Wednesday, February 27, 2013

ቀልድ እንደ እውነት!

 ከጥበበ ሲራክ ዘጉንዳጉንዶ


ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ  ማ…………ቴዎስ        
                           
                            ………….ትያስ


ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም፤ ወእጨጌ ዘመንበረ ተ/ሃይማኖት መልካም የሥራ ጊዜ  እንዲሆንልዎ እንመኛለን።

ቀልደኞች እንደእውነት ሲያደርጉት ለእኛስ መልካም ምኞት አይከለከልም አይደል?