በአድመኝነት ራሳቸውን በተግባር ያሳወቁበት ጊዜ መሆኑ ለቤተ ክርስቲያኒቱ ድክመት ትልቁን ድርሻ መውሰዱን መሸፈን ከእውነታው ማፈግፈግ ይሆናል። 


  እነዚሁ ጳጳስ የተባሉት ሰዎች ከማኅበረ ቅዱሳን ጋር አብ’ረው ለነውራቸው መሸፈኛ ያገኙ መስሏቸው ቤተክርስቲያኒቱን ሲያምሱ መገኘታቸው ለወንጌል አገልግሎት መዳከምና  እረኛ አልቦ የሆኑ ተከታዮቿ ከመቼውም ጊዜ በላይ እንዲኮበልሉ የሆነበትም ዘመን ነበር። አስቀድሞ በተደረገ ፖለቲካዊ ምርጫ ወደፓትርያርክነት የመጡት አባ ማትያስም ከነበረው የተሻለ አስተዳደር ለመፍጠር ይቅርና የነበረውን ለማስቀጠል አለመቻላቸው ሌላው የቀጣይ ውድቀት አንዱ ማሳያ ነው።
የመሻሻል ምልክት የሌለውንና የጅምላ ሹመኞቹን የጳጳሳት ጉባዔ በርዕሰ መንበርነት የሚመሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ እንዴት አድርገው ቤተክርስቲያኒቱን ወደአንድ የአመራር ከፍታ ሊያሳድጉ ይችላሉ? በጭራሽ አይችሉም! ምክንያቱም ፓትርያርክ ከመሆናቸው በፊት ያልነበራቸውን ችሎታ ዛሬ ከወዴት ያገኙታል? በብዙ ሚዛን አሁን ካለበት ሁኔታ የተሻለ የነበረውን የአቡነ ጳውሎስን አስተዳደር በምኒልክና አስኳል ጋዜጣ ላይ በመተቸት ይታወቁ የነበሩት አቡነ ማትያስ የሥልጣኑ ሉል እጃቸው ላይ ሲወድቅ ወሬውን በተግባር ከማሳየት ይልቅ ለባለጉዳዮች «ተኝቷል በሉልኝ» በማለት በር ዘግተው መደበቅን ምርጫቸው ማድረጋቸው በሰፊው ይወራል።


  ከዚህ በፊት በዚሁ መካነ ጦማር ላይ የሙስና ታሪኩን በቅጽል ስሙ ያወጣነውና ማኅበረ ካህናቱ «ኑረዲን» የሚሉት(ንቡረእድ) ማንም እንዳይገባ በሩን ዘግቶ ለፓትርያርኩ የብቃት ጉድለት ተጨማሪ ድርሻ የወሰደ መሆኑ እንዳለ ሆኖ በሩ ቢከፈትስ ፓትርያርኩ መፍትሄ የመስጠት ብቃት አላቸው ወይ? ብለው የሚጠይቁ ብዙዎች ናቸው።  አንድ ሰሞን ትኩስ በሚሆንና ቆይቶ በሚባረድ ስሜት ውስጥ ሆነው ፈታኝ የሆነውን የቤተ ክርስቲያን ችግር መፍታት አይቻልም። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ትኩስም፤ በራድም በመሆን የለውጥ ሰው መሆን አይችሉም። አንዱን መያዝ የግድ ይላል። በር እየዘጉ መደበቅም ችግሮቹንና ሸክሙን ከሚያበዛ በስተቀር እንከኖችን ሊሰውር የሚችል የምትሃት መንገድ አይደለም። መደበቅን እንደምርጫ ከወሰዱ ደግሞ ሲመተ ፓትርያርኩን ለቤተ ክርስቲያኒቱ ተከታዮች ሰጥተው ወደገዳም መሄድ ይሻላል።


 ሌላው የቤተ ክርስቲያኒቱ የአመራር ጉድለት «ቋሚ» የሚባለው ነገር ቋሚ ያልሆነው ተለዋዋጭ ሲኖዶስ ጉዳይ ነው። ጳጳሳት ስለሚገኙት ብቻ «ቋሚ» ሊባል አይችልም። በየ3 ወሩ በሚደረግ መለዋወጥ «ቋሚ» የሆነ አመራር ሊሰጥ የሚችለው በምን መለኪያ ነው? የሲኖዶስ ውሳኔዎች አፈጻጸም የሚዘገዩት ወይም ለችግሮች አፋጣኝ መፍትሄ ከመስጠት ይልቅ በውዝፍ እየተተወ የሚቀረው 3 ወራት ለሥራ በቂ ጊዜ ባለመሆኑ የተነሳ እንደሆነም መዘንጋት የሌለበት ነጥብ ነው። ቢያንስ ለአንድ ዓመት የሚቆይና ቋሚ ሊያሰኝ የሚችል ሥራ መፈጸም የሚችል የቋሚ ሲኖዶስ ያስፈልጋል። በየ3 ወራት መቀያየር ያስፈለገው ጳጳሳቱ ከአዲስ አበባ ውጪ መቆየቱ ስለሚሰለቻቸው እንደእረፍት ጊዜ የመለዋወጫ መንገድ የወሰዱበት ዘዴ ሊሆን ይችላል እንጂ ሥራ ለመስራት አይደለም። ለዚያውም መሥራት የማይችሉ ሠራተኞች አድርገው አድርገን ከቆጠርናቸው ነው።  ከራሱና ከዘር ጉዳይወጥቶ የቤተ ክርስቲያን ችግር ግድ የሚለው ጳጳስ ከቶውኑ አለን? እነ አባ ማቴዎስ አሁን ባሉበት ሥልጣን እየሰሩ ያለው ሲታይ ለፓትርያርክነት መወዳደራቸው በራሱ ቤተ ክርስቲያኒቱን ራስ ዳሽንን ከሚያክል የተራራ ሸክም ገላገላት የሚያሰኝ ነው። ዛሬ ካሉት ጳጳሳት መካከል ጵጵስና ከመሾማቸው በፊት የጵጵስና የክብር ልብስ በማሰፋት በጉጉት ሲጠባበቁ የቆዩ እንደነበሩ እናውቃለን። አንዳንዶቹም ጳጳስ ሳይሆኑ በፊት የጵጵስናውን ድስት አጥልቀው ፎቶ ተነስተውም ታይተዋል። ዘመቻና ዲናር የሲመት መስፈርት በመሆኑ የተነሳ የተሻለ የአስተዳደር ለውጥ አልታየም፤ ወደፊትም አይታይምም። አንድ ጳጳስ፤ «በኛ ጊዜ ይሄን ያህል ገንዘብ ያስከፍል ነበር» ሲሉ ሰምተን አፍረንባቸዋል።


  ከዚህ በታች የምንመለከተው ፎቶ ግራፍም የዚያ የሹመት ስካር ውጤት ነው። አባ ገ/ሚካኤል ይባላል። ከዚህ በፊት በቃሲም ሥላሴ ሰባኬ ወንጌል ነበር። ከዚያም ኬንያ ከተላከ በኋላ ፈርጥጦ ከአፈንጋጩ ሲኖዶስ የተቀላቀለ ነው። አሁን ደግሞ ሳይሾም በፊት የሲመት አራራውን እየተወጣው ይገኛል። ነገ ደግሞ ወይም በፈርጣጩ ሲኖዶስ አለያም በዘመቻ መልክ በሀገር ቤቱ ልማት የለሽ ሲኖዶስ ሊሾም ይችል ይሆናል።

 ጳጳስ ከሆኑት መካከልም እንደዚሁ ሲያደርጉ የነበሩ ተሹመው ታይተዋል። ነገ ስላለመሆኑ ማረጋገጫ የለም። የጵጵስናውን ሹመት በተስፋ የሚጠባበቁትም ልብሱ ብል እስኪበላው ድረስ አሰፍተው ጥቅምትና ግንቦትን በህልም ይቋምጣሉ።


ቤተ ክርስቲያን ግን እያሽቆለቆለች፤ አስተዳደሯ እየሞተ ነው። እየገደላት ያለው ማነው?

Friday, February 20, 2015

«ኃጢአት፤ ይቅርታና ተሐድሶ»

አንዳንድ የዋህ የሆኑ ሰዎች የልበ ደንዳኖችን አሳብ ተከትለው ወይም እልከኞቹ የዋሃንን እየነዱ «ቤተ ክርስቲያን አትታደስም» ሲሉ ይደመጣሉ። እነዚህን ሰዎች ስለኃጢአት፤ ንስሐ፤ ይቅርታና ተሐድሶ በማስተማር የሕይወትን መንገድ ማስረዳት ከባድ ነው። ምክንያቱም መነሻቸው እውነትን ላለመቀበል እልክ የገባ መንፈስና የተዘጋ ልብ ስላላቸው እያዳመጡ አይሰሙም። እግዚአብሔርን ከማንም በተሻለ እንደሚያውቁ ይናገራሉ። ነገር ግን እግዚአብሔር ካዘዘው ትዕዛዝ ውስጥ አንዱንም አይሰሩም። ምክንያቱም ሁል ጊዜ ራሳቸውን ከራሳቸው ጋር የሚያስተያዩትና የሚመዝኑስለሆነ እውነትን ወደማወቅ ሊደርሱ አይችሉም። በራሳቸው እውቀት ያለልክ ይመካሉ። ነገር ግን እውነት በማደግ ካልተገለጸ በስተቀር በራሱ በተመካ እውቀት ሊሰፋና ወደሌሎች ሊደርስ ባለመቻሉ ዕለት ዕለት ያሽቆለቁላሉ። እድሜአቸውንና ብዙኅነታቸውን እንደእውነት ምስክር አድርገው ለራሳቸው ያቀርባሉ። ራስን ከራስ ጋር የማስተያየት በሽታ አደገኛ ነው። በዚህ ድርጊት አይሁዳውያን በብዙ ተበድለዋል።አይሁዳውያን የእምነት መሠረቶች እንደነበሩ ግልጽ ነው። ነገር ግን ሕግና መጻሕፍት ይዘው መቆየታቸው በራሱ ወደእውነት አላደረሳቸውም። ምክንያቱም ራሳቸውን ይለኩ የነበረው ከራሳቸው ጋር ነበርና ነው።  በምድረ በዳ ውስጥም የ40 ቀን መንገድ 40 ዓመት ያዞራቸው ያ እልከኛ ልባቸው ነበር። በዚያ ብቻ ሳያበቃ እልከኛ ልባቸው ወደእረፍቱ እንዳይገቡ ከለከላቸው።
«ዛሬ ድምጹን ብትሰሙት፥ በማስመረር እንደሆነ ልባችሁን እልከኛ አታድርጉ። ሰምተው ያስመረሩት እነማን ነበሩ? በሙሴ ተመርተው ከግብጽ የወጡ ሁሉ አይደሉምን? አርባ አመትም የተቆጣባቸው እነማን ነበሩ? ሬሳቸው በምድረ በዳ የወደቀ፥ ኃጢአትን ያደረጉት እነርሱ አይደሉምን? ካልታዘዙትም በቀር ወደ እረፍቱ እንዳይገቡ የማለባቸው እነማን ነበሩ?» ዕብ3፤15-18
ራስን ከራስ ጋር ባለመመዘንና ራስን ከራስ ጋር ባለማስተያየት ችግር ካልተያዙ ዛሬ ያለውን የእግዚአብሔር ድምጽ ለመስማት ካለመፈለግ እልከኝነት ነጻ መሆን ይቻላል። የአባቶች አምላክ መንፈስ ቅዱስ ዛሬም ስለሚናገር «በየት በኩል አልፎ ወደእናንተ ደረሰ?» ከሚል እልከኝነት መውጣት እስካልተቻለ ድረስ ወዳዘጋጀው እረፍት መግባት ከባድ ነው። በአንድ ወቅት ሐዋርያው ጳውሎስ ለቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን እንደተናገረው «እምነት እያደገ፤ ወደሌላው ሰውና ሀገር ሁሉ በሥራው እየጨመረ ካልሄደ በእግዚአብሔር ላይ ያለው መመካትና ምሥጋና ፈተናውን የተወጣ አይደለም ይለናል። ምክንያቱም ራሱን ከራሱ ጋር የሚያስተያይ ራሱን የሚያመሰግን ከመሆኑ የተነሳ ነው። 2ኛ ቆሮ 10፤12-18
እልከኝነትና ደንዳናነት ከኃጢአተኝነት ነጻ ነኝ ከሚል ስሜት የሚመጣ ነው። እልከኝነት የልብን አሳብ ትቶ እውነት የሆነውን ነገር ለመስማት ፈቃደኛ አለመሆን ነው። ደንዳናነት ደግሞ እንደብረት የጠነከረ ግትርነትና ከማንአህሎኝ ድፍንነት የሚነሳ ነው። እልከኛ በኃጢአቱ ከሚመጣ ቅጣት ይማራል። ደንዳና ግን ሳይሰበር ከኃጢአቱ መማር አይችልም ።  የደነደነ ልብ የተሸከመው ፈርዖን በፊቱ የተደረጉትን ተአምራት አይቶ ከመማር ይልቅ ቀይ ባህር ውስጥ ሰጥሞ እስኪቀር መመለስ እንዳልቻለው ማለት ነው። ሁለቱም በደል የእግዚአብሔር ሕዝብ እንደሆነ በሚነገርለት በእስራኤል ላይ ታይቷል። ወደዚህ ያደረሳቸው ነገር ኃጢአት ነው። በእልከኝነታቸው ተቀጥተውበታል፤ በደንዳናነታቸውም ተሰብረውበታል።  ኃጢአትን መተው ፤ ንስሐ ማድረግን፤ ይቅርታን መጠየቅና በተሐድሶ አዲስ ሰው የመሆን ስጦታን ያለመቀበል ውጤት ምንጊዜም በእልከኝነትና በደንዳናነት ውስጥ ይጥላል። ከዚያም የዘሩትን የኃጢአት ፍሬ በፍርድ ማጨዳቸው ደግሞ አይቀሬ ነው። ለዚህም ነው በዚህ ጽሁፋችን መታደስን ስለሚጸየፉ ሰዎች ጥቂት ማለትን የወደድነው። መታደስን መጥላት ኃጢአትን የመውደድ ውጤት እንደሆነ ቅዱስ መጽሐፋችንን ዋቢ አድርገን እንገልጣለን።

1/ ኃጢአት

ሥጋ ከለበሰ ከአዳም ልጆች ውስጥ ከክርስቶስ በቀር ከኃጢአት ነጻ መሆን የተቻለው ማንም የለም። ኃጢአት በአንዱ በአዳም በደል ወደሁሉ ደርሷል። ከሰማይ ወረደው ሁለተኛው አዳም የኃጢአትን በደል በመስቀል ላይ ጠርቆ ካስወገደው በኋላ በውርስ ወደሁሉ ይደርስ የነበረው ኃጢአት ተወግዷል። ከእንግዲህ በወል በኃጢአት ቀንበር ሥር መውደቅ ቀርቶልናል።  በክርስቶስ አዲስ ሰው የሆነ ማንም ቢሆን ኃጢአትን እንዳያደርግም ተነግሯል። ነገር ግን ሰው በክርስቶስ አምኖ ከዳነ በኋላ ከሥጋ ድካም የተነሳ ኃጢአትን ቢያደርግ ከኃጢአቱ እንዴት ሊነጻ ይችላል? ኃጢአት በተፈጥሮው ተጠያቂነት አለበት። ኃጢአት የፈጸመ ማንም ቢኖር ዋጋ ሳይከፍል መንጻት አይችልም። በመጽሐፉም ስለኃጢአት ደም ሳይፈስ ስርየት የለም እንደተባለ ለዚህ የምናቀርበው ዋጋ ምንድነው? እኛ ምንም የለንም።ነገር ግን ኃጢአትን አንድ ጊዜ በመስቀሉ ላይ በደሙ የደመሰሰ ክርስቶስ ለእኛ ከኃጢአት የምንድንበት ዋስትናና ጠበቃችን ነው። 1ኛ ዮሐ 2፤1

ጥብቅና ሲባል የክርስቶስን አምላክነት አሳንሶ እንደምድራዊ ችሎት ሙግትና ክርክር የሚገባ የሚመስላቸው ሞኞች አሉ። በቅድሚያ ኃጢአት በተፈጥሮው  ተጠያቂነትን ማስከተሉን ማመን የግድ ይለናል። በዚህም የተነሳ በኃጢአቱ ማንም በእግዚአብሔር ዘንድ ሳይጠየቅ የሚቀር የለም።  ደም ሳይፈስ ስርየት ስለሌለ በክርስቶስ አምነን ለተመጠቅን ሁሉ በኃጢአት ምክንያት ለሚመጣ ተጠያቂነት መልስ መስጠት የቻለ የክርስቶስ ደም ብቻ ነው። ሰዎች ኃጢአት ስለሚያመጣው ጥያቄ መልስ መስጠት ስለማንችል ስለእኛ ምትክ ሆኖ በቤዛነቱ ደም ያዳነን በኃጢአት ምክንያት ለሚመጣ ጥያቄ መልሳችን የሆነው ክርስቶስ ጠበቃችን የምንለው ያንን ነው። ኃጢአት ዋጋ እንደማስከፈሉ መጠን ንስሐ ስንገባ ስለፈጸምነው ኃጢአት የምንከፍለው ዋጋ ስለሌለን የክርስቶስ ሞት ስለእኛ ምትክ ወይም ጠበቃ ሆኖ ይቅርታን ያስገኝልናል ማለት ነው። በሰውና በእግዚአብሔር መካከል የነበረና በኃጢአት የመጣውን ጥል ተከራክሮ በሞቱ ያሸነፈ ጠበቃ በሰማይ አለን የምንለውም ለዚህ ነው።  ወንጌላዊው ዮሐንስም በመልእክቱ የነገረን ያህንኑ ነው። እንዲህ እንዳለ፤
«ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱም የኃጢአታችን ማስተስሪያ ነው፥ ለኃጢአታችንም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ለዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እንጂ» 1ኛ ዮሐ 2፤1-2
ኃጢአትን የሚያስተሰርየው ክርስቶስ ብቻ ነው። ከሰው ልጅ ይህንን ማድረግ የተቻለውና የሚቻለው ማንም የለም። ኃጢአትን የሚደመስሰው 41 ስግደት ወይም መስቀል መሳለም አይደለም። ስለኃጢአት ንስሐ ለሚገቡ አስተማማኝ ይቅርታን ማስገኘት የተቻለው መስዋዕት ክርስቶስ ብቻ ነው። «ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ በአብ ዘንድ ጠበቃ አለን» በማለት ወንጌላዊው የነገረን ያንን የደም ስርየት ነው።

2/ ይቅርታ

 «ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና» 1ኛ ዮሐ3፤8  የኃጢአትም ዋጋው ሞት ነው። (1ኛ ቆሮ 15፤56) ከዚህ ሞት ለመዳን ኃጢአትን ስለመፈጸሙ የተጸጸተና ዳግመኛ ወደንስሐ የቀረበ ማንም ቢኖር የሞት ስርየቱ ያው አንዱ የቀራንዮው መስዋዕት ብቻ ነው። በዚያም ይቅርታን ያገኛል። «ኃጢአታችንን ይቅር በለን» ብለን እንጸልይ ዘንድ ተነግሮናል። ምክንያቱም « በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው» 1ኛ ዮሐ 1፤9
 ሲሞን መሰርይ የተነገረውን ትእዛዝ ከመፈጸም ይልቅ ጉዳዩን ወደሐዋርያው ሲመልስ ከማየታችን ውጪ ሐዋርያው ጴጥሮስም ለሲሞን በትክክል ስለኃጢአት የነገረው ቃል ይህንኑ ነበር። «እንግዲህ ስለዚህ ክፋትህ ንሰሐ ግባ፥ ምናልባትም የልብህን አሳብ ይቅር ይልህ እንደ ሆነ ወደ እግዚአብሔር ለምን» የሐዋ 8፤22
ስርየት የንስሐ ውጤት ነው። በዚህም የይቅርታን ጸጋ ይጎናጸፋል። ስርየታችንም የክርስቶስ ደም ነው። ኃጢአታችንን ስንናዘዝ በክርስቶስ የይቅርታን ሕይወት እናገኛለን።  «አሁን ግን ከኃጢአት አርነት ወጥታችሁ ለእግዚአብሔርም ተገዝታችሁ፥ ልትቀደሱ ፍሬ አላችሁ፤ መጨረሻውም የዘላለም ሕይወት ነው» ሮሜ 6፤22 ንስሐ የገባ ሕይወት ከእምነት በሆነ መጸጸትና መመለስ ከእግዚአብሔር ይቅርታን ያገኛል። ንስሐ የጨፈገገ ልብ ነው። ሀዘን የተጎዳኘው። ይቅርታ ተስፋ ነው። ከሀዘን ወደ ሕይወት ፍካት የመመለስ ጎዳና። ተሐድሶ ዋስትና ነው። በገባው ንስሐና በተገኘ ይቅርታ ላይ የሚኖሩት አዲስ የለውጥ መንገድ ነው።

3/ ተሐድሶ

ተሐድሶና አዲስ ነገር መፍጠር የተለያዩ ነገሮች መሆናቸውን መለየት ይገባናል። ተሐድሶ የነበረው ማንነት ሲያረጅ፤ ሲፈርስ ወይም ሲበላሽ ወደቀድሞ ማንነቱ የመመለስ ወይም የማስተካከል አካሄድን ያመለክታል። በበደል ከንጽሕና የመጉደል ማንነት ደግሞ ኃጢአተኝነት ነው። ከኃጢአት የመንጻት ማንነት ደግሞ ወደቀደመው የሕይወት ማንነት መመለስ ማለት ነው። ይህም አሠራር መታደስን፤ መለወጥን፤ መስተካከልን፤ ዳግም መመለስን ያመጣል።
አዲስ መሆን ማለት ግን ያልነበረ አዲስ ግኝት፤ አዲስ ነገርን መጎናጸፍን፤ መፍጠርና መሥራትን ያመለክታል። ብዙ ጠማማዎች መታደስንና አዲስነትን በማምታታት የዋሃንን ለማሳሳት ሲሞክሩ ይስተዋላል። ስለተሐድሶ ምንነት መጽሐፍ ቅዱሳችን በደንብ አድርጎ የተናገረ ቢሆንም ያንን እውነት በጥመት እየተረጎሙ ከእግዚአብሔር ቃል ውጪ ሲያፈነግጡ እናያቸዋለን።  ከላይ በመግቢያችን ላይ ለመጠቆም እንደሞከርነው «ቤተ ክርስቲያን አትታደስም» የሚሉ ወገኖች መታደስን አዲስ ነገር ከመፍጠር ጋር በማያያዝ ቃሉን በማጣመም የመተርጎም ግትርነት የተነሳ ነው። ቤተ ክርስቲያን ወይም ኤክሌሲያ ማለት የክርስቲያን ጉባዔ ማለት ነው። የክርስቲያኖች ጉባዔ ደግሞ በክርስቶስ ያመኑ ሰዎች ማኅበር ማለት ነው። ጉባዔ ክርስቲያን ለግል ጸሎት፤ ለማኅበሩ ለራሱ፤ ለሀገርና ለዓለሙ ኃጢአት ስለይቅርታው ይጸልያሉ። በግል የበደሉ ሰዎች በንስሐ ይታደሳሉ። የጎደለው እንዲመላ፤ የጠመመው እንዲቀና፤ የስህተት መንፈስ እንዲወገድ ምህለላና ልመና ያደርጋሉ። የእግዚአብሔር ፈቃድ ያለበት ተሐድሶቱ እንዲመጣ አበክረው ይጸልያሉ። መታደስን ከሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ጋር የሚያያዙ ካሉ የማትታደስ ህንጻ ቤተ ክርስቲያን በዚህ ምድር የለችም።በአክሱም ያለችው የታቦተ ጽዮን ማደሪያ ቤት እንኳን ስንት ጊዜ ታደሰች? እነሆ አሁንም እየታደሰች ነው። የሳር ክዳን በቆርቆሮ ክዳን ይታደሳል። የጠመመው ግድግዳ፤ የፈረሰው ጣሪያ ይቃናል። ይታደሳል። በክርስትናው ዓለም ሰውም፤ ቤተ ጸሎቱም ይታደሳል። ቤተ ክርስቲያን ማለት ሰውም፤ ቤተ ጸሎቱም ማለት ከሆነ የማይታደሰው ምኑ ነው? እስከሚገባን ድረስ ቤተ ጸሎቱም ቤተ ሰዎቹም ይታደሳሉ። ዘማሪው ዳዊት «ነፍሴ ሆይ» በሚለው ዝማሬው እንዲህ ይላል።
«ኃጢአትሽን ሁሉ ይቅር የሚል፥ ደዌሽንም ሁሉ የሚፈውስ፥
ሕይወትሽን ከጥፋት የሚያድናት፥ በምሕረቱና በቸርነቱ የሚከልልሽ፥
ምኞትሽን ከበረከቱ የሚያጠግባት፥ ጕልማስነትሽን እንደ ንስር ያድሳል» መዝ 103፤1-5

ማደስ የእግዚአብሔር ሥራ መሆኑን ልንክድ አይገባም።
ሕዝበ እስራኤል ከባቢሎን ምርኮ ይመለስ ዘንድ በተፈቀደለት ጊዜ ነህምያ የቤተ መቅደሱን ቅጥር ለማደስ ከተወሰኑት ጋር ከባቢሎን ወደፈረሰችው ኢየሩሳሌም ወጥቶ ነበር። (ነህምያ 2፤1-20) ነገር ግን  ቅጥሩን የማደስ ሥራ እንቅፋት ገጠመው። ገሚሱ ፈቃድ ከሰጠው ከንጉሡ ጋር ለማጋጨት ሞከረ፤ ገሚሱም ጠላት ሆኖ መታደስ የለበትም በማለት በቀጥታ ጦርነት ገጠመ። የነህምያ የተሐድሶ ሥራ ፈተናው የጠፋውን ቅጥር ወደነበረበት መመለስ ብቻ ሳይሆን ከተቃዋሚዎች ጋር መዋጋትም ነበረው።
«ቅጥሩንም የሚሠሩትና ተሸካሚዎቹ በአንድ እጃቸው ይሠሩ ነበር፥ በአንድ እጃቸውም የጦር መሣሪያቸውን ይይዙ ነበር። አናጢዎቹም ሁሉ እያንዳንዱ ሰይፉን በወገቡ ታጥቆ ይሠራ ነበር ቀንደ መለከትም የሚነፋ በአጠገቤ ነበረ» ነህምያ 4፤17-18
የቤተ መቅደሱ መታደስ ፈተና በዚህ ብቻ ያበቃ አልነበረም። የራሱ ሰዎች ዘመነ ድርቁን ተገን አድርገው የተቸገሩ ሰዎቻቸውን በወለድና በአራጣ ብድር አስጨንቀው ያዟቸው። ንብረቶቻቸውን በወለድ አገድ በመያዝ ባዶ አስቀሯቸው። ለንጉሥ የሚከፈለውን ግብር መክፈል እስኪያቅታቸው ድረስ ግድ አሏቸው። በዚህም የተነሳ የቤተ መቅደሱ መታደስ ፈተና ላይ ወደቀ። ለመታደሱ የእግዚአብሔር እጅ ስለነበረበት በሰዎች ወጥመድ ተስተጓጉሎ የሚቀር አልነበረም።
«በወንድሞቻቸውም በአይሁድ ላይ ትልቅ የሕዝቡና የሚስቶቻቸው ጩኸት ሆነ። አያሌዎቹም። ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችን ብዙዎች ናቸው በልተንም በሕይወት እንድንኖር እህልን እንሸምት ይሉ ነበር። አያሌዎቹም። ከራብ የተነሣ እህልን እንሸምት ዘንድ እርሻችንና ወይናችንን ቤታችንንም አስይዘናል ይሉ ነበር። ሌሎቹም። ለንጉሡ ግብር እርሻችንንና ወይናችንን አስይዘን ገንዘብ ተበድረናል አሁንም ሥጋችን እንደ ወንድሞቻችን ሥጋ፥ ልጆቻችንም እንደ ልጆቻቸው ናቸው እነሆም ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችን ባሪያዎች ይሆኑ ዘንድ ሰጥተናል፥ ከሴቶችም ልጆቻችን ባሪያዎች ሆነው የሚኖሩ አሉ ታላላቆችም እርሻችንና ወይናችንን ይዘዋልና ልናድናቸው አንችልም ይሉ ነበር። እኔም ጩኸታቸውንና ይህን ቃል በሰማሁ ጊዜ እጅግ ተቈጣሁ። በልቤም አሰብሁ፥ ታላላቆቹንና ሹማምቱንም። ሁላችሁ እያንዳንዳችሁ ወለድ ትወስዳላችሁ ብዬ ተጣላኋቸው ትልቅም ጉባኤ ሰበሰብሁባቸው። እኔ ለአሕዛብ የተሸጡትን ወንድሞቻችንን አይሁድን በፈቃዳችን ተቤዠን እናንተስ ወንድሞቻችሁን ትሸጣላችሁን? እነርሱስ ለእኛ የተሸጡ ይሆናሉን? አልኋቸው። እነርሱም ዝም አሉ፥ መልስም አላገኙም።  ደግሞም አልሁ። የምታደርጉት ነገር መልካም አይደለም ጠላቶቻችን አሕዛብ እንዳይሰድቡን አምላካችንን በመፍራት ትሄዱ ዘንድ አይገባችሁምን? እኔም ደግሞ ወንድሞቼም ብላቴኖቼም ገንዘብና እህል ለእነርሱ አበድረናል እባካችሁ፥ ይህን ወለድ እንተውላቸው። እርሻቸውንና ወይናቸውን ወይራቸውንና ቤታቸውንም ከእነርሱም የወሰዳችሁትን ገንዘቡንና እህሉን፥ ወይን ጠጁንና ዘይቱን ከመቶ እጅ አንድ እጅ እባካችሁ ዛሬ መልሱላቸው። እርሱም፦ እንመልስላቸዋለን፥ ከእነርሱም ምንም አንሻም እንደ ተናገርህ እንዲሁ እናደርጋለን አሉ። ካህናቱንም ጠርቼ እንደዚህ ነገር ያደርጉ ዘንድ አማልኋቸው። ደግሞም ልብሴን አራገፍሁና። ይህን ነገር የማያደርገውን ሰው ከቤቱና ከሥራው እንዲሁ እግዚአብሔር ያራግፈው እንዲሁም የተራገፈና ባዶ ይሁን አልሁ። ጉባኤውም ሁሉ። አሜን አሉ፥ እግዚአብሔርንም አመሰገኑ ሕዝቡም እንደዚህ ነገር አደረጉ»  ነህምያ 5፤ 1-13
የመታደሱ ሥራ እንቅፋት ሌላ ሦስተኛ እንቅፋት ገጠመው። የአገሩ ገዢ ሆኖ በነጉሡ የተሾሙት ሰንባላጥና ዐረባዊው ጌሳም ነህምያን ለመግደል ቅድ ነደፉ።  ሰንባላጥም ከቆላውም ስፍራ እንገናኝ ብሎ አምስት ጊዜ መልእክት ጻፈለት። ነህምያ ንጉሥ ሆኖ በኢየሩሳሌም ተቀምጧል እያሉ ከንጉሡ ሊያጣሉህ ነውና ተገናኝተን መፍትሄ እንስጠው በማለት ለጻፈለት ደብዳቤ ነህምያ የሰጠው መልስ መታደሱን ለማስተጓጎል የተፈጠረ የአንተ ድርሰት ነው የሚል ነበር።
«እኔም አንተ ከልብህ ፈጥረኸዋል እንጂ እንደ ተናገርኸው ነገር ምንም የለም ብዬ ላክሁበት።  እነርሱም ሁሉ ሥራው እንዳይፈጸም እጃቸው ይደክማል ብለው ያስፈራሩን ዘንድ ወደዱ አሁንም፥ አምላክ ሆይ፥ እጄን አበርታ» ነህምያ 6፤ 8-9
የመታደስ አገልግሎት ወደቀመ ማንነት የመመለስ ጎዳና በመሆኑ ተቃዋሚው ብዙ ነው። በአሮጌው ሕይወት ወድቀው እንዲቀሩ፤ የቀደመ ክብራቸውና ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጣቸውን ጸጋ እንዳያገኙ የሚያደርግ ተቃውሞ ፈታኝ ቢሆንም እግዚአብሔር ለተሐድሶት ያለው ዓላማ ሰዓቱ ከሆነ ማንም ሊያስቀረው አይችልም። በነህምያ ሕይወትም ያየነው እውነት ይህንኑ ነበር። የመታደሱ ሥራ ለእግዚአብሔር ቃል አገልግሎት እና ክብር እንጂ ለሰውኛ ጥቅም እስካልሆነ ድረስ ተሐድሶቱ እውን መሆኑ አይቀሬ ነው። ብዙ ሴራዎችና እንቅፋቶች ሊገጥሙ ይችላሉ። አሸናፊው ግን የእግዚአብሔር ዓላማ ነው። በእስራኤላውያንም የተሐድሶ ትግል ያየነው ነገር ይህንኑ ነበር። የቅጥሩ ሥራ እንደተፈጸመ የሕጉ መጽሐፍ ከተሸሸገበት ወጥቶ ይነበብ ጀመር። ነህ 7፤1-18 ያን ጊዜም «
ዕዝራም ታላቁን አምላክ እግዚአብሔርን ባረከ ሕዝቡም ሁሉ እጃቸውን እየዘረጉ። አሜን፥ አሜን ብለው መለሱ። ራሳቸውንም አዘነበሉ፥ በግምባራቸውም ተደፍተው ለእግዚአብሔር ሰገዱ» ነህ 7፤6
ከሞዓባውያንና አሞናውያን ጋር የተደባለቁ ሰዎች የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሊባሉ እንደማይችሉ ከሕጉ መጽሐፍ ውስጥ ተጽፎ ስለተገኘ እንዲለዩ ተደረገ። ተከድኖ የኖረው የሕጉ መጽሐፍ ሲገለጥ የተሸሸገው ስህተት ይፋ ይወጣ ጀመር። ተሐድሶቱ ሲመጣ እግዚአብሔር ብቻ ይከብራል።
«በዚያም ቀን የሙሴን መጽሐፍ በሕዝቡ ጆሮ አነበቡ አሞናውያንና ሞዓባውያንም ወደ እግዚአብሔር ጉባኤ ለዘላለም እንዳይገቡ የሚል በዚያ ተገኘ። የእስራኤልን ልጆች በእንጀራና በውኃ ስላልተቀበሉአቸውና ይረግማቸው ዘንድ በለዓምን ስለ ገዙባቸው ነው ነገር ግን አምላካችን እርግማኑን ወደ በረከት መለሰው። ሕጉንም በሰሙ ጊዜ ድብልቁን ሕዝብ ሁሉ ከእስራኤል ለዩ»  ነህ 13፤1-3
ካህኑ ዕዝራም ከቤተ መቅደሱ መታደስ በኋላ በመጽሐፉ እንደተጻፈው ይኖሩ ዘንድ ሕዝቡን ግድ ሲላቸው ነበር። የሕንጻው መታደስ እስራኤላውያንም ለእግዚአብሔር ቃል እንደሚሆን መታደስን ካላመጣ ምንም ስላልነበር ቃሉ በሚያዘው መንገድ እንዲታደሱ አድርጓቸዋል።
«ካህኑም ዕዝራ ተነሥቶ ተላልፋችኋል፤ የእስራኤልን በደል ታበዙ ዘንድ እንግዶችን ሴቶች አግብታችኋል። አሁንም ለአባቶቻችሁ አምላክ ለእግዚአብሔር ተናዘዙ፥ ደስ የሚያሰኘውንም አድርጉ፤ ከምድርም አሕዛብና ከእንግዶች ሴቶች ተለዩ አላቸው» ዕዝ 10፤10-11
እንግዳ ጋብቻን ከልዩ ልዩ አማልክት ጋር የሚፈጽሙና የሚያስፈጽሙ መጻሕፍትና አዋልድ እስካልተወገዱ ድረስ ንጹህ አምልኮተ እግዚአብሔር ሊኖር አይችልም። መዳን በአንዱ በእግዚአብሔር ብቻ እንደሆነ እስካልተነገረ ድረስ የእንግዶች አማልክት ጋብቻ አደገኛ ነው። «ዐሥርቱ ቃላተ ወንጌልን ይሁን ስድስቱ ቃላተ ወንጌልን ከመጠበቅ ይልቅ ተአምሯን ለመስማት ተሸቅዳደሙ» ከሚለው አምልኮተ ጣዖት ጋር ውልን እስካላፈረሱ ድረስ እግዚአብሔርን ማምለክ አይቻልም። «ሥሉስ ቅዱስን የካደ ተአምሯን ሰምቶ ዳነ» ከሚል አጋንንታዊ ትምህርት እስካልተላቀቁ ድረስ እውነተኛ አስተምህሮ በጭራሽ አይታሰብም።  በሰዎች ላይ የመዳን ተስፋ እንድናደርግ በማበረታታት ከራሳችን አልፎ የማናውቃቸውን ሠላሳ እና ዐርባ ትውልድ ዘሮቻችንን እንደሚያስምሩ ቃል ተገባላቸው በተባለ፤ የቂጣ፤የንፍሮ፤ የአፈር፤ የፍርፋሪ፤ የተቅማጥ ወዘተ የተስፋ መንገዶች ሆነው ከእግዚአብሔር ተሰጥተውናል የሚሉ ቢኖሩ በቃለ ኤጲፋኒዮስ የተረገሙ ናቸው።
«ወኢኮነ ተስፋ መድኃኒትነ በሰብእ፤ ወኢክህለ ሰብእ ያድኅነነ እምአዳም እስከ ተፍጻሜተ ዓለም አላ ውእቱ እግዚአብሔር ቃል ዘተሠገወ። ከመ ኢይኩን ተስፋነ በሰብእ ወኢንኩን ርጉማነ ወዳእሙ በእግዚአብሔር ሕያው» ሃይማኖተ አበው ዘኤጲፋንዮስ 59፤9-12
«የድነታችን ተስፋ ፍጡር በሆነ ሰው የተገኘ አይደለም። ከአዳም ጀምሮ እስከፍጻሜ ዓለም ሊያድነን የተቻለው(የሚቻለው) የለም። ርጉማን እንዳንሆን በሕያው እግዚአብሔር እንጂ ፍጡር በሆነው ሰው ላይ ተስፋ እንዳናደርግ።
ማጠቃለያ፤
ተሐድሶ ከውድቀት ለተነሳ፤ ወደእውነት ለመጣ ማንነት፤ ከስህተት ለተመለሰ ሕይወት የሚሰጥ ስያሜ ነው። መታደስ ጥንትም የነበረ፤ ዛሬም ያለ፤ ነገም የሚኖር ከእግዚአብሔር የሆነ ለሰዎች የተሰጠ መንገድ ነው። ኃጢአት በንስሐ ስርየትን ታመጣለች። ስርየት ይቅርታን ታስገኛለች። ይቅር የተባለ ደግሞ የታደሰ፤ የተስተካከለ ማንነትን ይጎናጸፋል። በሕጉ፤ በቃሉ እንደቀድሞው ለመኖር ዳግመኛ ቃል የሚገባበት ተስፋ ነው። በዚህ ተስፋ እስራኤላውያን መቅደሳቸውንም፤ ራሳቸውንም ከስህተት አድሰዋል።  ተሐድሶ የሚያስፈልገው የቀደመውን መንገድ መልሶ ለመከተል ነው። «መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ» በተባለ ጊዜ የተነገረው ቃል ይኸው ነበር። «የቀደመውን ፍቅርህን ትተሃልና» ተባለ። ስለዚህም ምን እንዲያደርግ ተነገረው?
«እንግዲህ ከወዴት እንደ ወደቅህ አስብ ንስሐም ግባ የቀደመውንም ሥራህን አድርግ፤ አለዚያ እመጣብሃለሁ ንስሐም ባትገባ መቅረዝህን ከስፍራው እወስዳለሁ» ራእይ 2፤4-5
የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን ወደቀደመ ማንነቷ፤ ለእግዚአብሔር ብቻ ወደነበራት ቀናዒነትና ፍቅር እንድትመለስ በዮሐንስ በኩል በእግዚአብሔር የታየላት ራእይ ቢደርሳትም ለመስማት አልፈለገችም። ከጣዖት ጋር መሰሴኗን አልተወችም። እንደኤልዛቤልም እውነቱንና የዋሃኑን መግደል አላቆመችም። የንስሐ እድል ቢሰጣትም ከዝሙትና ግልሙትናዋ አልታቀበችም። ነገር ግን በውስጧ የነበሩ ትያጥሮናውያን የኤፌሶንን ቤተ ክርስቲያን ድርጊትና ሰይጣናዊ አስተምህሮ ላልተቀበሉት ተስፋ ተሰጣቸው። እስከመጨረሻውም ጽኑ ተባሉ። የተነገረውን ተቀብላ ተግባራዊ ማድረግ የተሳናት የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን መቅረዟ ተወስዶ ከነአነዋወሯ ከጠፋ እነሆ ሁለት ሺህ ዘመናት ሆነ። የኤፌሶን ቤተ ክርስቲያን ዛሬ በኤጂያን ባህር ዳርቻ ፍርስራሾቿ የሚጎበኙ የቱርክ ኢስላማዊ ግዛት ከተማ ሆናለች።
የኛይቱ ኤፌሶንም ከትያጥሮን ቤተሰዎቿ የሚነገራትን ተሐድሶ ትቃወማለች። ነገር ግን በቁጥር መሳ ለመሳ እየሆናት ከመጣው ኢስላም ጋር በአንድ ወንበር ቁጭ ብላ ስለሰላም አወራለሁ ትላለች። እንዲያውም ከሕዝቡ ቁጥር 50-60% ኢስላም ነው እያለ የራሱን መንግሥት ናፋቂ ከሆነ ሃይማኖት ጋር ጊዜዋን ከምትገድል ከእግዚአብሔር ዘንድ የሚጠበቅባትን ፈጽማ የቀድመ ኃይሏን ማደስ አይሻላትም ነበር? ዝሙትና የዝሙት ወሬ፤ ግፍና ቅሚያ፤ በደልና ዐመፃ፤ ስካርና ባዕድ አምልኮዋን ማስወገድ አይሻላትም ነበር? ከንቱ ተስፋና ስሁት ምክንያተ ድኂን ከምትዘራ ይልቅ እውነቱን በአደባባይ ብትመሰክርና የቀደመ የንጉሥ ፍቅሯን ብትመልስ አይሻላትም? ከንቱ ጋብቻቸውን እንዳፈረሱ እስራኤላውያን በሰዎች ላይ የተንጠላጠለ ከንቱ ጋብቻዋንና የጋብቻ መጽሕፍቶቿን ጥላ ልብን በሚያቃጥለው በንጉሡ መጽሐፍ ላይ መጣበቅ አይበጃትም ነበር?
 እምቢ አልሰማም ብትል ግን ንጉሥ በቃሉ ከተናገረው አንዳች አያስቀርም። እነዚያ ተሟጋች ነን ባይ ልጆችሽን ጨምሮ ስሁቱን አስተምህሮዋን እንደእውነት ለተናገሩ ሁሉ ዋጋቸውን ይሰጣቸዋል።  «ልጆችዋን በሞት እገድላቸዋለሁ» ራእይ 2፤23
«መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት ያለውን ይስማ» ማለቱ ለዛሬዋም ቤተ ክርስቲያንም ጭምር መሆኑን ልናስተውል ይገባናል።

Tuesday, February 3, 2015

የፓስተር ተከስተ ጌትነት የወሲብ ቅሌት በቪኦኤ

የዝሙትና የአፍቅሮ ንዋይ አንበሳ ያልሰበረውን መንፈሳዊ ሰው ማግኘት ከባድ እየሆነ ነው። በመጨረሻው ዘመን ላይ ሰይጣን እንደሚያገሳ አንበሳ እየዞረ ሰዎችን የሚሰብርበት ትልቁ መንጋጋው ትዕቢት፤ ዝሙትና ገንዘብን መውደድ ናቸው።
በየቤተ እምነቶቹ ትላልቅ የሚባሉት ሁሉ መንፈሳዊ አከርካሪያቸው የተሰበረው በነዚህ ወጥመዶች ነው። ጳውሎስም አለ፤ «ስመጣ፥ እንደምወደው ሳትሆኑ አገኛችሁ ይሆናል እኔም እንደምትወዱት ሳልሆን ታገኙኝ ይሆናል ብዬ እፈራለሁና፤ ምናልባት ክርክር ቅንዓትም ቁጣም አድመኝነትም ሐሜትም ማሾክሾክም ኩራትም ሁከትም ይሆናሉ፤
እንደ ገና ስመጣ በእናንተ ዘንድ አምላኬ እንዲያዋርደኝ፥ አስቀድመውም ኃጢአት ከሠሩትና ስላደረጉት ርኵሰትና ዝሙት መዳራትም ንስሐ ካልገቡት ወገን ስለ ብዙዎች ምናልባት አዝናለሁ ብዬ እፈራለሁ»
2ኛ ቆሮ 12፤20-21

Thursday, January 29, 2015

ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የካይሮ ጉብኝት በከፊል


የኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የሆኑት አቡነ ታዋድሮስ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ባደረጉላቸው ጥሪ ይፋዊ ጉብኝት አድርገው መመለሳቸው ይታወሳል። ፓትርያርክ ማትያስ በቆይታቸውም ከግብጽ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ተገናኝተው በብዙ ጉዳዮች ላይ የተነጋገሩ ሲሆን የኮፕቲክ ገዳማትንም ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ከጎበኝታቸው በኋላ በግብጽ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር በሆኑትና ምድረ ግብጽን እስኪለቁ ከጎናቸው ባልተለዩት በአቶ ሙሐመድ ድሪር ቱርጁማንነት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በከፊል የተወሰደው ይህ ትዕይንተ ምስል የተገኘው ከራዲዮ ምስር 88.7 FM ነው።

Wednesday, January 14, 2015

«ሳይኖረኝ አኖርከኝ»

አሌክስ ሎዶቅያ፤ ኦስሎ/ ኖርዌይ ( 6/5/ 2007 )

   የሰው አስጨናቂ አገዛዝ ክብደት፣ የመከራ ስጋት፣ የኑሮ ውድነት ጭንቀትና የወዳጅ ክዳት ለሚያስጨንቁን መፍትሔው የሚያኖረንን ማወቅ ነው፡፡ በዘላለም ክንዶቹ ደግፎ፣ አእምሮን ሁሉ በሚያልፍ ሰላሙ አሳርፎ፣ ሳይዘነጋ አስቦ፣ ቸል ሳይል እንደ ዐይኑ ብሌን ጠብቆ፣ ሳይሰስት ሰጥቶ እና ሳይደክም ተሸክሞ የሚያኖረን እግዚአብሔር ነው፡፡ ለሚታየው ኑሮአችን መሰረቱ የማይታየው እምነታችን ነውና በእግዚአብሔር እንመን፤ በእግዚአብሔርም እንተማመን፡፡

   ከኮሌጅ ተመርቄ እንደወጣሁ በሲኦል ፊት የተጣልኩ ያህል እጅግ ከፍቶኝ ነበር፡፡ ተስፋ ያደረኳቸው ሁሉ አነሱብኝ፡፡ የያዝኩት ዲግሪ ሰርተፊኬት የሌላቸው ሰዎች የሚበሉትን እንጀራ እንኳ ሊሰጠኝ አልቻለም፡፡ በቤቴ እንደ እንግዳ በእናቴ ጓዳ እንደ ባእድ በመሆኔ ልቤን ሀዘን ወጋው፡፡ አንድ ወዳጄ ጋር ሻይ ቡና እያልን የወዳጄ ወዳጅ ድንገት ተቀላቀለን፡፡ “ሕይወት ከምርቃት በኋላ እንዴት ነው?” አለኝ “እንዳሰብኩት መኖር አልቻልኩም” አልኩት፡፡ እርሱም የፍቅር መንፈስ በለበሰ ተግሳጽ “ወዳጄ እንደተፈቀደልህ እንጂ እንዳሰብከው አትኖርም” አለኝ፡፡ ይህ ቃል በልቤ ቀረ፡፡ እንዳሰብነው ለመኖር ብዙ ደክመን ይሆናል፤ መኖር የምንችለው ግን የሚያኖረን አምላክ እንደፈቀደልን ነው፡፡
   ተስፋ ካደረኳቸው ሁሉ አይኔን አንስቼ የሁሉ ዐይን ተስፋ ወደሚያደርገው የዘላለም አምላክ አንጋጠጥኩ፡፡ ያላሰብኩት በረከት ከበበኝ፡፡ ከምኞቴ በላይ በሆነ ከፍታ እግዚአብሔር አኖረኝ፡፡ ከወራት በኋላ በእልፍኜ ብቻዬን ሳለሁ የምድረበዳውን ጉዞ ከጀመርኩ በኋላ የሆነውን አሰብኩ ዐይኖቼ በእንባ ተሞሉ አንደበቴም ለምስጋና ተከፈተ “ሳይኖረኝ አኖርከኝ አምላኬ ተመስገንልኝ” አልኩት፡፡ ዲያሪዬም ላይ የሆነውን ሁሉ መዘገብኩት፡፡ እግዚአብሔር የሚኖር የሚያኖር አምላክ ነው፡፡ ምንም ሳይኖረን እግዚአብሔር እንደሚያኖር የእስራኤል ታሪክ ማሳያ ነው፤ ማንም በማይቀመጥበትና በማያልፍበት ምድረበዳ መርቷቸዋልና፡፡
 ዘዳ. 32፡11፣ ኤር. 2፡5፡፡
   የአንዲት እህት የሰላምታ ቃል “ኖሮ ያኖረኛል” በሚል ምስክርነት የተቃኘ እንደሆነ ሰምቼ ራሴን በሚያኖረኝ ውስጥ ስላገኘሁት ልቤ ሀሴት አደረገ፡፡ እግዚአብሔር ኖሮ የሚያኖር አምላክ ነው፡፡ መኖሩ የሚያኖረን ህልውናው ያቆመን ከእንግዲህ አንታወክም፡፡ ሕይወታችን ለምን በስጋት ታጠረ? የሚያኖረን እግዚአብሔር አይሞትም፤ አይሻርም፤ አያረጅም፤ አይደክምም፤ አይሰለችም፡፡ በአስፈሪ ሁኔታዎች ብንከበብም መኖር እንደምንችል የሚገባን እግዚአብሔር እንደሚያኖረን ስናውቅ ነው፡፡ እግዚአብሔር እንደሚያኖራት የገባት ነፍስ የአራዊት መንጋጋ፤ የክፉዎች መንጋ አይነካትም፡፡
ዳዊት “በክንፎችህ ጥላ ደስ ይለኛል፡፡ ነፍሴ በኋላህ ተከታተለች፡፡ እኔንም ቀኝህ ተቀበለችኝ፡፡” አለ መዝ. 62፡9፡፡ እረኛችንን በደስታ እንከተል በሚያስተማምን እረፍት፣ በማይነጠቅ ደስታና አይምሮን ሁሉን በሚያልፍ ሰላም እንኖራለን፤ በለምለም መስክ እንሰማራለን፤ በእረፍት ውሃ በፍቅሩም ጥላ እናድራለን፤ በጥበቃው አጥር እንከበባለን፤ እረኛችን ሆኗልና የሚያሳጣን የለም፡፡ መዝ. 22፡1
ሙሴ ምድረ ርስትን በናባው ተራራ በሩቅ ከተሳለመ በኋላ ስለማይወርሳት አዘነ፡፡ እግዚአብሔር ግን መኖሪያህ እኔ ነኝ አለው፡፡ ሙሴም ለሕዝቡ “ይሹሩን ሆይ መኖሪያህ የዘላለም አምላክ ነው፡፡ የዘላለም ክንዶች ከአንተ በታች ናቸው፡፡” አለ፡፡ ዘዳ. 33፡26-29፡፡ የዘላለም አምላክ እግዚአብሔር የዘላለም መኖሪያችን ነው፡፡ እኛም የእርሱ መኖሪያ ዐለማት ነን፡፡
ለመኖር ከመሠረታዊ ጥያቄዎች ባሻገር ለዛሬ ጥበቃ ለነገም ተስፋ ያስፈልገናል፡፡ እግዚአብሔር ለዘላለም መግባትና መውጣታችንን ሳያንቀላፋ የሚጠብቅ መልካም እረኛ ነው፡፡ የትውልድ መጠጊያ የሁላችን ተስፋ እርሱ ነው፡፡ ችግረኛና ምስኪኑን ይረዳዋል፡፡ መዝ. 71፡12፤ 120፡1-8፤ 144፡15፡፡
ስለዚህ ልቤ ከዘማሪው ጋር አብሮ ዘመረ “የሚያኖረኝ ጌታ ነው፤ ምን ያስጨንቀኛል፡፡ የሚያስፈልገኝንም ያዘጋጅልኛል፡፡ አይሻግትም አይጎልም ሞሰቤ፤ ከሰማይ ነው ቀን በቀን ቀለቤ” እንደ እኔ ምንም ሳይኖራችሁ የሚኖረው እግዚአብሔር የሚያኖራችሁ፤ ሀብት፣ እውቀትና ስልጣን ያላስመካችሁ ኖሮ የሚያኖረንን ባርኩ፡፡ ከፍ ስንል ከፍ ያደረገንን አምላክ በምስጋና ቃል ከፍ ማድረግን አንርሳ፡፡
// ካነበብኩት//