Monday, April 6, 2015

አስነዋሪው የአሸናፊ መኮንን ንስሐ አልቦ ተግባር

(ሲሳይ ንዳው ለድሬ ቲዩብ ከላከው የደረሰን መረጃ)

ግብረ-ሰዶማዊው ዲያቆን

ቅዱሳት መጽሐፍትን ስንመለከት የእምነት አባቶችን የሕይወት አደራ ያላንዳች ሽፋን፤ ድክመታቸውንም ይሁን ብርታታቸውን እየገለጡ፤ ምስክርነታቸውን ለእኛ አስቀርተው ያስተምሩናል፡፡ ቅዱሳት መጽሐፍት ስለ አብርሃም ሲዘግቡ፡- ልጁ ይስሐቅን በእምነት በእግዚአብሔር ፊት ይሰዋ ዘንድ እስከ መጨረሻው ደቂቃ የታመነ ‹‹የእምነት ሰው›› መሆኑን ብቻ አስረድተው አላለፉም፤ ይልቁንም የተስፋው ቃል የዘገየ የመሰለው አብርሃም ከእግዚአብሔር ፈቃድ አፈንግጦ ከሚስቱ ሳራ ውጭ ከአጋር ጋር ተኝቶ ‹‹እስማኤልን›› እንደወለደ አስፍረውልናል፡፡ ንጉሥ ዳዊት ምን ያህል የእምነት ሰው ሆኖ በእግዚአብሔር ዘንድ ‹‹እንደ ልቤ›› ቢባልም፣ የወዳጁን ሚስት በመድፈሩ የወደቀውን ታላቅ አወዳደቅ ሳይደብቁ መጽሐፍቱ ዘግበውልናል፡፡ ከዚህም የተነሳ የእምነት አባቶቻችንን ብርታትና ድካም ተመልክተን ለሕይወታችን የሚበጀውን ትምህርት እንድንቀስምና ምንም ነውርና ነቀፋ የሌለውን ኢየሱስን ግን በማየት ከፊታችን ያለውን ሩጫ እንድንሮጥ፤የዕብራውያን መልዕክት ጸሐፊ እንዲህ ሲል አመለከተን፡- ‹‹እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።›› ዕብ 12፡-1-2፡፡

   ዛሬም በእግዚአብሔር ፈቃድና ሐሳብ ስር ተጠልሎ፤ ‹‹የግብረ-ሰዶማዊነቱን›› ጥም እየቆረጠ ስላለው ‹‹ዲያቆን አሸናፊ መኮነን›› ማንነት በአደባባይ ለሕዝብ ሁሉ መግለጥ ምን ያህል ተገቢ ነው? የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ሳምንታት የፈጀ ሙግት ከራሴ ጋር አድርጌያለሁ። ነገር ግን የእግዚአብሔርን ሥራ እሰራለሁ እያለ የኃጢአትን ኑሮን እያቀላጠፈ ያለን አጭበርባሪ ማንነት መግለጽ ለክርስቲያኖች ጥቅም ሲባል አስፈላጊነቱን አምኜበታለሁ። የዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ-ሰዶማዊነት በተመለከተ ‹‹ይህ መልዕክት››ለሕዝቡ ሁሉ እንዲሰራጭ የፈለኩበት ምክንያት ምን እንደሆነ በግልጽ በማስረዳት፤ የዲያቆኑን ማንነት በማስረጃዎች መግለጥ እጀምራለሁ፡-

1ኛ/ የወንድም የእህቶችን ምክር አልሰማም በማለት ይሄን ዘግናኝ ዓመጻ በገዛ ሰውነቱ ላይ ሾሞ በመቀጠሉ፤
2ኛ/ ሰዶማዊ መሆኑን ‹‹በአዞ እንባም›› ቢሆን ካመነ በኋላ፣ በምን ተፍረት ዳግም ተመልሶ‹‹በአንድ አፍ ሁለት ምላስ›› እንዲሉ አበው ‹‹እኔ ግብረ-ሰዶማዊ አይደለሁም›› ሲል በመዋሸቱ፤
3ኛ/ ሰዶማዊው ዲያቆን እድሉን ተጠቅሞ ንስሐ ከመግባት ይልቅ ወደ ልቡ ይመሰለስ ዘንድ የሚመክሩ ሰዎችን ‹‹በቅናት ተነሳስተውብኝ እንጂ እኔስ ግብረ-ሰዶማዊ አይደለሁም በሐሰት ስሜን እያጠፉብኝ ነው›› ሲል በመክሰሱ፤
4ኛ/ ሰዶማዊው ዲያቆን አሸናፊ መኮነን በእግዚአብሔር ቃል ተከልሎ ነውሩን በማስፋፋት ሥራ ላይ በመጠመዱ፤
5ኛ/ አበው ‹‹ሳይቃጠል በቅጠል›› እንዲሉ የእነዚህ የግብረ-ሰዶማውያን ዓመጻ ሥር ሰዶ፤ ወደፊት ሐገርን ጎድቶ ትውልዱን ሳያበላሽ ከአሁኑ በእንጭጩ ሳለ ‹‹እርቃኑን በአደባባይ ገልጦ ማሳየቱ›› እጅግ መልካም በመሆኑ፤
6ኛ/ ስለ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ-ሰዶማዊነት የተሳሳተ መረጃ ላላቸውና በአንድም በሌላመንገድ ከእርሱ የዓመጻ ግብር ሥር ተጠልለው ለሚገኙ ወገኖች ግልጽ ማስረጃ ለመስጠትና እራሳቸውን ከኃጢአትም ከወንጀልም እንዲለዩለመምከር፤
7ኛ/ ግብረ-ሰዶማዊነት በኢትዮጵያ ህግ የተወገዘና በወንጀለኞች የመቅጫ ሕግ መሰረት ከፍተኛ ቅጣት ከሚያሰጡ አደገኛ ወንጀሎች መካከል አንዱ መሆኑን ተከትሎ፡- ይሄን ጉድ ደጋግሞ ለወገን ራሱን እንዲጠብቅ ማሳወቁ ሐገራ ዊግዴታዬ መሆኑን በማስተዋል የዲያቆን አሸናፊ መኮነንን ግብረ-ሰዶማዊነት በማስረጃዎች ለመግለጥ ተገደናል፡፡
10ኛ/ ግብረ-ሰዶማዊነት በእግዚአብሔር ቃል በከፍተኛ ደረጃ ኃጢአትነት የተፈረጀ በመሆኑ

ግብረሰዶማዊነት ምንም አይነት ማመቻመች ሳይደረግበት የተወገዘና እንዲያውም የአእምሮ መለወጥ ወይም የተፈጠረበትን ዓላማ መሳት ውጤትመሆኑ ስለተገለጸ የዲያቆን አሸናፊ መኮነንን ‹‹የግብረ-ሰዶማዊነት ቅሌት›› በማስረጃነት እያወጣን የምንገልጥበት ምንጫችን፡- እርሱ በሥራ አስኪያጅነት የሚመራበት‹‹የቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎትን›› የመሰረቱት አባላት ባለባቸው ኃላፊነትና ግዴታ መሰረት ማሕበሩን የለቀቁበት ጉዳይምን እንደሆነ ‹‹ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ለሐይማኖት ጉዳዮች ዳይሮክቶሬት በቀን 28/11/2006 ዓመተ ምህረት ያስገቡትን ባለ አራት ገጽ የስንብት ደብዳቤን›› እየጠቀስን የምናወጣ በመሆኑ፤ የነገሩን ሐቀኝነት ልብ ይሏል፡፡
በፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስተር በፋይል ቁጥር 0096 በሕዳር 16 ቀን 2006 ዓመተ ምህረት በወጣው የወንጌል አገልግሎት ፈቃድ መሰረት የተቋቋመው ‹‹ቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎት›› ዋና ዓላማው ወንጌልን ለፍጥረት ሁሉ በመመስከር ላይ ያጠነጠነ ቢሆንም፤ እነዚህ በቁጥር ስድስት የሆኑት የድርጅቱ መስራቾች ማህበሩን በይፋ የለቀቁበት ምክንያት፡- በእግዚአብሔር ዘንድ እጅግ አጸያፊ በሆነው ዓመጻ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ ሰዶማዊ በመሆኑ ነበር (በደብዳቤው ገጽ 2፤ አንቀጽ 5 ላይ ይመለከቷል)፡፡
በመጀመርያ የዲያቆኑን ሰዶማዊነት ከስድስት ወራት በፊት በወሬ ደረጃ የሰሙት የወንጌል አገልግሎቱ መስራቾች፤ እየዋለ ሲያድር የወሬው ነገር ስር መስደዱናብሎም በኢንትርኔት በልዩ ልዩ ማስረጃዎች ዜናው መታወጁን ተከትሎ ስለተፈጠረባቸው ድንጋጤ እንዲህ ሲሉ በደብዳቤያቸው ሰይመውታል፡-‹‹ከሁለት ወር በፊት ወዲህ ግን ይህ ነገር ከወሬነት አልፎ ተጨባጭ ማስረጃዎች ሲገኝበት፤ ነገሩ ፈጠረብን ድንጋጤ በወቅቱ ይህንእውነት ለሰማንና ላረጋገጥን ወንድሞችና እህቶች ከቁጥጥራችን በላይ ሆኖብን ነበር፡፡›› በድብዳቤያቸው ገጽ 2 አንቀጽ 4 ያገኙታል፡፡በድርጅቱ የመተዳደሪያ ደምብ መግቢያ ቁጥር 3 ላይ፡- ‹‹የወንጌልን አገልግሎት በመስጠት፣ የክርስቶስ ምሳሌ በመሆን መንግስትና ሕዝባችን የሚጠበቅብንን የዜግነት ግዴታችንን ለመወጣት›› የሚለውን መሰረታዊ ሐሳብ በመጻረር ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ነውረኛ የሶዶማዊነቱንጥም ይቆርጥ ዘንድ የጥቃት ሙከራ ያደረሰባቸው የማህበሩ ሰዎች እንዳሉ በደብዳቤው ገጽ 2፤ አንቀጽ 5 ላይ እንዲህ ሰፍሯል፡-‹‹ነገሩ ምንም አስቸጋሪ ቢሆንም እንደ መንፈሳዊ ሰው ተረጋግተን፤ ለማየት በመሞከር በተናጠል ምስክርነቶቻቸውን ከሰጡን የተወሰኑየግብረ ሰዶም ጥቃት ሙከራ ከደረሰባቸው ጋር እና ከሌሎች ወንድሞችና እህቶች ጋር በመሆን በአጠቃላይ አስራ አንድ ሰዎች ያሉበትስብሰባ ተቀመጥን ...›› ማለቱን ይመለከቷል፡፡ አስራ አንድ (11) በመሆን ስብሰባውን ካደረጉ በኋላ፡- በተፈጠረው ጉዳይ ላይእንደ መጽሐፍ ቅዱስ ቃል አንዱ የአንዱን ሸክም መሸከም አለበትና ስለ ወንድም አሸናፊ መኮነን ‹‹ግበረ-ሰዶማዊነት›› በትጋት በእግዚአብሄርፊት አስቀድሞ መጸለይ እንዳለበት በማመንና በመጨረሻም ዲያቆን አሸናፊን በአካል ለመነጋገር ይወሰናል፡፡

በመጀመሪያ አካባቢ ነገሩ የሚፈለገውን ውጤት ይዞ እየሄደ እንደነበር የሚገልጸው ደብዳቤው ዲያቆኑ ሰዶማዊ መሆኑን በማመኑ ለንስሐም ራሱን ዝግጁ በማድረጉንስሃ እንዲገባና እና አንዲመለስ ጥረት ከማድረግ ባለፈ የተፈጠረ ነገር አልነበረም። ‹‹ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ለሐይማኖት ጉዳዮች ዳይሮክቶሬት›› የገባው ደብዳቤ ዲያቆን አሸናፊ ግብረ-ሰዶማዊ መሆኑን እንዳመነ እንዲህ ሲል አስምሮበታል፡- ‹‹አንድ ወንድም በደረሰውመረጃ መሰረት አጣርቶ ባገኛቸው መረጃዎች ተመርኩዞ፤ ዲያቆን አሸናፊን አነጋግሮታል፤ ዲያቆኑም ድርጊቱን መፈጸሙንና መጸጸቱን ገልጾነበር፡፡ ዲያቆን አሸናፊ በዚሁ ዕለት ጉዳዩን ለሚያውቁ ወንድሞች የይቅርታ መልዕክት በሞባይላቸው ልኳል፡፡ አንዳንዶችንም በአካልጠርቶ ይቅርታ ተይቋል፡፡›› በማለት በገጽ 2፤ አንቀጽ 5 ላይ ይናገራል፡፡ በዲያቆን አሸናፊ መኮነን በግዳጅ የግብረ-ሰዶም ጥቃትሙከራ ያደረሰባቸው ወንድሞች የእርሱን የይቅርታ መልእክት ስለሰሙ በአካል ‹‹ይቅርታውን›› ሊያደምጡ በነጋታው ቀጠሮ በስልክ ተነጋግረውቢይዙም፤ አሸናፊ ግን ወደ ክፍለ ሐገር እንደሄደ በስልክ ሜሴጅ አሳውቋቸው ሳያገኙት ይቀራሉ፡፡ በእዚህ ድርጊቱ ልባቸው ያዘንባቸውናሌሎች የጥቃቱ ሙከራ ያልደረሰባቸውን ወገኖች በመጨመር ‹‹የጠቅላላ ጉባኤ ሰብሳቢ›› የሆነውን ወንድም የሽጥላ ብርሃኑን ቢሮ ድረስበመሄድ ‹‹ዲያቆን አሸናፊ መኮነን በግዳጅ ላደረሰባቸው ግብረ-ሰዶማዊ የጥቃት ሙከራ›› ሊያናግሩት እንደሚፈልጉ በጽኑ አስረድተውትይለያያሉ፡፡ ይህ ከሆነ በኃላ የተፈጠረውን ሁናቴ ደብዳቤው እንዲህ ሲል ይተርካል፡- ‹‹አነጋግረውት ከወጡ በኃላ (ወንድም የሽጥላን)በግምት በአንድ ሰዓት ጊዜ ውስጥ ዲያቆን አሸናፊ እራሱ ደውሎ ‹‹ያለሁበት ቦታ ኑ›› በማለቱ በወቅቱ ሦስት ሙከራው የተደረገባቸውና ሌሎች ሦስት ወንድሞች በአንድነትሆነው ዲያቆን አሸናፊ ወዳለበት ሄደው በጉዳዩ ላይ ተነጋግረው፤ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ያደረገውን ድርጊት በማመኑ እና እግራቸውላይ ወድቆ ‹‹ማሩኝ›› በማለቱ፤ ንስሃ እንዲገባ እና የንስሃን ፍሬ እንዲያሳይ ተነጋግረውበቀጣይ ለመገናኘት ተስማምተው ይለያያሉ፡፡ ከእነዚህ ለምስክርነት ከተገኙ ወንድሞች መካከል አንዱ የጠቅላላ ጉባኤ መስራች አባልየሆነ ወንድም ነው፡፡›› ገጽ 3 አንቀጽ 1 ላይ ሰፍሯል፡፡

እንግዲህ ካላይእንዳየነው ‹‹በቀን 28/11/2006ዓ/ም ቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎት መስራች አባላት ለፌደራል ጉዳዮች ሚኒስተር ለሐይማኖትጉዳዮች ዳይሮክቶሬት›› ባስገቡት ባለ አራት ገጽ የስንበት ደብዳቤ ላይ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን ግብረ-ሰዶማዊ መሆኑን፣ በዚህምግብረ-ሰዶማዊነቱ ሳያበቃ በተለያዩ ወንድሞች ላይ አስገድዶ የግብረ-ሰዶም ጥቃት ማድረሱን፣ ይህም ድርጊቱ ሲወራ ቢቆይም እየዋለሲያድር ግን አስደንጋጭ ማስረጃዎች እንደተገኙበት፣ በግልጽም ስለ ግብረ-ሰዶማዊነቱ በማስረጃዎች ጥያቄ እንደቀረበለት እርሱም ግብረ-ሰዶማዊመሆኑ፣ በዚህም ጥማቱ ተነሳስቶ ጥቃት ለማድረስ በጽዎታ እሱን መሰል በሆኑ ወገኖች ላይ ሙከራ እንዳደረገ በጸጸት ማመኑንና እንዲሁምማሩኝ ሲል እንደተማጸናቸው፤ ይሄንንም ነገር ላወቁ ወንድሞች በአካልም በስልክም ይቅርታውን እንዳቀረበ ይናገራል፡፡ ታዲያ ይህ መሆኑባልከፋ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን እጅግ አጸያፊ ዓመጻ ሥር መሆኑን አምኖ ወደ ንስሃ ገብቶ ይመለሳል፣ የንስሃንም ፍሬ አሳይቶ ሕይወቱንበእግዚአብሔር እጅ ያኖራል ተብሎ ሲጠበቅ፤ እርሱ ግን ባልተጠበቀው መንገድ ‹‹ሥም የማጥፋት ዘመቻ ተከፍቶብኛል›› እያለ የሞትሽረቱን ግብረ-ሰዶማዊነቱን ለመደበቅ ማስወራት ጀመረ፡፡ በዚህም የሞኛ ሞኝ ሥራው ያታለላቸውን ሰዎች በመሰብሰብ ‹‹እኔ ግብረ-ሰዶማዊአይደለሁም ነገር ግን የእኔን ስም ለማጥፋት ተብሎ ነው የሚወራብኝ›› ማለቱን ተያያዘው፡፡ ይህን ነገሩን ሰምተው የተታለሉና በአንድምበሌላ መንገድ በጥቅማጥቅም ከተሳሰሩት ሰዎች ጋር በጥምረት ‹‹የአይደለሁም›› ትግሉን አሁንም ቀጥሎበት ይገኛል፡፡

ታዲያ ግን! ዲያቆንአሸናፊን ምን ነካው? የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይላል፡- ‹‹ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።›› ምሳ 28፡-13፡፡ ወንድም አሸናፊ ከእግዚአብሔር ቃል ውጭ በአጸያፊ ርኩሰትና ዓመጻ ሥር መሆኑ ሳያንሰው፤ ኃጢአቱን ለመደበቅ የገዛ አዕምሮውን አስቶ ‹‹ንስሃ ግባወደ እግዚአብሔርም ተመለስ ሲሉ በጾም በጸሎት የተጉለትን›› ወንድም እህቶቹን ስሜን ለማጥፋት ነው ሲል መደመጡ፤ በርግጥም ምንያህል በርኩሳን መናፍስት ጥላ ስር ስለማደሩ ምስክር ነው፡፡ ዲያቆን አሸናፊ አሁንም ቢሆን ‹‹ኃጢአቱን አምኖ በንስሃ ወደ እግዚአብሔርመመለስ፣ ፍሬንም አፍርቶ መገኘት እንጂ፤ ኃጢአቱን መሰወር የለበትም፤ ይህ ካልሆነ ግን የእግዚአብሄር ቃል ‹‹‹‹ኃጢአቱን የሚሰውር አይለማም የሚናዘዝባትና የሚተዋት ግን ምሕረትን ያገኛል።›› እንደሚል ፍሬ የሌለበት ተክል፣ ውሃ የሌለበት ደመና ሆኖ ሞቱን ይጠብቃልና፡፡ በባህላችንም ይሁን በሕግበተለይም በእግዚአብሔር ቃል እጅግ የተወገዘውን ርኩሰት ተሸክሞ ግብዝ ሆኖ በመንፈሳዊ ሽፋን ተሸፋፍኖ እራስን ሲያስቱ መኖር፤ ብርሃንየበራለት ሰው ሕይወት ሳይሆን ያልዳነ ሰው ማንነትና መለያ ነው፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ በሮሜ መልዕክቱ እንዲሲል ገለጠው፡-‹‹ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙትአጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ።›› በማለት የእግዚአሔርን ፍቅር፣ አባትነት፣ ሁሉን ቻይነት፣ ምህረት ርህራሄውን እያወቁ ነገር ግን ያወቁትን እግዚአብሔርን እንደሚገባው የማያመልኩትና የማያመሰግኑት ሰዎች፣ ምን ያህል በአስተሳሰባቸው ከንቱና በልባቸውም ጨለማ መሆናቸውንይናገራል ሮሜ1፡-20-21፡፡ ዛሬም በወንድም አሸናፊ የምናው እግዚአብሔርን አውቃለሁ ብሎ የወንድ ዳሌና ሽንጥ ሲናፍቅ መኖሩ በአሳቡከንቱ በልቡም ጨለማ የመላ መሆኑ ግልጥ ነው፡፡ ቅዱስ ጳውሎስ እግዚአብሔርን እያወቁት እንደ እግዚአሔርነቱ መጠን ስላላከበሩት ሰዎችሲናገር በመጨረሻ ከእግዚአብሔር ዘንድ ስላገኛቸው ርግማን እንዲህ ሲል ገለጠው፡- ‹‹ስለዚህ እግዚአብሔርለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውምለባሕርያቸው የሚገባውንሥራ ለባሕርያቸው በማይገባውለወጡ፤ እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውንሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸውተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ። እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔርየማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፡፡›› ሮሜ 1፡-26-28፡፡ እንግዲህበአሸናፊም ያየነው ይሄኑ ቃል ነው፡፡ እግዚአብሔርን አውቃለሁ፣ ክርስቶስን እሰብካለሁ፣ ቅድስት ቤተክርስቲያን ተሐድሶ ያስፈልጋታል፣እያለ በግብዝነት በዓመጻ እየኖረ በሕያው አምላክ በእግዚአሔር ላይ ሲዘባበት ለክፉ አዕምሮ ምኞት ተላልፎ ተጣለ፡፡

ወንድ ድመት ከወንድ ድመት ጋር አብሮ ዕለት ዕለት ሲሴስን ያየ ሰው አለን? ሴት ላም ከሴት ባልንጀራዋ ላም ጋር አብራ ስትዳራ በግልሙትናም ስትባዝን የሰማ አለን? ወይስ ወንድ አንበሳ ከወንድ የአንበሳ ደቦል ጋር በፍቅር ተሳስሮ ሲሴስን የተመለከተ አለን? ለማይረባ አዕምሮ ተላልፎ መስጠት፤ አዕምሮ እያለው የእንስሳ እንስሳ መሆን ማለት እንዲህ ነው፡፡ መጽሐፍ እንደሚል፡- ‹‹ሰው ግን ክቡር ሆኖ ሳለ አያውቅም እንደሚጠፉ እንስሶች መሰለ።›› መዝሙር 49፡-12፡፡ ዲያቆን አሸናፊ መኮነን እነሆ ስለ ግብረ-ሰዶማዊነቱከእንስሳ ብሶ አዕምሮ ያለው ግና የእንስሳ እንስሳ ሲሆን የወንድ ዳሌና ሽንጥ ናፋቂ፣ እግዚአብሔርም በፍጥረታቱ ዓለም የዘረጋውንስርዓተ-ተዋልዶን ስቶ ይገኛል፡፡ አሁንም ቢሆን በንስሃ መውደቅ ወደ እግዚአብሔር መመለስ እንጂ ከዚህም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ያወጣ ዘንድ በእውነት ፍጹም ብቃት አለው፡- ‹‹የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።›› 1ዮሐ 1-7፡፡ ከኃጢአት ‹‹ሁሉ›› ያነጻን ዘንድ የታመነ ጻድቃችንነውና አምላካችን፡፡
በአንድም በሌላ መንገድ የዲያቆን አሸናፊ መኮነንን ግብረ-ሰዶማዊነት አምናችሁም ይሁንሳታውቁ አብራችሁት ላላችሁ ወገኖች፤ እነሆ በእግዚአብሔር ቃል እንጂ አንዳች በስንፈት ቃላት ወደ እናንተ አንመጣምና አድምጡን?በጌታችንንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምኖ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነ ሕዝብ በእውነትይሄን ጉድ ምን የሚል ይመስላችኋል? አዕምሮአቸው የሳተባቸው ጥቁሩን ነጭ፣ ብርሃኑን ጨለማ፣ የሚሉ የአሮጌው ሰው ወኪሎችን አያስተውልምን?ለገንዘብና ለሆዳቸው ሲሉ ከብርሃን ይልቅ ጨለማን የመረጡ ዓይን እያላቸው የማያዩ ታላላቅ ዕውራንን አይመለከትምን? እንግዲህ እናንተ ከማን ወገን ናችሁ? ከእግዚአብሔር ወይስ ከዲያብሎስ? ሕብረታችሁ ማንን ገለጠ? በቃለ እግዚአብሔር ላይ ልባቸውን አስገዝተው አንዳች እንኳ ከቃሉ ፈቀቅ ለማይሉና ለማያመቻምቹ እንዲህ እንላለን፡- አዕምሮው የሳተበት ግብረ-ሰዶማዊን ወደ አምላክህ ወደ እግዚአብሔር ተመለስ በሉት እንጂ ከእርሱ ጋር አንዳች እንኳ አትተባበሩ!! የእግዚአብሔር ቃል እንዲህ ይላል፡- ‹‹በኃጥኣን መንገድ አትግባ፥ በክፉ ሰዎችም ጎዳና አትሂድ። ከእርስዋ ራቅ፥ አትሂድባትም ፈቀቅ በል ተዋትም። ክፉ ካላደረጉ አይተኙምና፥ካላሰናከሉም እንቅልፋቸውይወገዳልና። የኃጢአትን እንጀራ ይበላሉና፥ የግፍንም ወይን ጠጅ ይጠጣሉና።›› ምሳሌ 4፡-14-17፡፡ በመሆኑምትውልድ የማይረሳው የታሪክ ስህተትን ፈጽማችሁ የታሪክ ተወቃሽ ሆናችሁ ከምታልፉ አሁኑኑ ወደ ልባችሁ ተመለሱ!!
በመጨረሻምበዚህ አጋጣሚ ለኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዴሞክራሳዊ መንግስታችን የምናስተላልፈው፡- ‹‹በቅዱስ አትናቴዎስ የወንጌል አገልግሎት ድርጅትውስጥ በግብረ-ሰዶማዊነት ወንጀል፤ በዲያቆን አሸናፊ መኮነን ስለሚሰራው ዓመጻ አስፈላጊውን የማጣራትና የመመርመር ስራ ተካሂዶ ተገቢውንሕጋዊ እርምጃ ይወሰድ ዘንድ ነው›› መልዕክታችን፡፡ የእግዚአብሔር ቃል ‹‹ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፡፡›› እንደሚል በተጨማሪ ማስረጃዎች እመለሳለሁ ኤፌሶን 5፡-11!!
እግዚአብሔር የሰዶማዊውን አሸናፊ መኮንን ልብ ይመልስልን!!